ዛሬ ህዳር 23 በ8 ሰዓት የአንድነት ታሳሪዎች በአራዳ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ!
በፀጥታ ሀይሎች ታፍነው ከተወሰዱ በኋላ እስካሁን ድረስ የት እንዳሉ ያልታወቁ ሌሎች ታሳሪዎች ደግሞ አባይ ዘውዱ፣ አለበል ዘለቀ፣ ጥላሁን አበበ እና ወጣት አወቀ ብርሃን ናቸው። መንግስት እነዚህን ዜጎች ያሉበትን እንዲያሳውቅና በፍርድ ቤት ቀርበው የዋስትና መብታቸውን እንዲጠበቅላቸው አሁንም ደግመን እንጠይቃለን።
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ
No comments:
Post a Comment