Saturday 11 October 2014

LONG JAIL SENTENCES FOR THREE MAGAZINE OWNERS – Reporters Without Borders

etpressThey fled the country before the trial and were convicted in absentia
Ethiopia’s federal supreme court yesterday sentenced three magazine owners in absentia to more than three years in prison on charges of “inciting violent revolts, printing and distributing unfounded rumours and conspiring to unlawfully abolish the constitutional system of the country.”
The three, who fled the country when the prosecution was mooted, are Addis Guday publisherEndalkachew TesfayeLomipublisher Gizaw Taye and Fact publisher Fatuma Nuriya. Their jail terms range from three years and three months to three years and eleven months.
Ethiopia’s justice ministry announced in August that it was bringing criminal charges against these three magazines and three other weeklies – EnquJano and Afro-Times.
“The sentences imposed on these three magazine owners are shocking,” said Cléa Kahn-Sriber, the head of the Reporters Without Borders Africa desk. “The clearly outrageous grounds for their conviction are indicative of how a very authoritarian regime is manipulating the justice system. This type of persecution amounts to banning independent media in Ethiopia altogether.”
The authorities have been stepping up their persecution of news and information providers for the past several months. Six bloggers and three journalists (including an Addis Guday reporter) have been held since April. After repeated postponements, their trial is now scheduled for 15 October.
In June, 18 journalists were fired from Oromia Radio and Television Organization (ORTO), the main state-owned broadcaster in Oromia, Ethiopia’s largest region, for supposedly having “narrow political views.” The dismissal order came from the government.

አቡነ ማቴዎስ ፓትርያርኩን ተቃወሙ፤ “አቡነ ጳውሎስ በአማካሪዎች ክፋት ዕድሜያቸውን አሳጥረዋል፤ ቅዱስነትዎም ያስቡበት” አሏቸው

ዋ/ሥራ አስኪያጅ አቡነ ማቴዎስ: ፓትርያርኩ በማኅበረ ቅዱሳን ላይ ከቅ/ሲኖዶሱ ያጡትን ይኹንታ በአቋራጭ ለማግኘት ‘በመልካም አስተዳደር’ ስም የጠሩትን ስብሰባ ተቃወሙ!
‹‹ባላወጣነውና ባላጸደቅነው ሕግ ማኅበራትን መፈረጅና ሕገ ወጥ ማለት አንችልም፡፡››
‹‹አቡነ ጳውሎስ በአማካሪዎች ክፋት ዕድሜያቸውን አሳጥረዋል፤ ቅዱስነትዎም ያስቡበት፡፡››
‹‹ከአለቆችና ጸሐፊዎች ጋራ የተደረገው ውይይት አባቶች የተዘለፉበትና ያዘኑበት ነው፡፡››
‹‹ለእገሌ ሚኒስትር እናገራለኹ፤ ለእገሌ ደኅንነት እደውላለኹ እያሉ አያስፈራሩን!!››
/ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ/
በአዲስ አበባ ታትሞ ዛሬ የወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ እንደዘገበው
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ በፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ተጠርቶ መስከረም ፳፯ እና ፳፱ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. የተካሔደው ስብሰባ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱን ወቅታዊ ኹኔታ የማይገልጽ፣ መዋቅሩን ያልጠበቀ እና ጽ/ቤታቸው የማያውቀው መኾኑን በመግለጽ ተቃወሙ፡፡
የመ/ፓ/ጠቅ/ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ
የመ/ፓ/ጠቅ/ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ
‹‹የቤተ ክርስቲያንን አስተዳደራዊ አስተሳሰብ ማበልጸግ›› በሚል ርእስ ከትላንት በስቲያ በመንበረ ፓትርያርኩ አዳራሽ የግማሽ ቀን ስብሰባ በተደረገበት ወቅት፣ የፓትርያርክ አቡነ ማትያስን የመግቢያ ንግግር ተከትለው ቅድሚያውን በመውሰድ የተናገሩት ዋና ሥራ አስኪያጁ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ÷ ‹‹አኹን ወደ ስብሰባው ስገባ ነው መልእክቱን የሰማኹት፤ አጀንዳውም ከመቅረቡ በፊት ከቋሚ ሲኖዶሱ ወይም ከእኔ ጋራ ምክክር አልተደረገበትም፤›› በማለት ስብሰባው መዋቅሩን ሳይጠብቅና ከዕውቅናቸው ውጭ የተጠራ እንደኾነ ተናግረዋል፡፡
የፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት አስተላልፎታል በተባለው የቃል ትእዛዝ መጠራቱ በተገለጸው በዚኹ ስብሰባ÷ የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የመምሪያዎች ዋናና ምክትል ሓላፊዎች፣ የየመምሪያው ዋና ክፍሎች ሓላፊዎች፣ የድርጅቶች ዋናና ምክትል ሥራ አስኪያጆች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአስተዳደር ሓላፊዎች፣ የዋና ክፍሎችና የክፍሎች ሓላፊዎች፣ የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤቶች ዋናና ምክትል ሥራ አስኪያጆች መሳተፋቸው ተገልጧል፡፡
Mhbere Kidusan
በ፳፻፩ ዓ.ም. በቅ/ሲኖዶስ ውሳኔ በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የመልካም አስተዳደር እንቅስቃሴ መቀጣጠሉን ተከትሎ የቀድሞው ፓትርያርክ መዋቅሩን ሳይከተሉና ከቅ/ሲኖዶሱ ጋራ ሳይመክሩ ወስደዋቸው ነበር ያሏቸውን ርምጃዎች በመቃወም በወቅቱ የኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ የነበሩት የአኹኑ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ለአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ የሰጡት ቃለ ምልልስ በማስረጃነት ተይዞ እንደሚገኝ ያስታወሱት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ‹‹ቅዱስነትዎ በምትካቸው ሲቀመጡ መዋቅሩን ሊጠብቁ ይገባል፤ መዋቅሩን ሳይከተሉና ከሚመለከተው አካል ጋራ ሳይመክሩ የሚሠሩት ሥራ ቤተ ክርስቲያኒቱን አደጋ ላይ የሚጥል ነው፤›› እንዳሏቸው ተመልክቷል፡፡
ዋና ሥራ አስኪያጁ ‹‹ውድቀት እንዳይደረስብዎ አማካሪዎችዎ ሊያዝንልዎ ይገባል፤›› ማለታቸውን የገለጹት የስብሰባው ተሳታፊዎች አያይዘውም ‹‹ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በአማካሪዎቻቸው ክፋት ከዕድሜያቸው ዐሥር ዓመት አሳጥረዋል፤ እርስዎም በአማካሪዎችዎ የተነሣ ዕድሜዎ እንዳያጥር ያስቡበት፤›› ሲሉ መምከራቸውን ጠቅሰዋል፡፡
ውይይቱን በሰብሳቢነት የመሩት ፓትርያርኩ፤ ‹‹በሥራ ባለመታገዛቸውና ብቻቸውን በመኾናቸው›› ስብሰባውን ወደ ታች ወርደው ለመጥራት እንደተገደዱ አስረድተዋል፡፡ ፓትርያርኩ ባቀረቡት በጽሑፍ የተደገፈ ገለጻ÷ በቤተ ክህነቱ የመልካም አስተዳደር ዕጦቶች እንዳሉ፣ በሙሰኝነት፣ በዘረኝነትና በአድሏዊነት የሚገለጹ የብልሹ አሠራር ሒደቶች እንደሚታዩ ዘርዝረዋል፡፡
በቤተ ክርስቲያን ስም የሚደራጁ ማኅበራትና ግለሰቦች ሕግና ደንብ እየጣሱ መዋቅሯን እየተፈታተኗት እንዳለና ከመዋቅራዊ ቁጥጥር ውጭ የሚንቀሳቀስ ሀብትና ንብረት እያካበቱ በመኾኑ አካሔዳቸው ለአንዲት ቤተ ክርስቲያን ጥንካሬና ህልውና ፍጹም አደጋ እንደኾነ አብራርተዋል፡፡ መልካም አስተዳደርን ከማስፈን አንጻር ኹሉም የሥራ ሓላፊዎች ራሳቸውን በመፈተሽና በማጽዳት ችግሩን በዘላቂነት ለማስወገድ በሚደረግ ጥረት የድርሻቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል፤ ያልተገባ ነው ያሉትን የማኅበራት አካሔድም ኹሉም ሊቃወመው ይገባል ብለዋል፡፡
ብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ ይወቁባቸው ስላሉት የአማካሪዎቻቸው ጉዳይም ‹‹አማካሪዎቼ ዓላማዬን የሚጋሩና የሚያስፈጽሙልኝ ሰዎች ናቸው፤›› ያሉት አቡነ ማቲያስ ‹‹አኹንም የምቀጥልበት መኾኑን አሳውቃለኹ፤›› ብለዋል፡፡
‹‹የመልካም አስተዳደርን አስተሳሰብ ማበልጸግ›› በሚል ርእስ በፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ትእዛዝ በአ/አ ሀ/ስብከት የተጠራው ስብሰባ በርግጥም ስለ ርእሱ የተደረገ ሳይኾን በማኅበረ ቅዱሳንና በቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ላይ ያነጣጠረ እንደነበር ቀንደኛው አማሳኝ ኃይሌ ኣብርሃ ቀድመው የተመረጡ ሰዎች ብቻ እንዲናገሩ በተፈቀደው ‘ውይይት’ ላይ ግልጽ አድርጓል፡፡ የስብሰባው እውነተኛ ዓላማ ደግሞ፣ ለሚመለከተው መንግሥታዊ አካል በይፋ ተነግሯል ከተባለው በተፃራሪ በማኅበረ ቅዱሳን ላይ ቅስቀሳ በማካሔድ ፓትርያርኩ በማኅበሩ ላይ የያዙት ውድቅ የተደረገ አቋም በቅዱስ ሲኖዶሱ ተቀባይነት እንዲያገኝ ጫና ለመፍጠር አልያም ለኃይል ርምጃ ለማመቻቸት የታቀደበት እንደነበር ‘ንቡረ እድ’ ኤልያስ ኣብርሃ በመንበረ ፓትርያርኩ በተካሔደው ስብሰባ ባራመደው አቋም ግልጽ አድርጓል፡፡ (ፎቶ: አ/አበባ ሀ/ስብከት)
‹‹የመልካም አስተዳደርን አስተሳሰብ ማበልጸግ›› በሚል ርእስ በፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ትእዛዝ በአ/አ ሀ/ስብከት የተጠራው ስብሰባ በርግጥም ስለ ርእሱ የተደረገ ሳይኾን በማኅበረ ቅዱሳንና በቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ላይ ያነጣጠረ እንደነበር ቀንደኛው አማሳኝ ኃይሌ ኣብርሃ ቀድመው የተመረጡ ሰዎች ብቻ እንዲናገሩ በተፈቀደው ‘ውይይት’ ላይ ግልጽ አድርጓል፡፡ የስብሰባው እውነተኛ ዓላማ ደግሞ፣ ለሚመለከተው መንግሥታዊ አካል በይፋ ተነግሯል ከተባለው በተፃራሪ በማኅበረ ቅዱሳን ላይ ቅስቀሳ በማካሔድ ፓትርያርኩ በማኅበሩ ላይ የያዙት ውድቅ የተደረገ አቋም በቅዱስ ሲኖዶሱ ተቀባይነት እንዲያገኝ ጫና ለመፍጠር አልያም ለኃይል ርምጃ ለማመቻቸት የታቀደበት እንደነበር ‘ንቡረ እድ’ ኤልያስ ኣብርሃ በመንበረ ፓትርያርኩ በተካሔደው ስብሰባ ባራመደው አቋም ግልጽ አድርጓል፡፡ (ፎቶ: አ/አበባ ሀ/ስብከት)

[በስብሰባው የተሳተፉት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአስተዳደር ዋና ክፍል ሓላፊ፣ ‹‹አንድ ጣታችንን ወደሌላው ስንጠቁም ሦስቱ ወደ እኛ እንደሚያመለክት አንዘንጋ፤›› በማለት ፓትርያርኩ ስለ ሙስናና ብልሹ አሠራር፣ ስለ ጎጠኝነትና ብኩንነት፣ ፍትሕን ስለማጉደልና ንጹሑን ሰው ስለመበደል፣ ስለ ትጋት ማነስና አባቶችን ስለ መከፋፈል፣ ለምእመናን መልካም አርኣያ ስላለመኾንና ለሀገር አለመቆርቆር ሌሎችን ሲገሥጹና ሲኰንኑ ስለራሳቸውና ስለከበቧቸው አማካሪዎቻቸውም እንዲያስቡበት አስታውሰዋቸዋል፡፡]
‹‹ብቻዬን ነኝ፤ በሥራም አልታገዝኹም›› ለሚለው የፓትርያርኩ ወቀሳ ‹‹ቅዱስነትዎ አዝዘው ምን ያልተፈጸመ ነገር አለ?›› በሚል ምላሽ የሰጡት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ‹‹ያልተፈጸመ ነገር ካለ ለጉባኤው በይፋ ይገለጽ›› ሲሉ ጠይቀዋቸዋል፡፡ የመልካም አስተዳደር ችግርና የችግሩ መገለጫዎች በርግጥም እንዳሉ ያልሸሸጉት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ መምሪያዎችና ድርጅቶች የበጀት ዓመቱን ዕቅድ በማውጣት፣ የክንውን ሪፖርት በአስተዳደር ጉባኤ በየወቅቱ እንዲያቀርቡ፣ ድክመቶች እንዲስተካከሉና ጠንካራ ጎኖች ታቅበው እንዲቀጥሉ መደረጉን በመግለጽ በፓትርያርኩ ጽሑፍ የቀረቡትን መረጃዎች ወቅታዊነት ሞግተዋል፡፡
በልማት ተግባራትና በሠራተኞች አያያዝ ባለፈው በጀት ዓመት የተፈጸሙ ተግባራትን የዘረዘሩት የጽ/ቤቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር አባ ኃይለ ማርያም መለሰ በበኩላቸው፤ በጥናት በተደገፉና ቀጣይነት ባላቸው የመልካም አስተዳደር ማሻሻያዎች የሚቀርቡ ቅሬታዎችና የተጉላሉ ባለጉዳዮች አለመኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ ምክትል ሥራ አስኪያጁ አክለውም፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነቱን የፋይናንስ ፖሊሲና የሒሳብ አያያዝ ሥርዐት ዘመናዊ ለማድረግ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ጠቁመው ፓትርያርኩ በገለጻቸው የተጠቀሙባቸውን የችግር መግለጫዎችን አግባብነት እንደጠየቁ ታውቋል፡፡
መንግሥት የሲቪል ማኅበራትን የሚከታተለው ሕግ አውጥቶና ተቋም መሥርቶ መኾኑን፣ በሕጉ እገዛለኹ ያለ አብሮ እንደሚጓዝ፣ በሕጉ አልተዳደርም ያለ እንደሚወጣ የተናገሩት ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ፣ ቤተ ክርስቲያን ግን መንፈሳውያን ማኅበራት የሚቋቋሙበት ሕግ እንዳላወጣችና የምታቅፍበት መዋቅር እንዳልዘረጋች ገልጸዋል፡፡ በአገልግሎት ላይ ያሉትን መንፈሳውያን ማኅበራት በሕገ ወጥነትና በመዋቅር ባለመታዘዝ ለመጠየቅና ለመፈረጅ ሕጉን አውጥቶ በሥራ ላይ ማዋሉ መቅድም እንዳለበት በማስገንዘብ የፓትርያርኩን ግምገማና አፈራረጅ እንደተገዳደሩት ተጠቅሷል፡፡
በተያያዘም የፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት ሓላፊና ከቀንደኛ አማሳኞች ኃይሌ ኣብርሃና ዘካርያስ ሐዲስ ጋራ በመኾን ስብሰባዎቹን ያስተባበረው የመዝባሪዎች አለቃ ኤልያስ ኣብርሃ፣ ‹‹ማኅበሩ ለሕግ የማይገዛና የማይታዘዝ ነው፤›› እያለ ስሙን ለይቶ ሳይጠራ በማኅበረ ቅዱሳን ላይ የሰነዘረው ውንጀላ የብዙኃኑን የስብሰባውን ተሳታፊዎች ተቀባይነት እንዳላገኘ ተመልክቷል፡፡
አቡነ ማቲያስ
አቡነ ማቲያስ

በኹኔታው የተበሳጨው የሚ/ር ሺፈራው ቤተኛ ኤልያስ ኣብርሃ፣ ‹‹እንዴት ሕገ ወጥ አይደለም ትላላችኹ? አክራሪነትና ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አለ የሚባለው ከማኅበሩ ጋራ በተያያዘ ነው፤›› የሚል በእብሪትና ተንኰል የተሞላ ክሡ የስብሰባው የጋራ የአቋም መግለጫ ኾኖ እንዲወጣ አካሉ እስኪንዘፈዘፍ እየተወራጨ ያደረገው መፍጨርጨር በብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ የሰከነ ምከታና ማኅበሩ እንደ ቤተ ክርስቲያን ልጅነቱ በጥናት የታገዘ ምላሽ እንዲሰጠው በሚያሳስቡ የሥራ ባልደረቦቻቸው ጥረት እንዳልተሳካ ታውቋል፡፡]
በሌላ በኩል ብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ‹‹ለኢትዮጵያ በረሓ ወርደው፣ ብረት አንሥተው የታገሉትና ዋጋ የከፈሉት ኹሉም ሕዝቦች ናቸው፤›› ብለው እንደተናገሩ የስብሰባው ተሳታፊዎች የጠቀሱ ሲኾን፣ ‹‹ሕገ መንግሥት ለኹሉም እኩል ነው፤ ለእገሌ ሚኒስትር እናገራለኹ፤ ለእገሌ ደኅንነት እደውላለኹ እያሉ አያስፈራሩን፤›› በማለት ፓትርያርኩን እንዳሳሰቧቸውም ሳይጠቅሱ አላለፉም፡፡
አቡነ ማትያስ በዚኹ ሳምንት ማክሰኞ፣ ከቋሚ ሲኖዶሱ ጋራ ሳይመክሩ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአድባራትና ገዳማት አለቆችና ጸሐፊዎች ጋራ ባደረጉት ስብሰባ፣ ማኅበረ ቅዱሳንን ከብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳቱ ጋራ ደርበው በሚወነጅሉ አንዳንድ አማሳኝ አስተዳዳሪዎችና ጸሐፊዎች ብፁዓን አባቶችን ማዘለፋቸውን የጠቀሱት አቡነ ማቴዎስ፣ በዚኽም ኹሉም አባቶች ቅሬታ እንደተሰማቸውና እንዳዘኑባቸው በግልጽ ነግረዋቸዋል፡፡
ፓትርያርኩ ዓመቱን በሙሉ በየደረጃው እቀጥልበታለኹ ባሉት ስብሰባ÷ አጀንዳዎች መዋቅር ሳይጠብቁ፣ ጥናት ሳይደረግባቸውና ሳይብላሉ ውይይቱ ለሚዲያዎች ዘገባ ክፍት መደረጉ ቤተ ክርስቲያኒቷን ለአላስፈላጊ የውጭ ተጽዕኖና ለአጉል ትችት እንደሚያጋልጣት በተሳታፊዎች አስተያየት ተተችቷል፡፡

Girma Birru and Solomon Tadesse: Two Sides Of A Coin

By Mihret Feleke
This article is made possible after I heard the interviews given by the EPRDF ambassador to the US, Girma Birru, who defended the actions and acclaimed the actions of his embassy staff, and the gunman, Solomon Tadesse, who fired shots at unarmed protestors in broad day light outside embassy premises. I am not writing this article to dwell on what happened and deal with what should have been done. Rather, I was deeply ashamed by the Ambassador’s repeated and relentless argument in the interview he gave afterwards that regarded the action of the gunman as proper and right while to the mind of all sane people it is none but an outrageous and illegal act never seen in the real world before. What troubles me most with the ambassador’s determination of defending the act is that if he and the TPLF regime believe it is an act of patriotism than a breach of the law and order of the host nation we have no guarantee that this same action will not be repeated again and Ethiopians would not be subjected to similar horrific event. For that, I believe, the Ambassador has to be required to recant his words out of decency to the host nation as well as those Ethiopians who came close to be killed by the gunman.
Solomon Tadesse who had been posted at the Ethiopian embassy in Washington and fired shots on unarmed protestors had departed from the US to avoid persecution under US laws for the crimes he committed. In addition, we also have learned that the US authorities have issued an arrest warrant for his apprehension when ever and where ever he is captured unless protected by the diplomatic immunity under the Vienna convention, which bestows protection to diplomats of a given nation from being subjects under the laws of a host nation. His case being a pending case that would be pursued when the time comes the post incidence stance taken by the Ambassador has to be the focus and scrutiny of law enforcement agencies as well as other US authorities and Human Rights groups.
girma_birru
The interviews the Ambassador gave to Medias here in the US and back home in Ethiopia is troubling to all rational and law-abiding people who adhere to the principles of the rule of law. On all of the interviews the Ambassador gave, he had not taken responsibility nor admits the action taken by the agent in the embassy as a wrongful act. He rather came out with a determined stance to defend the actions of the agent by saying ‘he has done a right job’ for firing a deadly weapon on unarmed protestors outside of the embassy compound. It is this stance taken by the Ambassador that is equally outrageous as the actions of the agent himself that I made the decision to deal with it in this article and point out the basis that would justify my call for investigation in to the role of the Ambassador to this outrageous act that put the lives of civilians in grave danger and would give a confidence to other incoming agents to commit such acts using their diplomatic immunity.
The US law enforcement agencies of course know a lot about criminal acts and how the law is used so as to incriminate those who break it. In addition, the way the gunman’s case has been handled had been appreciated by so many Ethiopians residing in the US. However, beyond taking the action on the perpetrators the US authorities have to question the open and unambiguous stance taken and conviction held by the Ambassador that undermines the laws and orders of this great nation by implicitly suggesting the action taken by the US authorities is wrong while defending and showing his support to the action of the agent. It is true that although crimes committed by anyone would directly make that person the principal subject to the actions taken it also look in to accomplices and collaborators who have allowed themselves to propagate, defend and congratulate the actions committed breaking the laws of this nation. So as to please the TPLF masters back home and calm their anger caused by the departure of one of their own the Ambassador has chosen to disrespect and undermine the law and order the US.
However, the Ambassador’s relentless defense of the agent calling his actions that could well be considered as serious as ‘attempted murder’ right and proper while obviously the reality is otherwise is a typical example that shows how the system of the TPLF led government works in Ethiopia as well as where ever their agents reside. And considering this incident as an isolated event would also be wrong since such acts are committed by the TPLF regime anywhere and anytime on those who call for the end to its narrow ethnic based politics and the hegemony of a minority group as well as the draconian press law, anti-terrorism and NGO and CSO laws. The actions of Mr. Solomon and the defense of the Ambassador is a microcosm of the general reality in Ethiopia that Ethiopians subjected to day in and day out under the TPLF rule.
The TPLF government that has been in power for more than three decades still engages in practices that can be considered un-characteristic of a government and still has the attributes of a rebel group with characteristics of a terrorist group. We have learned before from the US embassy in Addis Ababa diplomatic message surfaced by Asange that the TPLF government plants explosives, where civilians live, and kill citizens so as to blame killings on opposition groups and meet its political agenda to legitimize its criminal acts committed against opposition groups. The explosions in Addis Ababa and other places in Ethiopia a couple of years ago were the acts of the government itself so as to blackmail the Oromo Liberation Front and use it as an excuse to jail, torture and kill its members. And if the TPLF regime claim that Ginbot 7 planted explosive to kill civilians we all have to first say lets first start the investigation from TPLF itself since it is in its nature to act as one than a responsible government of the people.
Unlike what is in the attributes of any government in the world that work for unity and co-existence, the TPLF government deliberately propagates ideas that widen gaps between different groups creates hatred and animosity so as to protect it minority hegemony and power used as a means of protecting the economic interest of its members as well as its ethnically connected cronies. It is indeed unprecedented and unheard of in any place in the world but in Ethiopia a population that accounts for six percent of the total population controls ninety percent of the nation’s security, police and military high rank positions as well as other federal institutions. In order to sustain such a status-quo the TPLF regime engages itself in any form of action including those adopted by terrorist organizations.
On the interview he gave, the accusation of those unarmed protestors by the Ambassador that his embassy staff member shot a gun on their face as members of terrorist organizations like Oromo Liberation Front and Ginbot 7 is indeed shameful and despicable. This is a usual game TPLF has mastered on which is a deceptive maneuver meant to shift the blame. However, this incident cannot be hidden nor denied since it is committed on broad day light while the whole world is watching. When I say this I am very convinced that let alone in the US, even in Ethiopia no Ethiopian opposition party has ever shot a gun or killed a single civilian to advance its political agenda. No international or regional actors and groups has ever charge no such group committing such crime. The atrocities committed by OLF on ethnic Amharas during the outset of TPLF rule was in fact committed with TPLF being the accomplice than an action committed on its own. But the world knows and Ethiopians have lived it for more than two decades that if there is any group that used violence as a means of advancing political agenda and protect absolute monopoly of power, it is TPLF that has jailed, killed and tortured thousands of civilians and it is still carrying out such acts wherever the oppressive hands of the regime reaches out to.
Keeping aside the regimes two decades old record of killing and torturing as means of running its political agenda the recent shooting by one of the cadre agent of the TPLF regime in the US capital speaks the general fact who have the tendency to engage in acts considered to have terrorist nature. Since the basic underpinning objective of a terrorist group is advancing its narrow and extremist agenda through the use of violence with no regard to civilian life and safety that it exactly what we have seen in TPLF today and yesterday. And if there is any group that should be labeled as a terrorist group it would be no one but the TPLF elites and rank and file in Addis Ababa and every where its agents are working as ‘diplomats’. Although I know the international community fully realizes this undeniable fact I just wanted to reiterate the fact as a way of awakening their conscious so as to invigorate their action in pressuring the regime in Ethiopia to come to its senses and be party of sanity and join the civility and rationality people of the 21st century has embarked on.
The TPLF regime that has itself been terrorizing the nation with no regard to its own constitution and respect to international laws of human rights labeling different peaceful oppositions, free journalists, activists and bloggers as terrorists is a mockery of the highest order. In TPLF controlled Ethiopia demanding human and democratic rights, treatment of all ethnic groups as equal and the demand for the rule of law are considered an act of terrorism that would subject one to be jailed, tortured and killed while TPLF itself being the legislature, police, prosecutor and judge. So many Ethiopians of different walks of life have been slaughtered on the basis of the ‘anti-terrorism’ law and thousands are languishing in Ethiopian prisons as I speak. The belligerent TPLF regime in Ethiopia, however, that does not budge to the call of United Nations, Human Rights Watch, Amnesty International as well as US government and European Union request to stop using the law as a tactic used to advance political agendas has continued to target Ethiopians on such phony accusations leading thousands to exile for fear of their life.
Therefore, while summing up my thoughts, I would say that as one of the exiled Ethiopians living in the US, I deeply believe the US government would conduct a thorough background investigation in to the people the TPLF government send as diplomats to its embassies. Because, as we have learnt since some years back the TPLF regime has made it a policy to staff all government positions with cadres than professionals. So, the attributes of the regime that reflects violence and cruel treatment as an instrument of protecting power that is used to advance the economic interest of its members and affiliates would be carried to anywhere its agents are sent. The actions of Solomon Tadesse last week and the determination of Amb. Girma Birru defending the action as proper and right by disrespecting US law and its enforcement agencies actions and decisions is a good example. We Ethiopians, who reside in the US who enjoys the freedom and rights this greate nation enshrined to all people who set foot on its soil plead to the US authorities to protect our safety and security from the regime that exiled us in the first place and attempt to extend its hands here in the land of the free and attempt to suppress our voice by the use of a gun.
-- -- ---

Friday 10 October 2014

አሸባሪ ብዕሮች’ (ክንፉ አሰፋ)

ክንፉ አሰፋ

ይህች አጭር ጽሁፍ የተወሰደችው በአውስትራሊያ ከምትታተም “አሻራ” ከተሰኘች መጽሄት ልዩ እትም ላይ ነው።

የፈረንሳዩ አንባገነን ገዥ የነበረው ናፖሊዮን ቦናፓርት በአንድ ወቅት ስለ ነጻ ፕሬስ ሲናገር “ከአንድ ሺህ ሻምላዎች ይልቅ አራት ጋዜጦች የበለጠ መፈራት አለባቸው።” ነበር ያለው።
2053fountain_pen አንባገነኖች ፕሬስን ይፈራሉ። ይጠላሉም። የህዝብ መሰረት የሌላቸው፤ በራሳቸው የማይተማመኑ ሁሉ ነጻ ሃሳብን ይጠላሉ። ነፍጥን ብቻ ተማምነው በሕዝብ ጫንቃ ላይ የሚቀመጡ፤ እንደምን ነጻ አመለካከትን ሊቀበሉ ይችላሉ?  ፍጹም አንባገነናዊነት በሰፈነባቸው እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች፤  ህግ አውጭው ህግ አስፈጻሚውን፣ ህግ አስፈጻሚው ደግሞ ህግ ተርጓሚውን እርስ-በርስ  የሚቆጣጠሩበት እና የሚያስተከክሉበት አካሄድ የለም። ይህንን ቁጥጥር በጥቂቱም ቢሆን ተክቶ ይሰራ የነበረው ነጻው ፕሬስ ነው። ከዚህም አልፎ ሕዝቡ መብቱን እንዲያውቅና መብቱንም እንዲያስከብር ብዙ ሰርቷል-ፕሬሱ። ሙስናን አጋልጧል፣ እንደ እንባ ጠባቂም እየሆነ የህዝብን በደልም ይፋ አድርጓል። ይህን የተቀደሰ ተግባር ማከናወን እንደወንጀል፤ ጠንከር ሲል ደግሞ እንደ ሽብርተኝነት የሚቆጠርበት ሃገር ሆናለች የዛሬይቱ ኢትዮጵያ።
መብትን ማወቅ እና ማሳወቅ፤ ‘ህዝብ ለጦርነት እንዲነሳ ማድረግ፤ ወይንም በስራዓቱ ላይ ጥርጣሬ መፍጠር  ነው’ ተብሎ ከተተረጎመ ደግሞ ጋዜጠኛን በአሸባሪነት መፈረጁ ብዙ ሊደንቀን አይገባም።
ኢትዮጵያ ላለፉት አስርት-አመታት ጋዜጠኞችን በማሰር ከአፍሪካ በቁጥር አንደኛ ደረጃ ላይ የነበረች ሃገር ናት።  አሁን ይህንን ደረጃዋን ለቃለች። እድገትና  ትራንስፎርሜሽኑን ተከትሎ ከመጡት ለውጦች አንደኛው መሆኑ ነው። ኢትዮጵያ የአንደኝነት ደረጃዋን ያጣችው ታዲያ ትራንስፎርሜሽኑ ይዞት በመጣው መሻሻል አይደለም።  ነጻ ፕሬሱ ከሃገሪቱ እንዲጠፋ በተደረገ ሁለገብ ጦርነት እንጂ። አብዛኛው ጋዜጠኛ ተሰድዷል፣ ጥቂቶቹ ታስረዋል፣  አንዳንዶቹም  አቅማቸው ተሟጦ አልቆ፤ ዝም ብለው እንዲቀመጡ ተደርገዋል።  ለነጋሪ የተረፉትንም እስከዛሬዋ እለት ድረስ እያሳደዷቸው ይገኛሉ።
ከጅምሩ በፕሬሱ ላይ የተከፈተው የገዥው ፓርቲ ውግያ ቀላል አልነበረም። ፕሬሱ ግን እለት ተዕለት የሚያርፍበትን የአንባገነኖች ጡጫ ሁሉ ችሎ ብዙ ተጉዟል። እየተንገዳገደ፤ እየወደቀና እየተነሳ የህዝቡን የህሊና ንቃት እንዲሰፋ ከማድረጉም ባሻገር በኢትዮጵያ የማንበብ ባህል እንዲዳብር ነጻው ፕሬስ ተግቶ ሰርቷል።   የህትመት ዋጋ እስከ 500% እንዲጨምር ቢደረግም ፕሬሱ አልቆመም ነበር። ጋዜጠኞች እንደጥጃ እየታሰሩ፣ እየተደበደቡ፣  እየተሰቃዩም  ስራቸውን ላለማቋረጥ መትጋታቸውን አላቆሙም። በካድሬ ዳኞች ፍርደ-ገምድል ፍትህ ሲሰጣቸው፤  ያለ አግባብ በእስርና በገንዘብ ሲቀጡም ሰራቸውን አላቋረጡም…
የአሜሪካው ፍሪደም ሃውስ በተከታታይ ባወጣቸው ዘገባዎች ኢትዮጵያን ፕሬስ (Status: NOT FREE) “ነጻ ያልሆነች” ሃገር ሲል ፈርጇል።  የፕሬስ አዋጁንም ፍጹም አፋኝ ሲል ይከሳል። የፈረንሳዩ ሪፖርተርስ ዊዝ አውት ቦርደርስ፣ የኒውዮርኩ ሲ.ፒ.ጄ. እና የብራስልሱ አይ.ኤፍ.ጄ. በሽብር ክስ የተያዙ የጋዜጠኖችን ሰነድ እያከታተሉ አሳፋሪነቱን ቢገልጹም አፍ እንጂ ጆሮ ከሌለው ስርዓት ያገኙት የስድብ ምላሽ ብቻ ነው። አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂዩማን ራይትስ ዋችም አፈናውን  ይፋ ማድረጉን ተያይዘውታል።  ከገዥው ፓርቲ የሚያገኙት ምላሽ “የኒዮ ሊበራል” አቀንቃኞች የሚል ስድብ እና ዛቻ ብቻ ነው።
ከምርጫ 97 ነኋላ ግን የህወሃት እድገት እና ትራንስፎርሜሽን፤  ጫን ያለ ነገር ይዞ ብቅ አለ።
ሽብርተኝነት!
ከዚህ በኋላ ጋዜጠኛ በህገ-መንግስት ሳይሆን፤ ህጉን በሚጻረረው አዋጅ መዳኘት እንዳለበት ተነገረ። ስርዓቱም በባሩድ ሳይሆን ይልቁንም በብእር ጫፍ እንደሚሸበር አረጋገጠ።
ይህ የሽብርተኝነት አዋጅ ቃል በቃል የተቀዳው ከአሜሪካ እና ከእንግሊዝ  መንግስታት ሰነድ መሆኑን ሃይለማርያም ደሳለኝ ለቢቢሲ ሲናገሩ ተደምጠዋል። ድንቅ ነው። ሰውየው ግን ምን እየተናገሩ እንደሆን የሚያውቁት አይመስልም። በዚህች በሙት መንፈስ የምትመራ ሃገር ሌላም ብዙ እንግዳ ነገር እንሰማለን።  የቡሽ አስተዳደር ከቶኒ ብሌየር ጋር አልቃይዳ የተባለውን አደገኛ ሽብርተኛ ለማጥፋት የነደፉት ይህ ሰነድ ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ ጋዜጠኞችን ለማጥፋት እየተጠቀሙበት እንደሆነ ነው የሚነግሩን። የፈረንጆቹ ሽብርተኝነት (terrorism)  ሲተረጎም፤  “በሃይማኖት ወይንም በርዕዮተአለም ጥላ ስር ተደራጅቶ አመጽን የማድረግ ተግባር” እንደሆነ ይነግረገናል።
በሽብርተኝነት ተወንጅለው በየእስር ቤቱ የተጣሉት የነጻው ፕሬስ ጋዜጠኞች፤ የትኛውን ርዕዮተ-አለም ወይንም ሃይማኖት ተንተርሰው አመጽ እንደፈጠሩ፣  የትኛውን አውሮፕላን እንዳስጠለፉ፣ የትኛውን ህንጻ እንዳፈረሱ፣ የትኛውን ንጹህ ዜጋ እንደገደሉ አልተነገረንም።
እርግጥ ነው። የነጻው ፕሬስ ጋዜጠኞች እየተቹ ይጽፋሉ። ትችቱ ታድያ ለውጡ ላይ አይደለም። የለውጡ አቅጣጫ ላይ እንጂ። አቅጣጫው ትክክለኛ መስመር መያዝ እና አለመያዙን መተቸት “ወንጀል ነው” ሲባል ለቀረው አለም አዲስ ነገር ሊሆን ይችላል። ከዚያ የባሰም አለ። ገዢውን ፓርቲ መተቸት እና ስለ ለውጥ አስፈላጊነት መጻፍ በሽብርተኛነት ያስከሰሰ ወንጀል ሆኖ ሰማን። አስቂኙ ነገር፤ አዋጁ ለኦሳማ ቢን ላደን ሽብር በምእራባውያን ሀገሮች የረቀቀ የጸረ-ሽብር ህግ መሆኑ ነው።
ጋዜጠኞች በሽብርተኝነት ሲፈረጁ ነው ነጻው ፕሬስ በኢትዮጵያ አፈር የለበሰው። ይህ የመጨረሻ ጥይታቸው መሆኑ ነው። አለማቀፍ የጋዜጠኞች ተሟጋች ተቋማት ሳይቀሩ ተስፋ የቆረጡ እስኪመስል ድረድ  በዘንድሮ  አመታዊ  ዘገባቸው የኢትዮጵያን  ጉዳይ ችላ ብለውታል። እነዚህ ተቋማት በየአመቱ ስለኢትዮጵያ ፕሬስ ሁኔታ የሚያወጧቸው ዘገባዎች የሚዘገንኑ ነበሩ።  ወያኔን የማይማር፣ የደነዘዘ እና የማይለወጥ ስርዓት አድረገው ስላዩት ችላ ያሉት ይመስላል። ሃያ አመት የማይሰማ፣ ያሃ አመት የማይሻሻል፣ ሃያ አመት የማይማር ስርዓት… ውሃ ቢወቅጡት እንቦጭ ሆነባቸው።
በምርጫ 97 ሰሞን በርካታ የነጻው ፕሬስ ጋዜጠኞች ቃሊቲ ተወርውረው ነበር። በጉዳዩ ላይ  የአምነስቲ  ኢንተርናሽናል  ዲያሬክተር  ከነበሩት ዶ/ር  ማርቲን  ሂል ጋር ስናወራ አንድ ጥያቄ  አነሱልኝ።
“ለመሆኑ ሰርካለም ፋሲል ላይ ለምን እንዲህ ጨከኑባት? ”  የሚል ነበር የማርቲን ጥያቄ። እኝህ ታላቅ ሰው ይህን ጥያቄ ለምን እንዳነሱልኝ  አሁን ነው የተገለጠልኝ።
የሰርካለም ፋሲልን ጉዳይ ማንሳቱ የኢትዮጵያን ፕሬስ የሰቆቃ ጉዞ በከፊልም ቢሆን ይገልጸዋል።
ሰርካለምን ከባለቤትዋ እስክንድር ነጋ ጋር አፍነው ወደ ቃሊቲ ሲወስዷት ነብሰ-ጡር ነበረች። የመውለጃዋ ቀን ሲደርስም ከእስር አልለቀቅዋትም። በምጥ ስቃይ፣ ነብስ ውጭ፤ነብስ ግቢ ሁኔታ ውስጥ ሆና እንኳን አሳሪዎችዋ ርህራሄ አላሳዩዋትም ነበር።   በመጨረሻ እዚያው ቃሊቲ እስር ቤጥ ናፍቆትን ተገላገለች።  በዚያ የጭንቅ ወቅት የሚይዘውን እና የሚጨብጠውን ያጣ ስርዓት ምን እያደረገ እንደነበር እንኳን በውል አየውቀውም።  “የመንግስት ጠላት”  የሚል ታፔላ ተለጥፎለት የሚንቀሳቀስ ጋዜጠኛ፤ ሊወድቅ ከሚንገዳገድ ስርዓት  ከዚህም በላይ ሊደረግበት እንደሚችል ለማስረዳት ሞከርኩ።
ነብሰ-ጡርዋ ሰርካለም የተከሰሰችው ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለመናድ እና ለማፍረስ፣ ጥላቻን የምታስፋፋ፣ ጥርጣሬን የምትነዛ… ተብላ ነበር። በ “ምህረት” ከእስር እንደተፈታች ወደ ኬንያ ተሰደደች። በኋላም ሀገር ሰላም የሆነ ሲመስላት ከስደት ተመለሰች። ይህች ወጣት እትብትዋ ወደተቀበረባት ሃገርዋ ብትመለስም እንደዜጋ የመኖር ዋስትናዋ ግን በአንባገነኖች መዳፍ ስር ሆነ። በኑሮዋ እና በትዳርዋ ዙርያ ካለፈው የባሰ ችግር መጣባት። ባለቤትዋ እስክንድር ነጋ በሽብርተኝነት ተከሶ በፍርደ-ገምድል ዳኛ ለአመታት ተፈረደበት። ቤት ንብረታቸውም በግፍ ተቀማ። ከዚህ በኋላ በመኖር እና ባለመኖር የሚደረግ ምርጫ ውስጥ መግባት ግድ ሆነባት። እናም ባለቤትዋን ወህኒ ቤት ጥላ ዳግም ተሰደደች። እስዋም ሆነች በሰቆቃ የተወለደ ልጅዋ በመንገድ ከመወርወራቸው በፊት ያላቸው አማራጭ ይህ ብቻ ነበር።  የሚወዷት ሃገራቸውን ጥለው ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ ስደተኛ ጋዜጠኞችን ተቀላቀሉ። እንደቀልድ የሚነገር ሌላም እውነታ አለ። ከ”ሽብርተኛ” ጋር በስልክም ሆነ በአካል ያወራ፣ አብሮ የታየ፣ አብሮ ሻይ የጠጣ፣ የተነካካ ሰው ሁሉ ሽብርተኛ  እንደሆነ አዋጁ ይደነግጋል። ሰርካለም እና ናፍቆት በእስር ያለው እስክንድር ጋር በሚያደርጉት ግንኙነት ሽብርተኛ ተብለው ሊወነጀሉም ይችሉ ነበር።
በስልጣን ላይ ያሉት ሰዎች ፍርሃት ውስጥ እንዳሉ ግልጽ ነው። በጋዜጠኛ የሚናድ ሀገ-መንግስት ይዘው ስንት አመት ሊዘልቁ እንደሚችሉ ባናውቅም፤ አሁንም ጋዜጠኞችን ሲያስሩ ይህንንኑ ዘፈን ይደጋግሙታል። 99.7 በመቶ በህዝብ የተመረጠ መንግስት መራጩን ሕዝብ ከቶውንም መፍራት አልነበረበትም። ነገሩ ስላቅ ነው።  ይህ ቀልዳቸው ግን የህዝቡን ንቃተ-ህሊና ዝቅ አድርጎ ከመመልከት የሚመጣ ይሁን እንጂ ጉዳዪ ሌላ ነው። አንባገነኑ ናፖሊዮን ቦናፓርት ብሎታል። ከሺ ሳንጃ አንድ ጋዜጠኛ ያስፈራል።  የጭቆና እና የአፈና ስርዓት ገንብቶ ለረጅም አመት የቆየ አንባገነን በታሪክ አልታየም።
የፈቀደውን መምረጥ የሚችልን ህዝብ አዲስ ዘመንን ብቻ እንዲያነብ መምከራቸው ብቻ አይደለም በሕዝብ ላይ ያላቸው ንቀት፤ የፍትህ ስርዓቱን ለበቀል የሚዘረጋ እጃቸው አድርገው ነጻውን ፕሬስ ለማጥፋት ሲጠቀሙበትም እጅግ ያንገበግባል።  የህግ የበላይነትን እንዲህ እያደረጉ ናዱት።
ኢሕአዴግ  የፕሬስ ነጻነትን  ለህዝቡ እንዳጎናጸፈ ይመጻደቃል።  ይህ ስህተት ነው።  መናገር፣ ሃሳብን በነጻነት መግለጽ፣ መጻፍ፣ … ወዘተ መብት የሰው ልጅ የተፈጥሮ ጸጋ እንጂ አንድ ስርዓት የሚያጎናጽፈን ጉዳይ አይደለም። በሌላ በኩል ደግሞ ይሀው ስርዓት እነዚሁኑ መብቶች እየጨፈለቀ እነሆ ሃያ ሶስት አመታትን ዘልቋል።
ነጻ ፕሬሱን ለምእራባውያን የዲሞክራሲ ማሳያ አድርጎ እንደተጠቀመበት እርግጥ ነው። የአለም ባንክ እና ለጋሽ ሃገሮች በኢትዮጵያ የሳንሱር አዋጅ እንደጠፋ ነው የሚነገራቸው። የእርዳታና ብድር እጃቸውን የሚዘረጉልንም ከቀድሞው የተሻለ የመጻፍና የመናገር ነጻነት አለ ብለው ስለሚያምኑ ይመስላል። ግና ይህ የሳንሱር አዋጅ በአእምሮ ሳንሱር መተካቱን  የምናውቀው እኛ ብቻ ነን። ሳንሱር ቢኖር ይህ ሁሉ ጋዜጠኛ ባልታሰረ፣ ባልተንከራተተ እና ባልተሰደደ ነበር።
ምርጫ መጣ! ጋዜጠኛ ይውጣ! እንዲሉ… በቅርቡ በስድስት ነጻ ፕሬስ ህትመቶች ላይ ከተመሰረተው ክስ ጋር በተያያዘ  አስራ ሁለት ጋዜጠኞች ለስደት መብቃታቸው ተዘግቧል። በጭላንጭል የነጻነት ድባብ ይንቀሳቀሱ የነበሩት፤ አዲስ ጉዳይ፣ ሎሚ፣ ጃኖ፣ አፍሮ ታይምስ እና እንቁ ጋዜጦች እንዲቋረጡ ተደርጓል። ጋዜጠኞቹም በአሸባሪነት ሽፋን ተከስሰው  እስከ አስራ ስድስት አመት የሚደርስ ጽኑ እስራት ተበይኖባቸው የነእስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬ እና ርእዮት አለሙ እጣ ይደርሳቸዋል። እነዚህ ጋዜጠኞች የነበራቸው አማራጭ የሽብር አዋጁ ሰለባ መሆን አልያም አገር ለቀው መሰደድ ነው። ተሰደዱ።  የስደተኛ ጋዜጠኛውን ቁጥር ወደ 210 አሳደጉት።
ውንጀላው ግን በተያዘለት መርሃ-ግብር ቀጥሏል።  ሰሞኑን “ያልተገሩ ብዕሮች” በሚል ርእስ በኢቲቪ የቀረበውን “ዘጋቢ ፊልም” ያስተውሏል?  በአንድ በኩል የጋዜጠኖቹ ጉዳይ በህግ የተያዘ እንደሆነ ይነግሩናል። በሌላ በኩል ደግሞ “ልማታዊ” ተዋንያን እና የስርዓቱ አጎብዳጆችን በመገናኛ ብዙሃን አቅርበው ፍርድ እንዲሰጡ ያደርጓቸዋል። በእርግጥ በመገናኛ ብዙሃን እየቀረቡ አንድ ተጠርጣሪን በወንጀለኝነት መፈረጅ አዲስ ነገር አይደለም። የፍትህ አካሉ ውሳኔ ከመስጠቱ  በፊት ተጠርጣሪው በኢቲቪ የፖለቲካ ፍርድ ይበየንበታል።  ከዚያም እንደ “ዳኛ” ልዑል አይነት የሲቪል ሰርቪስ ምርቶች ውሳኔውን ያጸኑታል።
በዚያ የኢቲቪ ቅንብር ሃይሌ ገብረስላሴም ተዋንያን ነበር።  የሚናገረውም የትዬለሌ። “ትልቁ የጦር መሳርያቸው ፕሬስ ነው።… ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው ይባላል… ” ይለናል ሃይሌ ገብረስላሴ። “ዘጋቢ” ፊልሙም  የእነ እስክንድር ነጋን ፎቶ፣ የእነ ተመስገን ጽሁፎች ያሳየናል። የዚህ ድራማ ሌሎቹ ተዋንያን ከሙያው ጋር የተያያዝን ነን የሚሉ አድርባዮች ናቸው። ሃይሌ ግን ምን ቤት እንደሆነ ግልጽ አይደለም።  በየትኛውስ እውቀቱ ነው ፍርድ ሊሰጥ የደፈረው? “አንድ ጋዜጣ  የውሃ አምራች ድርጅትን እንዲዘጋ አድርጓል።”  ሲል ሃይሌ በዚያ “ዘጋቢ ፊልም” ይወነጅላል። አንድ ጋዜጠኛ እውነትን ጽፎ  የንግድ ድርጅትን ወይንም የመንግስት ተቋምን ማፍረስ ወይንም በተቋማቱ ላይ ጥርጣሬ መፍጠር ከቻለ እንዲያውም ጀግና ነው የሚባለው። ጋዜጠናው የሚጽፈው ውሸት ከሆነ ደግሞ ፍርዱን ለህዝቡ ለምን አይተውለትም?
አብራሃ ደስታ ሌላው በአሸባሪነት ሽፋን የተከሰሰ ጋዜጠኛ ነው።  አብርሃ አሸባሪ መሆኑ የተረጋገጠው ፍርድ ቤት ሲገባ እና ሲወጣ ነው።  ሲገባ በጭብጨባ ሲወጣ በጭብጨባ ተሸኝቷል። ህዝብ በነቂስ ወጥቶ  ኣብርሃ ጀግና! የነፃነት ታጋይ! እንወዳሃለን፤እናከብርሃለን ሲለው እነ ሃይሌ ገ/ስላሴ የት ነበሩ?
ያልተገራ አንደበታቸውን በመገናኛ ብዙሃን ሲከፍቱ የነበሩት እነዚህ ተዋንያን የሚነግሩን እጅግ አሳፋሪ ነገር ነው።  አጠቃላይ ይዘቱ በመንግስት ላይ ምንም አይነት ትችት መቅረብ የለበትም የሚል እንድምታ አለው። የህወሃትን አንባገነናዊነት መተቸት፣ የስርዓቱ ፖሊሲዎች መንካትና በባለስልጣናቱ ላይ ጥርጣሪ እንዲኖር ማድረግ… ስርዓቱን ያፈርሰዋል ነው እያሉን ያለው።  ህግ አውጭው ከህግ አስፈጻሚውን፣ ህግ አስፈጻሚው ደግሞ ህግ ተርጓሚውን እርስ-በርስ  የሚቆጣጠሩበት እና የሚያስተከክሉበት አካሄድ በሌለበት ሃገር ነጻው ፕሬስ ከዚህ ውጭ ምን ይስራ ነው የሚሉት? ፕሮፓጋንዳ?
ለፕሮፓጋንዳውማ በርካታ አማራጮሽ አሉ። አዲስ ዘመን ጋዜጣም አለልን። ለ90 ሚሊዮን ህዝብ የቀረው ጋዜጣ።  አዲስ ዘመን  በቁጥር ስንት ሺ እንደሚታተም ባናናውቅም በኪሎ እየተሸጠ የሸቀጥ እቃ መጠቅለያ ሆነ እንጂ።  ‘የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተመረቁ፣ ሃይለማርያም ደሳለኝ ወደ ሱዳን ሄዱ፣ ሃይለማርያም ደሳለኝ ከሱዳን ተመለሱ። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ 11 እጅ እንደሚያድግ ሃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ።’  …. የሚሉ ዘገባዎችን እየያዘ ከሸቀጥ እቃ መጠቅለያነት ውጭ ለሚመጻደቁለት እድገት ምንም እንዳልፈየደ እንኳ አያውቁትም።
የመገናኛ ብዙሃን አፈናው በነጻ ፕሬሱ ላይ ብቻ አልተገደበም። በኢትዮጵያ የመረጃ መረቦችም ታፍነዋል።  ከሰብ ሰሃራ አፍሪካ በኢንተርኔት ይዞታ እና አገልግሎት የመጨረሻዋ ሃገር ናት። ኢንተርኔቱን የሚቆጣጠረው መንግስታዊው ቴሌኮም ስርዓቱን የሚተቹ ድረ-ገጾችን በቻይና ቴክኖሎጂ እንዲዘጉ አድርጓል።  የዜጎችን ስልክ በህገወጥ ማንገድ መጥለፍ የተለመደ ተግባር ነው። እንዲሁም ስካይፕ እና ቫይበር ያሉ የቮይስ ኦቨር ስልኮች ደግሞ ፊን ፊሸር በተባለ የኮምፒዩተር ቫይረስ አማካኝነት ይጠለፋሉ።  እንዲህ እያሉ በዜጎች የግል ህይወት ሳይቀር እየገቡ ቴሌን ሙሉ በሙሉ የስለላ ተቋም እንዳደረጉት የአሜሪካው ሂዩማን ራይትስ ዋች ይፋ አድርጓል።
ኢትዮጵያን ወደ ጨለማ ዘመን እየወሰዳት ያለው ይህ የህወሃት ስርዓት የኢንተርኔት ተጠቃሚው  እንዲያሽቆለቁል እየጣረ እንደሆነ ነው መረጃዎች የሚጠቁሙት። በተለይ የፌስቡክ አብዮትን ለመግታት ስለሚሻ የኢንተርኔት አገልግሎትን ማዳከሙ ላይ ጥብቅ አቋም ይዟል። መንግስት አልባዋ ሶማልያ እንኳን፣  ስድስት የቴሌፎንና ስልክ አቅራቢ ኩባንያዎች አሏት። በዚህ ቀላል ቴክኖሎጂ እንኳን ከሶማልያ በታች ሆኖ ስለ እድገት መመጻደቃቸው ሊያፍሩበት ይገባል።
እጅግ የሚያሳዝነው ይህ ስርዓት ለፈጸመው ለዚህ ሁሉ በደል ለሽልማት መብቃቱ ነው። ልማታዊው አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ በአርቲስቶች ስም ለሟቹ ጠቅላይ ሚ/ር የወርቅ ብዕር ነበር ያበረከተላቸው። ብዕር ትልቅ ትርጉም አለው። ብእር የሚሸለም ሰው ለፕሬስ ክብር ያለው፤ ፕሬስን የሚያከብር ሰው ነው። ሰራዊት የወርቅ ብዕር እንዲሸልም አርቲስቶች አልወከሉትም ነበር።  ይህንን ሲያደርግ የነጻው ፕሬስ ጋዜጠኞች እስር ቤት ውስጥ ይንገላቱ ነበር። ሰራዊት ይህንን ሲያደርግ  የአለም አቀፍ ህብረተሰብ ጠ/ሚኒስትሩን የፕሬስ አፈና በእጅጉ ያወግዝ ነበር።   እንደ ሰራዊት ያሉ ሃላፊነት የጎደላቸው ሰዎች ብዙ አይደሉም።  ለህሊናቸው ሳይሆን ለሆዳቸው ሲሉ እንዲህ አይነት ስራ እየሰሩ በሰው በቁስል ላይ እንጨት ይሰድዳሉ። ታዲያ እንደነዚህ አይነቶቹ አድርባዮችም ለፕሬሱ መጥፋት ሚናቸው ቀላል አይደለም። የማያልፍ የለም። ሁሉም ያልፋል። መንግስትም እንደ አንሶላ ተጠቅልሎ ይሄዳል። ይህ ቀን አልፎም ለትዝብት ያበቃናል።
ማን ነበር “ፕሬስ  የሌለው መንግስት ከሚኖረን  መንግስት የሌለው  ፕሬስ  ቢኖረን  እንመርጣለን።” ያለው? እርግጥ ነው። ያለ ፕሬስ የሚኖር ህዝብ በጨለማ ነው የሚጓዘው። ያለ ነጻ አስተሳሰብ እና ያለ ነጻ ፕሬስ፣  እድገት ይመጣል ማለት አይታሰብም። እንዲያው የህዝብን ንቃተ-ህሊና ዝቅ አድርጎ መመልከት ይሆናል እንጂ።

Thursday 9 October 2014

ጃዋሪዝም (የማምታታት ፖለቲካ) በጌታቸው ሺፈራው

‹‹(ጠባብ) ብሄርተኝነት ልክ እንደ ርካሽ መጠጥ ነው፡፡ መጀመሪያ እንድትጠጣው ይገፋህና ያሰክርሃል፡፡ ቀጥሎ አይንህን ያውርሃል፡፡ ከዛም ይገድልሃል፡፡›› ዳን ፍሪድ
በጌታቸው ሺፈራው
(የግል አስተያየት)

Jawarጃዋር መሃመድ ከአመታት በፊት ከማደንቃቸው ኢትዮጵያዊ አክቲቪስቶች መካከል አንዱ ነበር፡፡ በተለይ ይህ ወጣት ከጥቂት አመታት በፊት እነ በረከት ስምኦንን አልጀዚራ ላይ ሲያፋጥጣቸው ሳይ አድናቆቴ ከፍ ብሎ ነበር፡፡ በዚህ ወቅት ጃዋር ወደ ሶማሊያ ዘው ብሎ ስለገባው ሰራዊት፣ ቋንቋ ሳይለይ በየትኛውም ኢትዮጵያዊ ላይ የሚደርሰውን በደል ሽንጡን ገትሮ መከራከሩ ይታወሳል፡፡ ግን ምን ያደርጋል ይህ አቋሙ እንደተጠበቀው ሊዘልቅ አልቻለም፡፡ መሃል ላይ የ‹‹እኛ እና እነሱ›› ብልሹ ፖለቲካ ሰለባ ሆነ፡፡

በተለይ በአንድ ወቅት አልጀዚራ ላይ ቀርቦ ‹‹በቅድሚያ ኦሮሞ ነኝ›› ካለ በኋላ የፖለቲካ አቋሙ እየተንሸራተተ ሜንጫን እንደ ህጋዊ ነገር ማንሳት ውስጥ ገባ፡፡ አንዴ ‹‹ኢትዮጵያዊ ሙስሊም›› ሆኖ የኦሮሞ ሙስሊሞች ነጻነት ለሌላው ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ነጻነትም ወሳኝ ነው ሲል፣ በሌላ በኩል ደግሞ ክርስቲያኑን ኦሮሞ በሜንጫ አንገቱን ስለመቅላት ይሰብካል፡፡ (ይህን መረጃ የተቀነባበረ ነው የሚል መረጃ ያቅርብ)፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ክርስቲያኑን ኦሮምኛ ተናጋሪም ጭምር ወክሎ ‹‹ቅድሙያ ኦሮሞ ነኝ›› አለ፡፡
ከዚህ ውጣ ውረድ በኋላ ጃዋር በቅርቡ ከ‹‹ኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ›› ጋር ቃለ መጠይቅ አድርጓል፡፡ በቃለ መጠይቁ እስካሁን አሉ የሚላቸውን ብዥታዎች ለማጥራትና አቋሞቹንም ለማስረገጥ በሚመስል መልኩ የቀረበ ይመስላል፡፡ በዚህ ቃለ መጠይቅ ጃዋር ከዛ በፊት እንዳደረጋቸው አነጋጋሪ ነገሮች ባይኖሩትም ቃለ መጠይቁ በሙሉ ‹‹ምክንያታዊ ናቸው›› በሚላቸው ምክንያት አልባ የማምታታት ክርክሮች የተሞሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ፡፡
በቃለ መጠይቁ አልጀዚራ ላይ ‹‹መጀመሪያ ኦሮሞ ነኝ›› ያለበትን አቋሙን የሚያጠናክርበት ነው፡፡ ‹‹በልጅነቴ ነው በፖለቲካው ተጠምቄ ያደኩት›› የሚለው ጃዋር ‹‹ከተወለድኩበት ጊዜ ጀምሮ እስከምሞትበት ጊዜ ድረስ ከምንም ከማን በላይ ራሴን እንደ ኦሮሞ ነው የማያው፡፡›› ሲል በ‹‹ማንነቱ›› ሁኔታ ላይ ይደመድማል፡፡ ግን በዚሁ ቃለ መጠይቅም ቢሆን ከአንድ አቋም ወደ ሌላ አቋም ሲዘል ታይቷል፡፡
ጋዜጠኛው ‹‹ኦሮሞ ፈርስት›› የሚለው ጉዳይ ከመነሳቱ በፊት ኢትዮጵያዊ በሆኑ አጀንዳዎች ይሳተፍ እንደነበር በመግለጽ ከዛ በኋላ አቋም መቀየር አለመቀየሩን ሲጠይቀው ‹‹አልቀየርኩም›› ይላል፡፡ መልሶ ደግሞ ‹‹አየህ! ከ2008፣ 2009 በኋላ ‹ኮንሸስ› የሆነ ምርጫ አድርጌያለሁ፡፡ በተለይ ከአማራ ልሂቃን ጋር በመገናኘት ለእነሱ ስለ ኦሮሞ ህዝብ ትግል በማስረዳት ከእነሱ ጋር አብሮ ለመስራት ይቻላል የሚል እምነት ነበረኝ፡፡ የአማራ ልሂቃን በኦሮሞ ትግል ላይ ያላቸው አመለካከት በጣም የሚያስደነግጥና በጣም የሚያስፈራ ነበር፡፡ በትምህርት ጥናቴም ሆነ ባለኝ ቀረቤት ችግሩ ምንድን ነው ብየ ሳስበው ምን አልባት ካለማወቅ (ኢግኖራስን) የመነጨ ነው የሚል ነበር፡፡ ሁለቱንም አካል ወደ መሃል በማምጣል አብሮ መስራት ይቻላል በሚል አምስት አመት ያህል ነው የሰራሁት፡፡ ነገር ግን ያለው ችግር የግዝብተኝነት (አሮጋንስ) ችግር እንዳለ ተረዳሁ፡፡ ኦሮሞ ፈርስት የሚለው ከመምጣቱ በፊት ስርቤይ አድርጌ ነበር፡፡ …27 ያህል ሰዎችን ደውየ 1 ወይም 2 ብቻ ናቸው የተቀበሉት፡፡ እንዲሁም የኦሮሞ ትግል እየተዳከመ በመጣ ቁጥር ያላቸው ንቀት እየተጠናረ ሄደ›› በሚል አቋሙን መቼ እንደቀየረ ለማስገንዘብ ሲጥር ‹‹ከተወለድኩ ጀምሮ እስከሞት ድረስ ኦሮሞ ነኝ›› የሚለው የ‹‹አሁኑ›› አቋሙንም ራሱ መልሶ ይከራከረዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ሌላ አቋሙን የቀየረበት ምክንያት እንዳለው ጃዋር እንዲህ ያስረዳል፡፡ ‹‹…በግብጽ የሚገኙ የኦሮሞ ስደተኞች በአባይ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያና ግብጽ ባለባቸው ችግር ጥቃት ሲደርስባቸው ‹‹እኛ ኦሮሞዎች ነን፡፡ ከኢትጵያ መንግስት ጋር ምንም ትስስር የለንም ሲሉ እንዴት አባታችሁ ኦሮሞዎች ነን ትላላችሁ የሚል በጣም አጸያፊ የሆነ የሚዲያ ዘመቻ ተጀመረባቸው፡፡ ያ ለእኔ ቀይ መስመሩን ያለፉበት እንደሆነና ……በዚህም በማንነታችን ላይ የተነጣጠረ ጥቃት ነው ወደሚል ገባሁ›› ይለናል፡፡ እንደ ጃዋር ከሆነ ግብጽ ውስጥ አማርኛ፣ ትግርኛ፣ ሲዳምኛ….. ተናጋሪዎች የሉም፡፡ አሊያም ጥቃት አልደረሰባቸውም፡፡ ወይንም ደግሞ ነገ ጃዋር ቆሜለታለሁ በሚለው ኦሮሞነታቸው ግብጾች ጥቃት የሚያደርሱባቸው ሲሆን ‹‹እኛ ኦሮሞዎች አይደለንም፣ ከኦሮሞ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለንም፡፡›› ቢሉ ትክክል ናቸው እንደማለት ነው፡፡
በዚህ ቃለ መጠይቅ ጃዋር ተራ የሀሳብና የአመክኖ ማምታታት ብቻ አይደለም የሚታይበት፡፡ አንዴ መለስ ዜናዊ፣ ሌላ ጊዜ ኦነግ፣ አሊያም ኦህዴድ የያዙትን አቋም አቋሙ አድር ሲከራከርበት፣ ‹‹እኛ›› እያለ ሲገልጽ ተስተውሏል፡፡
ለአብነት ያህል 27 ያህል የ‹‹አማራ ልሂቃንን›› አነጋግሬ አገኘሁት የሚለውን መደምደሚያ ሲገልጽ ነፍጠናውን አከርካሪው ሰብረነዋል የሚለውን አቶ መለስ አቋም በግልጽ እንደተጋራ ይታያል፡፡ ጃዋር ‹‹ይህን አሮጋንስ ማስተካከል የሚቻለው … ቀኝ ዘመሙን የኢትዮጵያ ብሄርተኝነት አከርካሪውን በመስበር እጅ ማሰጠት ነው፡፡ ያ ፖለቲካ እንደማይሰራ ወደ ‹ኮምፕሊት ፖለቲካል ባንክራፕሲ› ማስገባት ግዴታ ነው በሚለው መደምደሚያ ደርሼ ነበር፡፡›› ይላል፡፡ ይህኔ ጃዋር መለስን መለስን ነው የሚመስለው፡፡
ኦህዴድ ከገዥው ቡድን ጋር ተባብሮ የኦሮሞን ህዝብ እየበደለ ስለመሆኑ ለተነሳለት ጥያቄ ጃዋር ኦህዴድን ምንም አቅም የሌለው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ መልሶ ደግሞ ለህወሓት ፈታኙ ኦህዴድ ነው እያለ ያምታታል፡፡ ጃዋር መጀመሪያ ‹‹ለእኔ የኦህዴድ አመራሮችም ሆነ አባላት በአንድ ፋብሪካ የሚሰሩ የፋብሪካ ዩኒየን ያህል ጉልበት የሌላቸውና የማይፈቀድላቸው ሰዎች ናቸው፡፡ ከተፈጠረበት ጊዜ ድረስ እስካሁን ድረስ ምንም አይነት ድርጅታዊ ስብዕና የሌለው ድርጅት ነው፡፡›› በማለት ከምንም የማይገባ፣ ለምንም የማይሆን አቅመ ቢስ ያደርገዋል፡፡
ምንም አቅም የላቸውም ያለውን ተመልሶ ‹‹..ህወሓት እንደፈለገው ኦህዴድ ቡችላ የሚሆንለት አይደለም፡፡ ምክንያቱም ብዙ ያልነቁት በእድሜ እየገፉ በሄዱ ቁጥር፣ ከኦነግ ጋርም ለመሻማት የተማሩትን ወደ ድርጅቱ እየከተተ በሄደ ቁጥር፣ ኦህዴድ እንደ ድርጅት ባይጠናከርም ግለሰቦች በተቻለ መጠን የህዝቡን መብት ለማስጠበቅ እየተንቀሳቀሱ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ እንዲያውም በአሁኑ ወቅት ለህወሓት ከማንም በላይ አስፈሪው ኦህዴድ ሆኖ ያለበትና ባለፉት ሁለት አመታት የምናየው ዳይናሚክስ ከፍተኛ አደጋ እየፈጠሩበት እንዳለ ነው የምናየው፡፡›› በማለት በቅጽበት ኦህዴድን ከአነስተኛ ፋብሪካ ዩኒየንነት ወደ ግዙፍና አስፈሪ ፓርቲነት ያሳድገዋል፡፡
ጃዋር መጀመሪያ ‹‹እንደ ድርጅት አልቆጥረውም፤ አቅመ ቢስ ነው፡፡›› ስላለው ኦህዴድ ይቀጥላል፡፡ ‹‹ያ ብቻ አይደለም የተማሩ ኦሮሞዎችን በግዳጅ ወደ ቢሮክራሲው አስገብቷል፡፡ እነዚህ ግለሰቦች ቢያንስ ከስርዓቱ ጋር እምብይ ማለት ቢያቅታቸው ‹አክቲቭሊ› ህዝቡን መበደል እያደረሱ አይደለም፡፡ …..ከዚህም የተነሳ በኦነግ የተጀመሩ ብዙ ፕሮጀክቶችን ወደማጠናቀቀ እየደረሱ ነው ያለው›› በማለት ኦህዴድን የኦነግ ‹‹ራዕይ አስቀጣይ›› ያደርገዋል፡፡ ይፈጽማል ከሚባለው ኃጥያት ነጻ ሊያወጣው ይሞክራል፡፡
ጃዋር ከአንድ የፋብሪካ ማህበር አይሻሉም የሚላቸውን ኦህዴዶች እንደገና ሲያማካሻቸው ጋዜጠኛው ‹‹ስለዚህ የኦህዴድ መኖር አስፈላጊ ነው?›› ብሎ ይጠይቃል፡፡ ጃዋር ግን አሁንም ያምታታል፡፡ ‹‹አይደለም!›› ይላል፡፡ ግን ደግሞ ስለ ኦህዴድ አስፈላጊነት እንዲህ ይገልጻል፡፡ ‹‹በአሁኑ ወቅት ወደ 90 በመቶ የሚሆነው የኦሮሞ ልሂቃን ኦህዴድ ውስጥ ነው ያለው፡፡ ስለዚህ ቀጣዩ የኦሮሚያ እጣ ፈንታ በእነሱ እጅ ነው ያለው፡፡›› በማለት መኖሩ አስለላጊ አይደለም የተባለው ኦህዴድ የኦሮሚያ እጣ ፈንታ ሆኖት ያርፋል፡፡ ጃዋሪዝም እንዲህ በደቂቃዎች አቋምን የመቀየር፣ የመቀያየር፣ የማምታታት ፖለቲካ ነው!
ይህ እንግዲህ ጃዋር ነው፣ ፖለቲካው ደግሞ ጃዋሪዝም፡፡ ስለዚህ አሁንም ማምታታቱን ይቀጥላል፡፡ እናም በአዲስ አበባ ‹‹መሪ እቅድ ወይም ማስተር ፕላን›› ላይ ለተነሳው ተቃውሞ ኦህዴዶች አሉበት እንደሚባል ጋዜጠኛው ሲያስታውሰው ‹‹ማንኛውም ኦሮሞ ኦህዴድም ሆነ ኦነግ ‹‹ማንነት፣ ኦሮሞ የሚባል ነገርና አዲስ አበባ ጉዳይ አንድ ናቸው›› በማለት ኦህዴድን ከማህበር ወደ ለህዝብ እንደሚያስብና አላማ ያለው የፖለቲካ ድርጅት ያደርገዋል፡፡ በአብዛኛው የቃለ መጠይቅ ክፍል መጀመሪያ ላይ ‹‹የዩኒየን አቅም ያህል የሌላቸው›› ያላቸውን ኦህዴዶች ያሞገሰበት ነው፡፡ ‹‹የዛሬ 9 አመት አካባቢ ዋና ከተማው ወደ አዳማ ሲዛወር ኦህዴድ ከፍተኛ ተቃውሞ ማድረጉን፤ ወደ ዋና ከተማውን አዲስ አበባ ማስመለሳቸውን በመግለጽ ‹‹የዩኒየን ያህል አቅም የላቸውም፣ የፖለቲካ ድርጅትም አይደሉም ስላላቸው መወድስ ያቀርባል፡፡
አሁን በአዲስ አበባ በተፈጠረው ችግር ደግሞ ‹‹በኢህዴድ ውስጥ አንድም ልዩነት ሳይፈጠር በአመራሩ በአንድ አቋም የተቃወሙበት ነበር፡፡ በግልጽ የህወሓትን ሰዎች ተቃውመዋቸዋል፡፡ በህወሓትና በኦህዴድ ጉዳይ ላይ በዚህ ጉዳይ ላይ የነበረውን ልዩነት ከአሁን ቀደም ኖሮ አያውቅም፡፡ ከዚያ አልፎ ያን ተቃውሞ ህዝቡ እንዲያውቀው በቴሊቪዝን አስተላልፈዋል፡፡ ይህን በማድረጋቸው ብዙ ሰዎች ለስራቸውም፣ ለህይወታቸውም ለቤተሰቦቻቸውም ራሳቸውን አደጋ ላይ አጋልጠዋል፡፡ ወጣቱም እነሱን ተከትሎ ነው ወደ ትግል የገባው›› በሚል የትግሉ አንቀሳቃሽ ሞተሮች፣ ነጻ አውጭዎች ያደርጋቸዋል፡፡
‹‹በኦህዴድ ውስጥ እከሌን እናጥቃ እከሌን እንግደል ቢሉ የባሰ ችግር ውስጥ ስለሚገቡ እስካሁን እየተፋጠጡ፣ በተቻለ መጠን ኢህዴዶችን በሁለት ከፍለው እያጋጩ ለማዳከም ሙከራ እያደረጉ ነው ያሉት፡፡ ባለፈው ሳምንት ሁለት፤ ሶስት ስብሰባ ተደርጎ ኦህዴዶች በአንድ አቋም ነው ተስማምተው የወጡት፡፡ እናም (ህወሓቶች) የተሳካላቸው አይመስለኝም፡፡›› በማለት ከጠንካራው ኦህዴድ ጎን ሆኖ ህወሓት አቅመ ቢስ እንደሆነ ያወራል፡፡ መቸም መጀመሪያ ላይ ‹‹የዩኒየንን ያህል አቅም የለውም የተባለው ድርጅትና ይህኛው ኦህዴድ በአንድ ሰው፣ ደግሞም በአንድ ቃለ መጠይቅ ላይ፣ በሴኮንድና ደቂቃዎች ልዩነት የተነሳ መከራከሪያ ነው ብሎ ለማመን ይከብዳል፡፡ ግን የሆነው ይህ ነው፡፡ ምክንያቱም ፖለቲካው ማምታታት ነው፡፡ ጃዋሪዝም!
ጃዋር መጀመሪያ ላይ ‹‹አሽከር›› አድርጎ የሚያቀርባቸው ኦህዴዶች ወደ መጨረሻ አናብስት ይሆናሉ፡፡ እነዚህን ‹‹አናብስቶች›› የእራሱ አድርጎ ስለሚቆጥራቸው ኦህዴድን ሰራው የሚለውን ሁሉ ‹‹እኛ እንዲህ አድርገን›› እያለ ይገልጸዋል፡፡ ኦህዴድን እቃወማለሁ እያለ ኦህዴድ ሆኖ (እኛ እያለ) ኦህዴድ ስኬቴ ስለሚለው ‹‹ስኬት›› ይናገራል፡፡ ኦህዴድ አሰራኋቸው የሚላቸውን መሰረተ ልማቶች ‹‹የእኛ›› ሲል አፍለኛ የኦህዴድ ካድሬ ይመስላል፡፡ እንዲህ! ‹‹በተጨባጭ ያሳየነውም ይህንኑ ነው፡፡…….ህወሓት እምብይ እያለ የኦሮሞ ልሂቃን፣ የኦሮሞ ትምህርት ቢሮ በኦሮሚያ ውስጥ ያሉ አማሮችና ሌሎችም በቋንቋቸው መማር መብታቸው ነው ብለው ነው የደነገገሩት፡፡ ምክንያቱም የቋንቋ ጭቆና ምን እንደሆነ ስለምናውቀው በሌላ ጭቆና ማድረግ አንፈልግም፡፡›› ኦነግንም፣ ኦህዴድንም በዓላማ አስተሳስሮ ‹‹የኦነግ የፖለቲካ አላማ እና የአሁኑ የክልላዊ ህገ መንግስት ስታየው በኦሮሚያ ያሉ ዜጎች በሙሉ ኦሮሚያዊ ናቸው ነው የሚለው፡፡›› በሚል አንድም፣ ሁለትም፣ ሶስትም ነን ባይ ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያዊነት የተጫነብን ብልኮ ነው›› የሚለው ጃዋር ሌሎችን ‹‹ስትፈልግ ኢትዮጵያዊ ነኝ በል! ስትፈልግ አማራ ነኝ በል! ስትፈልግ ጎንደሬ ነኝ በል! ስትፈልግ የፈለገህን በል! በእኔ ላይ ግን የአንተን ማንነት ለመጫን አትሞክር….›› ብሎ በኃይለ ቃል ያስጠነቅቃል፡፡ በእርግጥም ምንም ሆነ ምን የእኔን ማንነት አሊያም እኔ የፈረጅኩትን ማንነት ተቀበል ማለት አግባብ አይደለም፡፡ ግን ጃዋር እንዲህ አስጠንቅቆ ሳይጨርስ እሱም ሌሎች ላይ የማፈልጉትን ብልኮ ይደርባል፣ እነሱ ነኝ በማይሉት ማንነት ይፈርጃቸዋል፡፡ ለዚህ ደግሞ በቀዳሚነት የሚነሱት ስለ አገር አንድነት የሚያነሱትን ወገኖች ‹‹አማራ›› የሚል ብልኮ የሚጭንባቸው መሆኑ ነው፡፡ በስልክ ደውሎ ከአነጋገራቸው በኋላ አቋሙን እንዳስቀየሩት የሚናገርላቸው ‹‹የአማራ ልሂቃንም›› እንዲህ ብልኮ የተደረበባቸው ናቸው፡፡ ስለ አንድነት ያነሳ እሱ ባያምንበትም በጃዋር መመዘኛ ግን ‹‹አማራ›› ነው፡፡
ጃዋር በአንድ በኩል ‹‹አማራ›› የሚላቸው ልሂቃን የያዙት አቋም የሰፊው የአማራ ህዝብ አቋም አይደለም ይላል፡፡ ተመልሶ ደግሞ ‹‹ኦሮሚያ ውስጥ ያደጉት የነፍጠኛ ልጆች የአማራው ህዝብ የተሳሳተ አመለካከት እንዲይዝ አድርገውታል፡፡ ኦሮሞ ገና ቃሉ ሲነሳ አገር አፍራሽ፣ ጠበኛ የሚል አመለካከት በህዝቡ ውስጥ እንዲመጣ አደርገዋል፡፡ ከአሁን በፊት የነበሩት የአማራ ገዥዎችም ህዝቡ የተሳሳተ አመለካከት እንዲይዝ አድርገውታል፡፡›› በማለት የ‹‹አማራ ህዝብ የአማራ ልሂቃንን አስተሳሰብ እንደያዘ›› በገደምዳሜው ይከሳል፡፡ መጀመሪያ ላይ ‹‹የአማራ ልሂቃን አስተሳሰብ የሰፊው የአማራ ህዝብ አስተሳሰብ አይደለም፡፡›› ያለውን ወርድ ብሎ ‹‹ህዝቡን የተሳሳተ አመለካከት እንዲይዝ እድርገውታል›› ይለናል፡፡
ጃዋር ለወቅቱ አቋሙ ምክንያት አድርጎ የሚወስደው አንድም ደውሎ ያናገራቸው የ‹‹አማራ›› ልሂቃን አስተሳሰብ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ግብጽ ውስጥ ‹‹ኢትዮጵያዊ አይደለንም›› ብለው ግን ‹‹በቀኝ ዘመሙ›› የፖለቲካ ኃይል (ሚዲያ) ዘመቻ ተከፍቶባቸዋል በሚሉት ኦሮምኛ ወጣቶች ምክንያት ነው፡፡ በመሆኑም ይህ ጥቃት ቀዳሚ ትኩረት ማግኘት እንዳለበትና የአማራ ልሂቃን አስተሳሰብ አከርካሪውን መመታት እንዳለበት በመግለጽ ይህን የፖለቲካ ቡድን ቀዳሚ ጠላት አድርጎ ያቀርበዋል፡፡ ወደኋላ ላይ ደግሞ ጋዜጠኛ በፈቃዱ ሞረዳ ‹‹የኦሮሞ ህዝብ ጠላት ማን ነው?›› የሚል ጥያቄ ሲያቀርብለት ‹‹የኦሮሞ ህዝብ በራሱ ላይ ነው ማተኮር ያለበት›› በሚል ጠላት የሚባል ነገር ላይ ትኩረት እንደማያደርግ ይገልጻል፡፡ ግን ፖለቲካው ጃዋሪዝም ነውና አሁንም ማምታታቱን ይቀጥላል፡፡ በዚህ ወቅትም ህወሓት ቀዳሚው ጠላት ይሆናል፡፡ ቀደም ሲል ያላቸውን ጣል እርግፍ አድርጎም ‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ‹‹አክቲቭ ኢነሚ›› ብለን የምንጠራው ህወሓትን ነው፡፡ ምንም ምንም ጭቅጭቅ የለውም፡፡›› እያለ ይቀጥላል፡፡ በደቂቃዎች ውስጥ የኦሮሞ ህዝብ ሶስትና ከዛ በላይ ጠላቶችና ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡት ግቦች ይቀመጡለታል፡፡ ‹‹የአንድነት ኃይሉን (አማራ ይለዋል) አከርካሪውን ከመምታት፣ በራሱ ላይ ትኩረት ማድረግ፣ ስርዓቱ (ህወሓት!) ላይ ‹‹ፎከስ›› ማድረግ….. ››
አብሮ ስለመስራትም ጃዋሪዝም ያው ማምታታት ነው፡፡ መጀመሪያ ላይ በደወለላቸው የ‹‹አማራ›› ልሂቃን መሰረት የኦሮሞ ህዝብ ራሱን ችሎ መስራት አለበት የሚል መደምደሚያ እንደደረሰ የሚናገረው ጃዋር ‹‹የእኛ እርሻ ላይ ዝናብ እየዘነበ ማንም ጋ አንሄድም፡፡›› ይላል፡፡ ትንሽ ቆይቶም ‹‹አብሮ ለመስራት መቼም ቢሆን ክፍት ነን፡፡›› በማለት ይህ ባህል ከድሮ የመጣ መሆኑን ያስረግጣል፡፡ ደግሞም እንደገና ‹‹ከሜጫና ቱለማ፣ እስከ መኢሶን፣ እስከ ኦነግ መሪዎች ለሁሉም የሚሆን መካከለኛ መንገድ ለመፍጠር ስርተዋል፣ መስዋትነትም ከፍለዋል፣ ያ መስዋትነታቸው ግን ሰሚ አላገኘም፡፡ እንዲናቁ ነው መንገድ የከፈተው፡፡›› በሚል ወደ መካከለኛ መንገድ ለመምጣት የሚደረገው ፖለቲካ መስዋዕትነት የሚያስከፍልና የማያወጣ አይነት እንደሆነ በገደምዳሜው ይገልጻል፡፡ አብረን መስራት አለብን፡፡ ዝግ አይደለንም እንዳላለ ‹‹እኛ ስንጎዳ ያ ጉዳት ዳግመኛ እንዳይደገም እርምጃ መውሰድ ያለብን እኛ ብቻ ነን፡፡›› በሚል ‹‹ብቻችን እንወጣዋለን!›› የሚል አቋሙን እንደገና ሊያጠናክር ይሞክራል፡፡
የ‹‹ብሄር/የእኛ እና እንሱ›› ፖለቲካ ስስ የሆነውን ጉዳይ በማጋጋል እውቅናን ማግኘት፣ ጥላቻ በመስበክ ደጋፊ ማሰባሰብ፣ ማምታታት ነው፡፡ ‹‹የእኛ እና እነሱ ፖለቲካ›› አመክኖ ሳይሆን የማነጻጸር አባዜ የተጠናወተው የማምታታት ፖለቲካ ነው፡፡ ይህ መነጻጸር የማይገባውን ነገር የማነጻጸር አባዜ የጃዋሪዝም ዋነኛ መገለጫ ነው፡፡
ምክንያታዊ ለሚባል ሰው፤ ሰው ምንም ይሁን ምን በህገ ወጥነት መታሰር የለበትም፡፡ አማርኛ ተናገረ፣ ኦሮምኛ፣ ትግርኛ ተናገረ፣ሶማልኛ አሊያም ሌላ ቋንቋ በህገ ወጥ መንገድ መታሰር የለበትም፡፡ የግድ ሶስት ወይንም አራት ኦሮምኛ ተናጋሪ በህገ ወጥ መንገድ ከታሰረ ይህን ህገ ወጥነት መቃወም እየተቻለ፤ አምስት ወይንም ስድስት አማርኛ ወይንም ትግርኛ አሊያም ሌላ ቋንቋ ተናጋሪ ዜጋ መታሰር ነበረበት የሚል የስካር፣ ‹‹ጠባብ ብሄርተኝነት›› ያወረው ክርክር ሊቀርብ አይገባም፡፡
ለጃዋሪዝም ግን ይህ ሰብአዊም ሆነ ህጋዊ አመክኖ አይሰራም፡፡ ጃዋር ‹‹ዛሬ እስር ቤት ብትገባ ምርጥ የኦሮሞ ልጆችን እስር ቤት ውስጥ ነው የምታገኛቸው፡፡ አንድ የአማራ እስረኛ ካለ 90 የኦሮሞ እስረኛ አለ፡፡›› በሚል በኦሮምኛ ተናጋሪዎች ላይ እየደረሰ ያለውን በደል ‹‹አልተበደለም!›› ከሚለው ‹‹አማራ›› ጋር በማነጻጸር ‹‹ለመከራከር›› ይጥራል፡፡ እንደ ጃዋር የበርካታ ኦሮምኛ ተናጋሪዎች መታሰር ምክንያታዊ ሊሆን የሚችለው ሌሎች በህገ ወጥ መንገድም ቢሆን ከታሰሩ ብቻ ነው፡፡ ይህ አስተሳሰብ ልክ ርካሽ መጠጥ እንደሚያመጣው ‹‹ጠባብ ብሄርተኝነት›› የሚያመጣው ጭፍንና የማምታታት ፖለቲካ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ‹‹ማስተር ፕላን›› ለ‹‹ኦሮሞ ህዝብ ቆመናል›› የሚሉት አካላት አመክናዊ እንዳልሆኑ ካሳዩናቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው፡፡ ‹‹ፊንፊኔ የኦሮሚያ ናት›› ይሉ እንዳልነበር በሌላ በኩል ደግሞ ‹‹አዲስ አበባ የኦሮሚያን መሬት እየወሰደች ነው፡፡›› የሚል የጃዋሪዝም ፖለቲካ ውስጥ ገቡ፡፡ በሂደት ስርዓቱ ‹‹ማስተር ፕላኑን›› የተቃወሙ ወጣቶችን በጠራራ ፀኃይ ጨፈጨፋቸው፡፡ በወቅቱ በተፈጠረው ችግር ሌላ ቋንቋ ተናጋሪዎችም ‹‹ከኦሮሚያ ውጡ ተብለው ተደብድበዋል፣ ተገድለዋል፡፡›› በተለይ ስለ ኢትዮጵያ አንድነት የሚያቀነቅኑ የፖለቲካ አካላት ጉዳዩን በግልጽ ለመደገፍ አልቻሉም፡፡ ምን ያህል ሰርተውበታል የሚለው እንዳለ ሆኖ ግድያውን ተቃውመው ሰልማዊ ሰልፍ ወጥተዋል፣ ሻማ አብርተው ጭፍጨፋውን ተቃውመዋል፣ መግለጫ አውጥተዋል፡፡ ይህም ቢሆን በቂ ላይሆን ይችላል፡፡ ጃዋር ተቃዋሚዎች ያደረጉትን ትንሽም ነገር ቢሆን በቂ አይደለም ከማለት ይልቅ ማብጠልጠሉን ነው የመረጠው፡፡
በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ ትንሽም ቢሆን የሰሩትን ተቃዋሚዎች እያብጠለጠለ ለህወሓት መሳሪያ ሆኖ ተማሪዎቹን ያስጨፈጨፈውን ኦህዴድን በ‹‹ማስተር ፕላኑ›› ዙሪያ ለህወሓት ፈተና፣ በ‹‹ፊንፊኔ›› ጉዳይ ከህዝብ አሊያም ለ‹‹ኦሮሚያ›› ከቆሙ ሌሎች ኃይሎች ጋር ተመሳሳይ አቋም እንዳለው፣ ትግሉንም በማቀጣጠል ለወጣቱ አርዕያ አድርጎ ማወደሱ ነው፡፡ ግድያውን የተቃወሙት ተቃዋሚዎች በጃዋር የተብጠለጠሉት ግን በተማሪዎቹ ላይ የተፈጸመውን ግድያ በሚገባ አልተቃወሙም በሚል አይደለም፡፡ ጃዋር አሁንም ያነሳው ለመከራከሪያነት የማይበቃ ‹‹የጠባብ ብሄርተኝነት›› ማነጻጸሪያ ነው፡፡ ጃዋር የፖለቲካ ቡድኖቹ ለኦሮምኛ ተናጋሪ ተማሪዎች ላይ የተደረገውን ግድያ አልተቃወሙም ለማለት ያነሳው የዞን ዘጠኝ ጦማሪያንን ነው፡፡ በኦሮሚያ ተማሪዎች በተፈጸመው ግድያ በቂ ምላሽ አልተሰጠም ብሎ ለመከራከር የዞን ዘጠኞች ላይ የተፈጸመው ህገ ወጥ እስር ተቃዋሚዎች ያሰሙት ተቃውሞ ተጋንኗል በሚል በመከራከሪያነት አቅርቦታል፡፡ ይህ ጃዋሪዝም ነው፡፡ የማይነጻጸረውን ማነጻጸር፣ በቅጽበት የተቃወሙትን መደገፍ፣ የደገፉትን መቃወም፣ አመክኖ ሲጠፋ ማምታታት!

Marriage proposal to Mighty Awash and HMD comes to the US

Our elders know how to tell a story. The way they do it could be compared to like pealing an onion, you have to go thru so many layers to get to the heart of the matter. Even then it requires insight to really understand the message. Some might think it is so backward and are tempted to opine why go thru a maze when you can just go direct to the point. I am sure our people know how to say it with few choice words but to truly tell a good story one needs patience and wisdom. It would be considered uncultured and not worthy of a civilized mind to blurt something out like a wild animal. So do me a favor and settle down I want to tell you a story.
The event I am about to tell you took place in Afar country in North Eastern Ethiopia on the edge of the Great Rift Valley. It was the 1970’s and young educated Ethiopians were using modern methods to harness the power of the mighty Awash to irrigate the land to grow cotton, sorghum and sugar cane. The land was virgin, the young farmers were highly motivated and the project was going better than their wildest expectations.
Naturally they wanted to acquire more land. In that part of Ethiopia the land belongs to the nomadic but fierce Afar people and our farmers were very, very careful not to antagonize our warriors thus they Walked lightly, spoke softly and will do anything to remain on the good side of the elders. If you value your life and property that is what you do in Afar country.
Our story took on one of those occasions where the young Haramaya (Alemaya) College graduates sit down to talk to the elders and exchange pleasantries and get to know each other. That ceremony by itself is one beautiful story that remains to be told. Anyway after a long leisurely exchange of the usual pleasantries the farmers asked if it was at all possible if they could be allowed to plant on a few more acres adjacent to
what they already have now. As the story is told to me by my dear friend Ato Solomon the elders did not even flinch. They smiled their usual bright smile looked them in the eye and responded with a riddle of their own.
They used Awash to reply to their request. During the rainy season the mighty Awash over flows its banks due to the many tributaries feeding it and becomes bigger than anything you have ever seen. It swells up to twice its size inundating Afar country as far as the eye can see. It was during this season that one of the small tributary’s feeding Awash feeling big and pompous sent a delegation to the house of Awash asking for
marriage.
As the elders tell it Awash was not upset by the impertinence of the little runt of a stream coming up with such a proposal. Far from that Awash was amused. Thus Awash looked at the gathered elders and replied in a polite manner. ‘Why don’t we wait and go over this important request come next May?’ You see my friends May is the dry season and there is no more stream not even a drop of water entering the mighty Awash. Saying outright no would have been uncultured and there was no need to be rude to the delegates and hurt the feeling of the young one. Honor was saved all around and the elders went back in peace.
What reminded of this story is the visit by the Woyane delegation to the UN and the talked about meeting with the great kahuna President Obama himself. Visions of Awash and the little trickle of a stream came to mind when I saw the picture of Obama and the delegation that was pretending to represent our ancient land in that little room in New York and I smiled a knowing smile. Where are you our Afar warriors when we need you is all I could think of?Hailemariam Desalegn and his spouse with the first couple of the USA
I am sure all Ethiopians have heard of the audience with the great white masters this time due to circumstances represented by a black man (the Black face of the American empire according to Cornel West) and the happiness and joy it brought to our Woyane idiots in power.
It is no wonder the TPLF minority government used the occasion as a God send opportunity to show our people how the US thinks they are doing miracles in our country. Their children in America were overjoyed and did not spare ink and cyber space to fling it on our face. This fools tale was told in so many ways and their little minions and cadres inundated social media with the video and photo opportunity Susan Rice created for them. The clueless tyrants want to prove their self-worth by what outsiders say about them not by their own accomplishments.
The meeting took place in a small Hotel room in New York and you can tell it was a hastily arranged affair created for photo opportunity and nothing substantial happened. Mr. Obama stuck to the prepared script and the whole idea was to mention the 1) double digit growth 2) encourage selling of our land and 3) prepare the ground for future missions of the TPLF mercenary force.
All three points go contrary to the interest of Ethiopia but serve the interest of the US and Western Europe in an incredible manner. All there points are easy to refute but who is listening? The Ethiopian people due to the fact that there is no free media cannot discuss the issue in an open and transparent manner, the US media is not even focused on little old, poor Ethiopia leaving her children in the Diaspora the only one left to expose the second attempt to occupy our motherland. I will attempt to refute the three points without boring you the victims.
Point number 1) Ethiopia’s Economy is not growing because we have created jobs by improving our education system, increasing manufacturing output and creating more wage earners but it is like a house built on sand foundation. It is borrowed money from World Bank, China and the IMF to tackle balance of payment problems. The economy is one giant real estate Ponzi scheme that is bound to crumble with the slightest tremor. Look at Ethiopia’s external debt.
Ethiopia’s Economy is not growing
Thus according to experts ‘Ethiopia’s external debt is not simply unsustainable; even the most generous debt relief would not bring the country within reach of meeting its responsibility within the context of global poverty-reduction goals.’ External Debt and Economic Growth in Ethiopia, By: Melese Gizaw Desta – Publication: 2005 76 pages. Do you my dear Ethiopian relatives see the joy in building a glass house with borrowed money and sticking your children with substantial debt that they would under no circumstances be able to pay back without selling additional assets due to your reckless act? You see Woyane warlords will take their cut and buy property in the west, the banks have to be paid no matter what and our poor people just have to tighten their belt and suffer some more.
Point number 2) Notice Obama said growth in ‘agricultural production’ not Ethiopia being able to feed itself. He is counting the stolen lands of Gambella, Oromia, Afar and the south that are given to multinationals for free so they could export our products to feed their people. Mr. Obama wants us to feel good because the Saudis, Emirates, the Gulf Arabs and Indians can have fresh fruit on their table while we starve, and our poor farmers are left landless and homeless.
Point number 3) He cited Ban Ki-Moon of the UN to show how much our soldiers have been effective as peace-keepers. Dear Mr. Obama the TPLF solders are nothing but peace keepers. We are aware of the role they played and are still playing in Somalia where they have committed war crimes against our African brothers and sisters. We have become isolated in our neighborhood and that is not the Ethiopia we want to leave
behind for our children.
It is said by expert the future war will be fought in Africa for the untapped resources still buried under our continent. It would involve mainly the US and China. No American president will dare send US military to Africa and risk death in a large scale. This is where we come into the picture. The Pentagon is preparing our solders to be first responders to pacify and occupy on the ground while the mighty US hovers in the sky to do the job with no risk to their children. That is the gist of the meeting in a hotel room arranged by no other than the dead tyrant obituariest the hapless Susan Rice. A pox on her!
Our people are starving and Obama is telling us our belly is full, our children are dying in Southern Africa and all over the Middle East and he is informing us we have one of the highest growing economy in the world, our virgin land is leased to outsiders and poor farmers are left out in the cold and the African American President is celebrating the selling of our country.
I have no quarrel with Mr. Obama he is just doing what he was elected to do not always in a satisfactory manner but anyway that is the job he took to look after the interest of his country. When he heaps praise on tyrants that are killing me, when he enables dictators that are abusing their office, this is when I part company with him. I look after myself and there is no reason I should be upset, discouraged or sad but rather think soberly and device a way to protect my poor country and people.
We are inching our way in a measured manner towards protecting our interest. The last two years our people are coming together and slowly realizing the minority government is the problem for all that has gone wrong in our country. It is not easy to fight a government that has mastered the art of divide and rule and is supported by the big powers for their selfish interest but we are finally realizing there is no magic formula nor a miracle that would appear to help us untangle from the evil thugs in power.
Today we have groups that have organized to take the fight to the enemy’s camp. They have been training the last few years and are ready to unleash their fury on the few that have become fat and lazy sucking our blood. Obama or no Obama is going to save the criminals from justice. It would be good if the foreign devils would help us but it is not a must. We help ourselves. We are the ones suffering, it is our children that are dying, it is our country that is being sold and it is our pride that has been trampled. It follows then it is us, only us that can restore the balance and stand our country right side up.
Mr. Obama’s speech is just hot air that did not even fill that hotel room it was uttered whereas our action is real that would fill our mountain and valleys with the voice of our ancestors that would be there standing behind us beaming with pride. Every one of us have a choice to stand up to bullies and Bandas and help our combatants achieve victory or continue being abused by a few that when things get hot would depart leaving
their cadres to face the music. That is how tyrants operate. Shall I remind you of Marcos of Philippines, Shah of Iran, Pinochet of Chile, and Mengistu of Ethiopia? Tyrants and their associates are cowards. They have already started selling their ill gotten real estate in Ethiopia, don’t be left behind paying for their sins.
Where are our Afar elders that are wise and focused, where did the ghost of Tewodros go that sacrificed his life to deny the British the excuse to stay behind, where is Taitu Bitul that asked the foreign devils’ shoes be cleaned least they take our precious soil with them, where is Minilik that played one European against another to protect his children, Where is Abebe Aregay, Geresu Duki, Balcha Aba Nebso that invented the art
of Guerilla warfare Oh Ethiopia where did your children go wrong where today they are Kowtowing to a faraway power and meeting in funky hotel rooms to show us how much their master approves of their slave mentality.
The same week the President of India came to the US to attend the same UN meeting. The President of India gathered his Diaspora at Madison Sports Garden for a lavish ceremony that was celebrated with Indian cultural and arts presentation. The President thanked his people for the wonderful contribution they are making to their common country. It was done with respect, love and meant to boost the morale. The President
met Mr. Obama at the white house as equal and discussed issues of mutual interest.
We Ethiopians are not that lucky. Our unelected officials normally gather their chosen ethnic group and use our Embassy to demean and insult other Ethiopians. Due to the absence of legitimacy and self-esteem they are overjoyed when they are invited to sit down in small hotel rooms so they would receive the blessing of their masters. They do not have the presence of mind to be ashamed but rather wave their underling status as
proof of their self-worth. It is even surprising to hear TPLF cadres complaining the new toy was able to sit with Obama while the dead tyrant never achieved such honor. Poor Ethiopia, how low can we sink?
Have no fear my friend, we still produce patriots that keep the flame of freedom alive. We are living with heroes extraordinaire among us like my friend Eskinder Nega that will not be silenced for ever and ever, Andualem Arage, Bekele Gerba, my leader Andargachew Tsgie and Abubeker Ahmed and many, many more. We are still alive and kicking.
What we have today is usurpers that have sat on the throne but are confused about what it means to be Ethiopian, we are surrounded by fools that would not find the exit door in a studio apartment and we have a perfect saying in our language that explains their condition ጋኖች አለቁና ምንቸቶች ጋን ሆኑ May the Gods help our country and people.
Please read ‘Consistency or hypocrisy? President Obama ‘boosts’ Ethiopia’s dictatorship’ by Aklog Birara (Dr.) an expert analysis on this important issue in most of our fearless and Independent Websites.

ከመላው የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች የታሰሩ ሙስሊም ተማሪዎች የጥፋተኝነት ውሳኔ ተሰጠባቸው!

እነ ፈትህያ ጥቅምት 4/2007 የቅጣት ውሳኔ ይተላለፍባቸዋል!
ማክሰኞ መስከረም 27/2007፡ ከጥር 2005 ጀምሮ ከሚማሩባቸው የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ታፍሰው በእስር ላይ የሚገኙት ሙስሊም ተማሪዎች የጥፋተኛት ውሳኔ በፍርድ ቤቱ ተሰጠባቸው፡፡ በእነ እስማኤል ኑርሑሴን መዝገብ የተከሰሱትና ‹‹በመላው አገሪቱ አመጽ ለማስነሳትና በመንግስት የወጣውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአለባበስ ደንብ በመቃወም ህገ ወጥ ተግባር ሊፈጽሙ ሲሉ›› በሚሉና በሌሎችም የፈጠራ ክሶች ከ18 ወራት በላይ በእስር የቆዩት ተማሪዎች ጥፋተኛ መባላቸው ከፍተኛ ቁጣ ፈጥሯል፡፡ እነዚህ በግንቦት 2005 ክስ የተመሰረተባቸው ተማሪዎች አብዛኞቹ እድሜያቸው በሃያዎቹ መጀመሪያ ላይ የሚገኝ ሲሆን በመንግስት ኃይሎች ታፍነው ሲወሰዱም የዩኒቨርሲቲ
ትምህርታቸውን ለማጠናቀቅ ጥቂት ጊዜያት ብቻ ይቀራቸው ነበር፡፡
በእስራቸውም ወቅት ከፍተኛ ቶርቸር እንደተፈጸመባቸው መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ በተማሪዎቹ ላይ መንግሰት ክስ መስርቶ ራሱ በሚዘውረው ችሎት ጉዳያቸው ሲታዩ የቆዩት ተማሪዎች ውሳኔ ለመስማት በርካታ ቀጠሮዎችን ያሳለፉ ሲሆን የመጨረሻውም ቀጠሮ ለመስከረም 22/2007 ነበር፡፡ በእለቱም ችሎቱ ለትናንት ሰኞ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት ቀጠሮ ተቀምጦ ነበር፡፡ ጥፋተኛ የተባሉት ተማሪዎች እስማኤል ኑር ሁሴን፣ ሰይድ ኢብራሂም፣ ሙሐመድ
ሰይድ፣ ፈትሂያ ሙሐመድ፣ ኑርዬ ቃሲም፣ ያሲን ፈያሞ፣ መሃመድ አሚን፣ ዩሱፍ ከድር፣ ጣሂር መሃመድ፣ መሃመድ ሰይድ፣ አብደላ መሃመድ፣ አብዲ ሙሐመድ እና ኢብራሂም ዩሱፍ ናቸው። ከተከሳሾቹ መካከል ብቸኛ ሴት የሆነችው
የህክምና ተማሪዋ ፈትህያም በአሁኑ ሰዓት በቃሊቲ እስር ቤት ትገኛለች፡፡
ችሎቱ የቅጣት ውሳኔ ለማስተላለፍ ለጥቅምት 4/2007 ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል። ተማሪዎቹ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ወንጀል ሕግ አንቀጽ 32/1/ሀ፣ አንቀጽ 38/1 እንዲሁም አንቀጽ 257/ሀ ላይ በሰፈሩ ወንጀሎች መሰረት ‹‹በመላው አገሪቱ አመጽ በመቀስቀስ በሃይማኖት ሽፋን በአገሪቱ ያለውን ሰላም ማወክ›› እና ‹‹የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎቹን በኃይል ለማስፈታት በመጣር›› የሚሉ ክሶች ተመስርተውባቸው ክሳቸው በልደታ ፍርድ ቤት ከ18 ወራት በላይ ሲታይ
ቢዘልቅም በተለያዩ ሰበብ አስባቦች ምክንያት ሂደቱ ሳይጠናቀቅ ቆይቷል፡፡
በችሎቱ መጓተት ምክንያትም ተማሪዎቹ ጥፋተኛ ሆነው ቢገኙ ክሳቸው ከሚያስፈርድባቸው በላይ በእስር እየቆዩ እንደሆነ ባለሙያዎች ሲገልጹ ነበር፡፡ ንጹሃንን ማንገላታት ህገ መንግስቱን መጣስ ነው!

ምንጭ፡ ድምፃችን ይሰማ!

የእርቅና የመግባባት ሂደት መመዘኛዎች

በኢትዮጵያ ፖለቲካ አዲስ ምእራፍ እንዲኖር መፍትኤው ምንድነው? ያልተሞከረው ብቸኛ መፍትኤ እርቅና መግባባት ነው። ለመሆኑ እርቅና መግባባትን እምቢ ባዩ ማን ይሆን? መንግስት ወይስ ተቃዋሚ? ወይስ ዝምተኛው አብዛኛው ሕዝብ? ወይስ ሁላችንም? ሁሉም ክሱን ትቶ ራሱን ይመርምር። ራሳችንን እንድንመረምርበት  የሚከተለውን ባለ 10 ነጥብ የእርቅና የመግባባት ሂደት መመዘኛዎች እንደ መንደርደሪያ አሳብ አድርገን እንውሰድ። ታዲያ በነዚህ ሚዛን ተመዝነን ቀለን እንዳንገኝ አምላክ የእሽታን መንፈስ ለሁላችንም ይስጠን።
መንግስትን በተመለከተ
1ኛ/ የፖለቲካ እስረኞችን በመፍታት ኢዮቤሊዩ (“Jubilee”) ማብሰር
2ኛ/ በፊታችን ያለውን ምርጫ ፍታዊ ማድረግ(በራስ መተማመንን ያሳያል)
3ኛ/ ተቃዋሚ የሚያቀርበውን መጥፎ አሳብ እያጋለጡ መልካም የሆነውን ግን በስራ ላይ ማዋል
ተቃዋሚን በተመለከተ
4ኛ/ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ከመከፋፈል ይልቅ አንድነትን እንዲፈጥሩ (አንድነት ሃይል ነውና)
5ኛ/ የሰላም ትግሉ ከጦርነትና ከአብዮት አመፅ የፀዳ መሆኑን ከልብ ማስመር
6ኛ/ መንግስት የሚሰራውን ስህተት እያጋለጡ መልካም ስራውን አለመካድ
መንግስትና ተቃዋሚ (ሁለቱንም) በተመለከተ
7ኛ/ የንግግር ቃላት በፀጋና በቅንነት የተሞላ ይሁን (ሰውዬውን ወዶ አሳቡን መጥላት እንማር)
ገለልተኛው አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተመለከተ
8ኛ/ ዝምታውን አቁሞ ለእርቅና መግባባት ድምፁን እያሰማ መሟገት ይጀምር
ሁሉንም ኢትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያዊን በተመለከተ
9ኛ/ ለኢትዮጵያ የጋራ በሆኑት ነገር ላይ አንድነትን መግለፅ (ኢትዮጵያ ከፖለቲካችን በላይ ናት)
10ኛ/ አምላክ ኢትዮጵያን እንዲባርካት እጆቻችንን ወደ ፈጣሪ መዘርጋት
ከሁሉም ወገን ልሰማ እወዳለሁና አሳባችሁን ፃፉልኝ:    Z@myEthiopia.com

ማተብ እናስወልቃለን? ሴኩላሪዝምስ ምንድን ነው?

(ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)
tigray-woman


ከአዘጋጆቹ ማሳሰቢያ፤ በዚህ ጽሁፍ ላይ የሰፈረው ሃሳብ በከፊል ወይም በሙሉ የጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣን አቋም የሚገልጽ አይደለም፡፡ እንደ ሚዲያ የማንንም ሃይማኖት በመንቀፍም ሆነ በመደገፍ አቋም አንይዝም፡፡ በዚህ ጽሁፍ ላይ የሰፈረው ሃሳብ በሙሉ የጸሃፊው ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው ነው፡፡ ጽሁፉን አስመልክቶ በጨዋነት ማስረጃዎችን በመጥቀስ ለመመለስ ለሚፈልጉ ሁሉ ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን ይገልጻል፡፡

አሁን በሥልጣን ላይ የሚገኘው አገዛዝ በሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ ከነሐሴ 18 እስከ መስከረም 16 ድረስ 800 ለሚሆኑ የመካከለኛ አመራሮቹ የፖሊሲና ስትራቴጂ ሥልጠና በሚሰጥበት ወቅት የእስላም ሴቶች በትምህርት ተቋማትና መንግሥታዊ በሥሪያ ቤቶች ሂጃብና ኒቃባቸውን እንዲያወልቁ ሲጠየቁ “እኛ እንድናወልቅ የምንገደድ ከሆነ ክርስቲያኑም ማተቡን ይበጥስ” ማለታቸው በተነሣ ጊዜ አቶ ሽፈራው “ማተቡም ቢሆን የጊዜ ጉዳይ ነው እንደ የሃይማኖት መለያ እስካገለገለ ድረስ አደረጃጀታችንን ስንጨርስ ማተብም ቢሆን መውለቁ አይቀርም” በማለት የአገዛዝ ቡድኑ ከክርስቲያኖች አንገት ላይ ማተብ (ማእተብ) የማስወገድ የማስወለቅ አቅድ እንዳለውና ለዚህም አደረጃጀት እየዘረጋ መሆኑን የእብደቱን የመጨረሻ ድርጊት አስታውቋል፡፡ ጥሩ ነው! በግንባራቸው በአንገታቸው በእጃቸው የመስቀል ንቅሳት ያደረጉ እናቶቻችንንና እኅቶቻችንንስ መስቀላቸው እንዴት ተደርጎ እንዲወገድ ታስቦ ይሆን? ቆዳቸውን በመግፈፍ? አየ ምድረ መናፍቅ ለዚህም ተደርሷላ? ግድ የለም አስቀድሞም ቃሉ “ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶች ሆነው ይመላለሳሉና ብዙ ጊዜ ስለ እነሱ አልሏቹህ አሁንም እንኳ እያለቀስኩ እላለሁ መጨረሻቸው ጥፋት ነው ሆዳቸው አምላካቸው ነው ክብራቸው በነውራቸው ነው ሐሳባቸው ምድራዊ ነው” ፊል. 3፤18-19 ይላልና አውሬው በልጆቹ አድሮ ይሄንን ሊያደርግ እንደሆነ በሰማን ጊዜ አልደነቀንም፡፡
በዚህ አገዛዝ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የመናፍቃን ቁጥር አለ፡፡ አገዛዙ እንደዚህ ዓይነቶችን ድርጊቶች መከወን ሲፈልግ የሚጠቀመው እነሱን ነው፡፡ እዚህ ላይ የሰንደቅ ዓላማን አዋጅ ቤተክርስቲያን አስተምህሮዋ ከሚያዛት በተጻራሪ እንዲፈጸም ማድረጋቸውን ያስታውሷል፡፡ አነዚህ ሰዎች ከመናፍቅነታቸውና መናፍቅነታቸው እንዲያደርጉ ከሚገፋፋቸው ጥፋት የተነሣ እንዲህ ዓይነቱን ጉዳይ ሲፈጽሙ በደስታና በነቃ ትኩረት ነው፡፡ እነኝህ መናፍቃን መናፍቃን ቢሆኑም ማተብ ለእኛ ለክርስቲያኖች ምን ማለት እንደሆነ፣ ምንን እንደሚወክል፣ ምን ትርጉም እንዳለውና የአገልግሎቱን አስገዳጅነት አያውቁም ማለት አይቻልም፡፡ ከዚህ የተነሣ አገዛዙም መናፍቃን የአገዛዙ ባለሥልጣናትም የተናገሩት ቃል ምን ያህል ከባድና ምድር የሚንጥ የመጨረሻ ከባድ ነገር እንደሆነ እያወቁ እየገባቸው ትንሽም እንኳን የንዝረት መጠኑ እንዲሰማቸው አልፈለጉም፡፡ በዚህ በማተብ ጉዳይ ላይ ሕዝበ ክርስቲያኑ ሊከፍል የሚችለውን ዋጋ ምንነት አለቅጥ ንቀውና አቅለው ተመልክተውታል፡፡ ለማንኛውም ለሁሉም ሰው ግልጽ ይሆንለት ዘንድ የማተብንና የሂጃብ ሊቃብን ምንነት ማየት ይኖርብናልና ዕንይ፡-
ማተብ (ማዕተብ) ፡-
ማተብ (ማዕተብ) ቃሉ ግእዝ ሲሆን ዐተበ ከሚለው ግስ የወጣ ቃል ነው፡፡ ዐተበ ማለት አማተበ ባረከ ማለት ሲሆን ማተብ (ማዕተብ) ደግሞ በጥምቀት መባረክን የእግዚአብሔርን ልጅነት ማግኘትን የሚያመለክት ቋሚ ምልክት ማለት ነው፡፡ ማተብ ለእኛ ለክርስቲያኖች የምርጫ ጉዳይ አይደለም፡፡ ወንድ ልጅ በ40 ቀኑ ሴት ልጅ በ80 ቀኗ ቤተክርስቲያን በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም አጥምቃ የእግዚአብሔርን ልጅነት እንድናገኝ ካደረገችበት ቀን ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞታችን ድረስ የሚደረግ ከሞትንም በኋላ አብሮን የሚቀበር ክርስቲያናዊ ግዴታ ያለበት በአንገት የሚታሰር ክርና መስቀል ነው፡፡ የማተብ መበጠስ ወይም መውለቅ ሃይማኖትን የመካድ ተምሳሌታዊ ትርጉም አለው፡፡ አንድ ክርስቲያን በአንድም በሌላም ምክንያት በአርባና በሰማንያ ቀን የታሰረለትን ማተቡን ያወለቀ የፈታ የተወ እንደሆነ ሃይማኖቱን ባይክድም እንኳን የመንፈስ ቅዱስ ጸጋና ጥበቃ እንደተለየው እንደሚርቀው ለተለያየ ዓይነት አጋንንታዊ ጥቃት (ለጸብአ አጋንንት) እንደተጋለጠና እንደሚጋለጥ እንደሚጠቃም ይታመናል ይታወቃልም፡፡ “ልጀ ሆይ! የአባትህን ትእዛዝ ጠብቅ የእናትህንም ሕግ አትተው ሁልግዜ በልብህ አኑረው በአንገትህም እሰረው ስትሄድ ይመራሀል፣ ስትተኛ ይጠብቅሀል፣ ስትነሣ ያነጋግርሀል፡፡ ትእዛዝ መብራት ሕግም ብርሃን ነውና” ምሳ. 6፤19-23 በነገራችን ላይ ማተብ የምናደርገው እኛ ኢትዮጵያዊያን ብቻ አይደለንም ከእኅት አብያተክርስቲያናት (Oriental Churches) ማለትም ከግብጽ፣ ከሶሪያ፣ ከሕንድ፣ ከአርመን በተጨማሪ ላቲኖችም ማተብ የማድረግ ባሕል አላቸው፡፡
አገዛዙ በዚህ ከገፋበት ክርስቲያን ነን ባዮች አባላቱ አንድ አስታራቂ ሐሳብ የሚሉትን ሊያመጡ እንደሚችሉ ይሰማኛል፡፡ “ማተብ የሚታየው አንገት ላይ በአጭሩ ወይም ጠበቅ ተደርጎ ሲታሰር ነውና ሰፊ ወይም የማይታይ ማተብ እናስራለን” የሚል፡፡ ነገር ግን ማተብ ሰፊ ወይም የማይታይ ሆኖ ከታሰረ ከማውለቅ ወይም ከመበጠስ ተለይቶ የማይታይና ማተብ እንዲታሰር ከሚደረጉበት ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች አንዱን ያሽራል፡፡ እሱም እኛ ክርስቲያኖች ማተብ የምናስርበት ምክንያት በኢየሱስ ክርስቶስ (እግዚአብሔር በሆነ በእግዚአብሔር ልጅ) ማመናችንን ለሌሎች ለሚያዩን ሁሉ ለመመስከር ወይም ክርስቲያን መሆናችንን ለሌሎች ለማረጋገጥና ክርስቲያን በመሆናችንም እንደማናፍርበት ይልቁንም እንደምንኮራበት ለማረጋገጥ ነው፡፡ ስለሆነም ማተብ በቀላሉና በሳል በሆነ መንገድ አንደበትን ከፍቶ ምንም ማለት ግድ ሳይል ይሄንን ታላቅ ምሥጢር የምንመሰክርበት ሁነኛ መንገድ ነው “ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ በሰው ፊት የሚክደኝን (የሚያፍርብኝን) ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ” ማቴ. 10፣32-33፡፡
ስለዚህ ክርስቲያን ነኝ የሚል ወይም በመሲሑ በኢየሱስ ክርስቶስ (በመድኃኔዓለም) አምናለሁ የሚል ማተቡን ባጭርና በግልጽ በሚታይ መልኩ ማሰር ግዴታው ነው ማለት ነው፡፡ በመሆኑም ማተብን ልንደብቅ የምንችልበት ምንም ምክንያት እንዲኖር አይፈቀድም፡፡ ማተባችንን ለሌሎች ማሳየታችንን የምናፍርበት ከሆነ በክርስቲያንነታችንም እናፍርበታለን ማለት ነው ይሄም ደግሞ እኛ እንላለን እንጅ ክርስቲያኖች አለመሆናችንን በክርስቶስም ገና አማመናችንን ያረጋግጣል፡፡ በዚህም ምክንያት ክርስቶስ በቃሉ እንዳለው በኋላ ላይ በሰማያት ባለው በአባቱ ፊት ይክደናል፡፡ እራሳቹህን ታዘቡ ክርስቶስ በሰማያት ባለው በአባቱ ፊት የሚመሰክርልን ዓይነት ክርስቲያኖች ነን ወይስ የሚክደን የሚያፍርብን?
ሂጃብ ኒቃብ፡-
ሂጃብና ኒቃብ የሚያደርጉ እስላም ሴቶች በእርግጥ ያንን አሉ የተባለውን ነገር ብለው ከሆነ በጣም በጣም መሳሳታቸውን ሊያውቁት ይገባል፡፡ በየትኛውም መመዘኛ ሊነጻጸር የማይችል የማይገባ ነገርን ለማነጻጸር በመሞከራቸው አለማወቃቸው ባመጣባቸው ስሕተት ሊያፍሩ ይገባል፡፡ በእርግጥ ሂጃብና ኒቃብ በቁርአንም ይሁን በሸሪአ ሕግ የተደነገገና የአለባበስ ሥርዓት እንደሆነ እስልምናን የሚከተሉ ይናገራሉ፡፡ ይሁን እንጅ መቸም የትም ቢሆን ከቶ የማይወልቅ ልብስ አይደለም፡፡ የሚለበሰው የእስላም ሴቶች ከቤት ወጥተው ከቤተሰብ አባል ውጭ በሆኑ ሰዎች ሊታዩ በሚችሉባቸው ቦታዎች በሴትነታቸው ሰው እንዳይፈትኑ ወይም እንዳይፈተንባቸው እንዳያሰናክሉ ወይም እንዳይሰናከሉባቸው ተብሎ ከእግር ጥፍራቸው እስከ እራስ ጠጉራቸው ድረስ ምንም የሚታይ ነገር እንዳይኖራቸው ተሸፋፍነው  እራሳቸውን ከዐይን ዕይታ እንዲሰውሩ የሚገደዱበት እስላማዊ የአለባበስ ሥርዓት ነው፡፡ ከባሎቻቸው ወይም ከቤተሰቦቻቸው ጋር እያሉ ግን ይሄንን ልብስ ስንዲያደርጉ አይገደዱም፡፡ ሲተኙም አውልቀውት ይተኛሉ ሲታጠቡም አውልቀውት ይታጠባሉ እንጅ እንደለበሱት እንዲተኙ እንደለበሱት እንዲታጠቡ አልተደነገገባቸውም፡፡
በመሆኑም ሂጃብና ኒቃብ ለመከለያነት ለመሸፈኛነት ለመደበቂያነት ለመሸሸጊያነት ከሚያገለግል ልብስነት የዘለለ ትርጉምና አገልግሎት የለውም ማለት ነው፡፡ ይሄም ሆኖ እስልምናቸው እስካዘዛቸው ጊዜ ድረስ ሊያደርጉት ይችሉ ነበር፡፡ ነገር ግን የሂጃብና የኒቃብ አለባበስ ከራስ ጸጉር እስከ እግር ጥፍር ድረስ በመሆኑና የለባሹን ማንነት ወንድ ይሁን ሴት፣ ወንጀለኛ ይሁን ሰላማዊ፣ ተፈላጊ ይሁን ነጻ ሰው፣ የውጭ ዜጋ ይሁን ሐበሻ ለመለየት የሚቻልበት ዕድል ባለመኖሩ ለአሸባሪዎች መጠቀሚያነት የሚያመች ከመሆኑ የተነሣ የሀገርንና የሕዝብን ደኅንነት ለአደጋ የሚዳርግ በመሆኑ ለጋራ ደኅንነታችን ሲባል መከልከሉ ግድ ነው፡፡ በእርግጥ በዚህች ሀገር ከወያኔ በላይ አሸባሪ ባይኖርም ወያኔ እንደሚለው እስላማዊ አሸባሪ ኢትዮጵያ ውስጥ ኖረም አልኖረ የሚጠቅመን ነገር አይደለምና ለአሸባሪዎቹ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራልና እነሱ ለእናንተም ቢሆን የሚመለሱ አይደሉምና ለእስልምና ተከታዮች ወገኖቻችን ይሄንን ጉዳይ ከዚህ አንጻር ብታዩት መልካም ነው ማለት እወዳለሁ፡፡
እናም የማተብና የሂጃብ ኒቃብ ምንነትና አገልግሎት ባጭሩ ሲታይ ይሄንን ይመስላል፡፡ ስለሆነም ማተብን በሂጃብ ኒቃብ ምንነትና አገልግሎት አንጻር ማየት ፍጹም የተሳሳነና ከድንቁርና የመነጨ ከባድ ድፍረትም ነው፡፡ አገዛዙን ይሄ ስሕተቱ ሳይውል ሳያድር ለከባድና ለማይጠቅም ጸጸት ሊዳርገው እንደሚችል አልጠራጠርም፡፡ እንግዲህ እግዚአብሔርን ማታለል ይችል ይመስል ክርስቲያን ነኝ እያለ እያስመሰለ የሚኖረው ምድረ ካድሬ ወይም ደጋፊ ሁሉ ከዚህ በኋላ ወይ ወያኔን ወይ እግዚአብሔርን እንዲመርጥ መገደዱ ስለሆነ ጉዳቸው መፍላቱ ነው፡፡ ለነገሩ እንዳልኩት ሊያስመስሉ እስከቻሉና የምርጫ ጉዳይ እስካላጋጠማቸው ጊዜ ድረስ እንጅ ሃይማኖተኛ ሆነው እንኳን አይደለም፡፡ ወያኔን ሲመርጡ ዐይናቸውንም አያሹ፡፡
ሴኩላር አሥተዳደር (ከምንም እምነት ጋራ ያልወገነ ዓለማዊ አሥተዳደር)፡-
እኔን የሚገርመኝ ወያኔ በማያውቀውና ባልገባው ነገር መዘባረቁ ነው፡፡ አገዛዙ ዓለማዊ (secular) አሥተዳደር ይላል እንጅ ስለ ሴኩላሪዝም ጨርሶ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም፡፡ ዓለማዊ የመንግሥት አስተዳደር (Secular Governmental Administration) አይደለም በእኛ በሠለጠነው በምዕራቡ ዓለም እንኳን ተተግብሮ ሊታይ ያልቻለ የአሥተዳደር ሥርዓት ነው፡፡ ወያኔ ይሄንን ማገናዘብ አልቻለም፡፡ በእኔ እምነት ዓለማዊ የመንግሥት አስተዳደር (Secular Governmental Administration) ሙሉ ለሙሉ አይደለም በከፊል እንኳን ተግባራዊ ያደረገ መንግሥት በዓለም የለም፡፡ ዓለማዊ የመንግሥት አሥተዳደር ሃይማኖታዊ ሥርዓትና አገልግሎትን ለአሥተዳደር ሥርዓቱ አገልግሎት በግብዓትነት መጠቀምን አይፈቅድም፡፡ በምዕራቡ ሀገራት በግልጽ እንደምናየው የመንግሥታቶቻቸው መሪዎች ዳኞችና የሥራ ኃላፊዎች መንግሥታቶቻቸው የጣሉባቸውን የሥራ ኃላፊነት በታማኝነት እንደሚወጡ የሚያረጋግጡት በሲመት ሥነ-ሥርዓት ወቅት (Inaugural ceremony) መጽሐፍ ቅዱስን በእጃቸው ጨብጠው በሚሰጡት ቃለ መኃላ ነው፡፡ እነኝህ የምንግሥት ባለሥልጣናትና ሹማምንት ሃይማኖታዊ በዓላት በሚከበርበት ወቅትም ሁሉ በይፋ (በኦፊሴል) ወደ እምነት ቦታዎች ይሄዳሉ ለሕዝባቸውም የመልካም ምኞት መግለኛ ይሰጣሉ፡፡
አንዱ ይሄ ሲሆን ሌላው ደግሞ እነዚያ መንግሥታት አሥተዳደሬ ዓለማዊ (ሴኩላር) ነው ስለሆነም በሀገሬ ካሉ የእምነት ድርጅቶች ላንዳቸውም አልወግንም አንዱ ከሌላው በተለየ መንገድ አይስተናገድም አይታይም ብለው በመመሪያ ደረጃ ያስቀምጡ እንጅ በተግባር ግን ሁሉንም የእምነት ድርጅቶች አናሳ ብዙ፣ ክርስቲያን እስላም፣ ሂንዱ ቡድሂ ሳይሉ በእኩል ደረጃ ማስተናገድና ማገልገል የቻለ መንግሥት ወይም ሀገር በምዕራቡ ዓለም እንኳን የለም፡፡ ወደፊትም ይኖራል ተብሎ አይጠበቅም፡፡ በተለይ ለእስልምና ያላቸው ንቀት ሊነገር ከሚችለው በላይ ነው፡፡ እስላም የሆነ ሰው ማሰብ የሚችል አይመስላቸውም፡፡ እስልምናን እንኳን እኩል አድርገው ሊያዩትና ሊያስተናግዱት ይቅርና በተለያየ መንገድ እምነቱን ከሰብአዊነትና ከሞራል ሕግጋት አንጻር እየተነተኑ ያበሻቅጡታል፡፡ እንደነ ሳልማን ሩሽዲ ያሉ ደራስያንንም እየተጠቀሙ የእስልምናል መመሪያ ቁርአንን የመጨረሻ ያራክሳሉ ያዋርዳሉ፡፡
 ይህ ደራሲ The Satanic Verses  በሚለው መጽሐፉ ዝርዝር ውስጥ መግባት አልፈልግም እስልምናን እንዳይሆን አድርጎ አዋርዶታል፡፡ ኢራን ሳልማን ሩሽዲን በተገኘበት እንዲገደል ፈርዳበታለች ለገደለውም አምስት ሚሊዬን ዶላር እንደምትሸልም ያስታወቀች ቢሆንም እንግሊዝ ግን በልዩ ኃይል አስጠበቀችው፡፡ ምዕራባዊያን ሳልማን ሩሽዲን ኖቬል ብቻ 11 ጊዜ ሸልመውታል፡፡ የሌላ ሽልማቱማ ተቆጥሮ የሚዘለቅ አይደለም፡፡ ምእራባዊያኑ እንደሚያወሩት ሳይሆን ሴኩላሪዝም ከሽፎ እንዲህ እየታየ እንዳለው እንዲሆን የተገደዱበት ምክንያት የየሀገራቱ ታሪካዊ፣ ማኅበራዊ፣ ባሕላዊና ፖለቲካዊ ተጨባጭ ሁኔታዎችና አስተሳሰቦችን በዚህ በሴኩላሪዝም የአሥተዳደር ሥርዓት ጋር ማጣጣምና ማስተካከል እንዳይቻል ስላደረገ ነው፡፡
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
እንግዲህ ሁለንተናዊ አቅም አላቸው ተብሎ በሚታሰቡት በምዕራቡ ዓለም ሀገራት እንኳን ያለው ሁኔታ እንደዚህ በሆነበት ሁኔታ ወያኔ ማን ሆኖ ነው ሲባል ተሰምቶ ጨርሶ ባልገባው ነገር ላይ የሚቀባዥርብን? ያለአቅሟና ያለ ምቹ ነባራዊ ሁኔታ ተወጣጥራ ፈንድታ ለመሞት ካልሆነ በስተቀር፡፡ ወይ ደግሞ እርስ በእርሳችን የሚያተራምስ የሚያባላ የክፋት የተንኮል የሸር ጥንስስ መጠንሰሳቸው መቀመራቸው መተብተባቸው ሊሆንም ይችላል፡፡ እንጅ ወያኔ አቅሙን እያወቀ እንዲህ ዓይነቱን እብደት ይሞክረዋል ብየ አልገምትም፡፡ እንግዲህ ከገፋበትም እንተያያለን! ወንድ የሆነ መጥቶ አንገቴን ይንካ! የወያኔን ጥቅም ለማስጠበቅ የቤተክርስቲያንን የበላይ አሥተዳደር የተቆጣጠሩት ተባብረዋቸው ማተባቹህን ፍቱ በጥሱ ቢሉም እንኳን እንደሚሉም አልጠራጠርም በዚህ ጉዳይ ላይ ሀገር ሳይተራመስ ነገሩም የወያኔ መጥፊያ ሳይሆን አይቀርም፡፡
ቸሩ አምላክ መድኃኔዓለም ክርስቶስ ደንቀራ መሰናክሎቻችንን ሁሉ አንሥቶ የዚህችን ሀገርና ሕዝብ ክብር ነጻነት ሉዓላዊነት ኃያልነት ይመልስ ዘንድ ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን አሜን!!!
ኢትዮጵያ ከሃይማኖቷና ከእሴቷ ሁሉ ጋር በሉዓላዊ ክብር ለዘለዓለም ትኑር!!! አሜን!!!
(ፎቶ: ባለማተብ የትግራይ ሴት)

Wednesday 8 October 2014

የጥይት ሩምታ በሰንደቅዓላማችን ላይ …. ጥጋቡ መረን ለቀቀ።

ከሥርጉተ ሥላሴ 10.10.2014 /ሲዊዘርላንድ – ዙሪክ/

“ያልወለድኩት ቢለኝ ባባ አፌን አለኝ ዳባ – ዳባ”
እኔ አይደለሁም ዘመኑን በተደሞና በአርምሞ እንዲሁም በፅሞና ሲከታተል ባጅቶ – የከረመው፤ እሰኪበቃው ድረስ በወያኔ 40 ዓመት ሙሉ በቋሳና በቁርሾ የተቀጠቀጠው የኢትዮጵያ ሰንድቅአላማ ነው በመንፈሱ  – የተቃኘው። ለመሆኑ ዬት የሚያውቀውን ሰንድቅዓላማ ነው እንዲህ ወያኔ የሚዘባነነው?! በዚህ ሰንደቅዓላማ ተከብራና ታፍራ የኖረች ሀገር አታስፈልገኝም፣ ገዝታኛለች በማለት አይደለም ትግራይን ከኢትዮጵያ ነጥሎ “የታላቋን ትግራይ” ህልም ለማሳካት እርጥብ ጌሾውን በቂም ምቸት ጠንስሶ ሲዳከር የኖረው። ቀድሞ ነገር በወያኔ ሃርነት ትግራይ ማዕቀፍ ውስጥ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት የተፋቀ ነው። ከዚህ መንፈስ ሳትወጡ በጥልቀት መርምሩት …. በሌለ – ባልነበረ –  በአመለ መንፈስ የበቀለ የባዕድ ህልም ተጓዥ በምን ስሌት ነው ዛሬ አጃቢዎቹ ተቆርቋሪነቱን የሚያንኳኩለት ወይንም የሚያንኮሻኩሹለት? …. በዚህ ብሄራዊ ሰንድቅዓላማ ዙሪያ መንፈሱ የወያኔ ሃርነት ትግራይ ኖሮ በፍጹም አያውቅም? መቼ – በዬትኛው ዘመንስ? እስኪ ጫካ እያለ የኢትዮጵያ ሰንድቅአላማ ንጹህ ምስሉን፣ ገጹን በወያኔ ሃርነት ጉባኤዎች ላይ ዬት ላይ ተከብሮ ታደመ? – እንዲሳተፍስ በዬትኛው የወያኔ ሃርነት ጉባኤ ላይ ተፈቀደለት? ምን ያህል ነፃነት ተሰጠው? ይህ እኮ ተፈጥሮው ያልተነነ የዕውነት መሰረተ – ጉልት ነው። ወያኔ በለስ ቀንቶት ከጫካ ወደ ከተማ ሲገባ ለምስል አንድ ቦታ ላይ የኢትዮጵያ ሰንደቅአላማ ያያዘ ሰራዊት ሆነ መሪ አይታችኋልን?! ፈጽሞ አኮ በኢትዮጵያዊነት ሙጣጭ መንፈስ በሌለው ጭድ ግንዛቤ እኮ ነው ሀገር እንዲህ እዬታመሰ ያለው። ወያኔ ከኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ ውጪ የነበረ፣ ያለ – ወደፊትም የሚኖር መሆኑን እውነትን የመቀበል አቅማችን ጋር እባካችሁ ወገኖቼ እንነጋገር። የእኔ ያልሆነው የእኔ ሊሆን ከቶ አይችልም። ለዚህ ነው ከወያኔ አስተምኽሮ የመነሳትን አስፈላጊነት በአጽህኖት ሳልታክት የማሳስበው። ውዶቼ – የኔዎቹ ከዚህ ከተነሳችሁ መንገዱ ቀላል ነው ….
ethiopian-human-rights-activits
የእናት ኢትዮጵያ ያ ወ/ሮ ሞንዳላ ሙሉ ቅርፆዋ እኮ ለወያኔ በሽታው ነው የነበረው። በመንፈስና በአካሏ ተበትና አቅመ ቢስ ስትሆንለት የተነሳበትን ቁርሾ አሳካለሁ ብሎ አይደል ዘመን ይቅር የማይለውን ዘር አምካኝ ድርጅት ወያኔ ሃርነት ትግራይን የተከለው። አረሙ ወያኔ በተጠመጠመ ትብትብ ተብትቦ ነገር እያፈላ ዛሬ ያለችበትን የሞትና የህይወት ግብግብ አና ብሎ ፈጠረ። ተሳክቶለት ሁሉን የመያዝ ዕድሉን አግኝቶ እንኳን ለሰከንድ ሳይዘናጋ ዘነዘናዋን አስቀርቶ እዬገዘገዛት ይገኛል። ሰንደቅዓላማው መቼ ተፈጥረ ብሎ እንደዘገበው ተመልከቱት … “የተፈጠረበት ዓመት ሰንድቅዓላማው በግዕዙ የተጻፈው ቀን ሲተረጎም “ጥር 28 ቀን 1988 ዓም.” ምን? “የተፈጠረበት ዓመት” ታሪክን፤ ትውፊትን – የፈሰሰ ደምን፣ የተከሰከሰን አጥንት ሁሉ ዋጋ አልባ አደረገው። በቁሙ ገድሎ የሚቀብር ዝክንትል ህልም። ለዚህ የላሸቀ ብክነት ነው ፋሽኮው ቀለብ የሚሰፈርለት ሲጮህ የምታዳምጡት ….
http://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1
የኔዎቹ ውዶቼ – ማናቸውም አንጡራ የሃብት ዘረፋው ደግሞ የመንፈሱንም ጨምሮ ለዬትኛው ተልዕኮ ማስፈጻሚያ እንደሚውል “ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ነው።” ጡጦ የሚጠባ ልጅ እኮ አይደለም የኢትዮጵያ ህዝብ። …. እራሱ ብክሉ መንፈስ ከዚህ አጥፊ ድርጅት አፈነገጥኩ የሚለው ጥንስስ ድርጅት ሁሉ ከዚህ አዟሪት የመውጣት አቅም የለውም። …. ሽባ ነው። ይህ ማለት ጥላቻው ሥር ሰደድ መርህ መሆኑን ማመሳክር ይቻላል። እሩቅ ሳይኬድ ይህችን ነጠላ አምክንዮ ይዛችሁ ብትፈትሿት።
እ.ኤ.አ ጥቅምት 5.ቀን 2014 እዚህ ሲዊዘርላንድ ዙሪክ በብራዚል ቆንሲላ ጽ/ቤት ብራዚላውያን በሀገራዊው ምርጫ ሲሳተፉ መዋላቸውን ቴሌ ዙሪ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሲዘግብ አዳመጥኩኝ። ሰልፉንም አዬሁኝ። ህሊና ያለው፤ ባለቤትነት የሚሰማው፤ የህዝብን ድምጽ የማይፈራ፤ ዬህዝብ ድምጽ አስፈላጊነት የመተርጎም አቅም የተሰጠው፤ እንዲሁም ዘመኑ ለሰው ልጆች የለገሰውን የመብት ነፃነት ያልነፈገ ተግባር እንዲህ ባደላቸው ሀገሮች ይፈጸማል። የሌሎች ሀገር ዜጎች ተሰደውም ሁነኛ አላቸው፤ እረኛ አላቸው፤ ባሊህ ባይ አላቸው – ።
ብራዚላውያን እዚህ ሲውዘርላንድ ላይ ምርጫው ላይ እንዲሳተፉ በክብር ተጠሩ፤ የቻሉት በቦታው ተገኝተው ሲመርጡ ዋሉ። አንዲት ቃለ ምልልስ የተደረገላቸው ወ/ሮ ሲገልጹ እንደሰማሁት ሶስት ሰአት እንደጠበቁ አዳምጫለሁ። ማለት በርካታ ብራዚላውያን ሙሉ ቀን ድምጻቸውን ሲሰጡ እንደዋሉ ተረድቻለሁ። አሁን ወደ እኛ የእንሰሳ አስተዳደር ስንመጣ፤ አይደለም ውጪ የሚገኘው ወገን በሀገሩ ጉዳይ እኩል መሳተፍ እንዲችል መብቱን በሚያረጋግጡ ማናቸው ተሰትፎዎች ተከብሮ መጠራቱ ቀርቶ፤ በሰላም ጥያቄ ሊያቀርብ የሚሄደውን ዜጋ በጽሞና በማዳመጥ ለቀጣዩ አካል ማስተላለፍ ሲገባ በባሩድ ሩምታ ዜግነት ከነአርማው ሲደበደብ አዬን። ከዚህ ሲዊዝ የተፈጸመው የሰው ልጆች የማይገሰስ መብት ተግባራዊነት ለብራዚላውያን፤ በአሜሪካ ደግሞ ኢትዮጵውያን ላይ የደረሰው በቋሳ የጨቀዬ ግፍና በደል ባልተራራቀ ሰሞናት የተከወነው ትዕይንት ምን ያህል የሰብዕዊ መብት ረገጣ ከሀገር አልፎ የዜጎችን ጉዳይ ይወክላል በተባለው ቆንጽላ ጽ/ቤት እንደ ተፈጸመ የሚያረጋግጥ የሀቅ ማህተም ነው። ለነገሩ ባለፉት ወራቶች አሜሪካን ሀገር ተካሂዶ በነበረው የአንባገነን አፍሪካውያን ዬመሪዎች ጉባኤ የህዝብን ሮሮ ያላደመጠው አካል፤ አሁን በዓይኑ፣ በብሌኑ አይቶ ይፈርድ ዘንድ የሰማዩ ዳኛ የላከው የምፅዓት ቀን ደወል ነው። ኢትዮጵያ አምላክ አላት። – አቅሟ – ኃይሏ  – መመኪያዋ  – መጠጊያዋ ፈጣሪያዋ ነውና።
በሌላ በኩል ውጭ ያለነው ተዘለን እንኳን፤ ሀገር ቤት ያለው ዜጋ በትክክል ለውሳኔው ድምጹን በነፃነት መስጠት ይችላል ወይ ለሚለው በስማ በለው ሳይሆን በ97 የተከወነው ጽልመታዊ አንበገነናዊ ድርጊት ምስክር ነው። የጠቆረው ታሪካችንም አካል ነው። ከአራት አመት በኋላም የአደራ አርበኛው አቶ አንዷለም አራጌ እስር ጨምሮ ከዚህው ስጋት የመነጨ ነበር። ለቀጣዩም ምርጫ ቁርሾን ከዝኖ ገና ከመምጣቱ አስቀድሞ እነ አቶ ሃብታሙ አያሌው፤ አቶ ሺዋስ አሰፋ፤ አቶ ዳንኤል ሺበሺና ጋዜጠኛ አብርሃም ደስታ ሰለባ የሆኑበት ምክንያት ይሄው ነው። ያደላቸው ደግሞ በተሰደዱበት ሀገር መብታቸው ተከብሮ በነፃነት ለወደዱት ድምጽ ሲሰጡ አዬን። ብራዚላውያን እርቀው ቢኖሩም መንግሥታቸው የሚያስባቸው መሆኑ፤ በራሱ በሚኖሩበት ሀገርም ተከብረው እንዲኖሩ ያደርጋቸዋል። አንተ ላጣህ ሌላው ያገልሃል፣ ያቀልሃል ጉዳዩም አይደለም፤ “ባለቤት ያቃለለውን አሞሌ፤ ባለ ዕዳ አይቀበለውም” እንዲሉ። አንተ ለኖረህ ደግሞ ሌላው ይንከባከበሃል – ያሽቃብጥልሃል – ያሸከሽክልሃል። እኛ ኢትዮጵውያን ግን የሁለት ሀገር ስደተኞች ነን። እረኛ አልባ … ምንዱባን …..
አልቀረለትም – ሰንድቅአላማችንም የመከራው ዘመን ታዳሚ ነውና በታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ሲተኮስበት ታዬ – በባዕድ መሬት። ዜጎችም የነፃነት ጥያቄ ባቀረቡ ተመሳሳይ ዕጣ ገጠማቸው። እርግጥ ነው የጫካው አራዊት ወያኔ በጥርሱ ይዞ በጠላትነት ከፈረጃቸው ዬኢትዮጵያዊነት መግለጫዎች ታላቁ ሰንድቅአላማች ነው። ወያኔ ጫካ በነበረበት ጊዜ ሲሰኘው ሲያቀጥለው፤ ሲያሻው የአሞሌ መቋጠሪያ ሲያደርገው፤ ሲለው ደግሞ የእግሩ ገንባሌ አድርጎ ሳይሰቀጥጠው – ሲጠቀጥቀው፤ ከዚህም ባለፈ ሳይፈሩ፣ ሳያፍሩ በድፍረት ትዕቢተኛው የወያኔ መሥራች መሪው ሄሮድስ መለስ ዜናዊ በአደባባይ “ጨርቅ” እያሉ መሳለቃቸው የጨለማው ታሪካቸው ክፍለ አካል ሆኖ፤ ዛሬ ደግሞ በሌለ ልብጥ አርቲፊሻል መንጣጣት … አንገት – የለሽነት።
ወያኔ ቀድሞውን የተነሳበት ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያን ማጥፋት በመሆኑ በዚህ ዙሪያ ያሉ ተቋማትን ካላ ምህረት ነው በተከታታይ ከትክቶና ቀጥቶ ለማምከን የሚታገለው። ዛሬም ቢሆን እዬነጠሉ የእሳት እራት የሆኑ አርበኞቻችን በሰንድቅአላማቸው ላይ የማያወላውል ቁርጠኛ አቋም ያላቸው፤ የማይደራደሩም በመሆናቸው ብቻ ነው።
እዚህው ዘሃበሻ ላይ 8ጊዜ የኢትዮጵያ ሰንድቅዓላማችን እንደተቀያዬር የሚገልጽ ጹሑፍ አንብቤያለሁ። ምን ለማለት እንደሆነ ባይገባኝም፤ አስፈላጊነቱም ለአሁን ጊዜ ምን ያህል እንደሆነ ባይረዳኝም፤ ምን አልባትም ለነገ የጠራ አቋም እንዲያዝ ታስቦበት ሊሆን ስለሚችል ሃቁን ማንጠር ያስፈልጋል። ከወያኔ በፊት በነበረው ጊዜ ሰንድቅዓላማችን ላይ ሌላ የመንግሥት ታካይ ውክል ፍላጎት ቢኖርበትም ሰንድቅዓላማችን በአዋጅ አልታሰረም፤ አልተረሸነም፤ ማዕቀብ አልተጣለበትም፤ አልተቃለለም፤ አልተንቋሸሸም፤ በክፉ ዓይን አልታዬም፤ አልተገላመጠም፤ በወንጀለኝነት ተጠያቂም አልነበረም – አልተገፋም እንዲያውም የሚያበረታታ ተግባር ነበር ሲከወን የኖረው። ክብሩ – ማዕረጉ –  ሙላቱ – ልክ አልነበረውም። ዋቢ ላለው ሀገራዊ ተልዕኮ እራሱ መሪ – ተመራጭ  – አደራጅ – አስተናባሪ – ግንባር ቀደም እንዲሆን ያልታሰረ ንጹህ ነፃነት ነበረው በግርማና በሞገስ ነበር።
በምልሰት የነበረውን ተደማጭነት ሆነ ተቀባይነት ሲገመገም፤ በዬጊዜው ማህሉ ላይ ተጨመረበት የሚበልለት ሰንደቅዓላማ የመንግሥት አካላት በቢሮቸው ከሚያስቀምጡት በስተቀር በዬትኛውም ቦታና ጊዜ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ለመላ ኢትዮጵያ ህዝብ የእትብት ውስጥነት መለያ ረቂቅ መንፈስ የነበረው፤ ለዜጎች የማንነታቸው መግለጫ፣ የሐሤታቸው ማፍኪያ፣ የሃዘናቸው ማስታገሻ – ማጽናኛ፤ እንዲሁም የዕምነታቸው – የአውዳማታቸው ሆነ የባህላቸው አባዎራቸው፤ ዓዕምዳቸው፣ አንጎላቸውና አንገታቸው የአድህኖ ምስላቸው ነበር – የነበረው። ዜጎች የዳር ደንበራቸው ልዩ የክብር ጌጥ አድርገው አምልከውትም ኖረዋል። ይህን በማድረጋቸው ደግሞ አይታሰሩም፤ አይንገላቱም፤ ወይንም አይሰደዱም ወይንም ሰው ሳያይ ሰንደቅዓላማቸውን እንደለበሱ በቂም በቀል አይገደሉም። ሆኖም ተደርጎም አያውቅም። ስለዚህ የዛሬው የበቀል ቅጥቀጣ ምንጩ አንድ ነው ባንዳነት ነው። ኢትዮጵያ በነፃነት ተከብራ መኖሯ፤ ሉዕላዊነቷ ተደንቆ – ደምቆ መኖሩ፤ የአፍሪካ ቀንድ ማዕከል መሆኗ የጎረበጠው የጫካ አራዊት ትናንትም ዛሬም – ነገም ለሰንደቅዓላማችን ጠላትነቱን በዬአጋጣሚው እዬገለጸ ነው።
በምንም ዓይነት መስፈርት በዐጤው ጊዜም ሆነ በዘመን ደረግ የነበረው የሰንድቅዓላማ የመንግሥት የጥበቃና የእንክብካቤ ደረጃ ከባንዳው ወያኔ ጋር ለማነፃፀሪ ማቅረብ በሥጋ የሌለች አንስት ነፍሰጡር መሆን ትችላለች ብሎ የማመን ያህል ነው ለሃቁ የሚርቀው – ለዬትኛውም የማነፃፀሪያው ሆነ ዬማካካሻ ድርድር። … በህግ አምላክ! እንዲህ ከተቀረቀረ መንፈስ ጋር ዬቀደምት ግርማ ሞገስ ከዚህ ጉማማ ዘመን ጋር አይነካካ። ከዚህ ባለፈ እማማ አፍሪካን የነፃነት ወተት አጥትቶ እራሷን ያስቻለ አንቱ ነው – የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ – የቅኔ ሊቃውንቱ። ድንበር አልቦሽ ተወዳጅና ተናፋቂ የበኽረ ነፃነት የጥቁር ዕንቁ አንድምታ ነው ሰንደቅዓላማችን አረንጓዴ ቢጫ ቀይ።
ይህ ለዚህ ንቁ ትውልድ በእጁ ያለ፤ ክፉና ደግ የሚሰማበት፤ በጎሪጥ የሚታይበት፤ ብሄርተኛ እዬተባለ የሚገለልበትና የሚቀጠቀጥበት በመሆኑ ለቀባሪው አረዱት ይሆናል። ነገ ወያኔ ሊያደርገው የሚችል ቀጣይ ነገር ይኖራል። አንድነታችን እንዲሸረሽር ታስቦ በተዘጋጀው የመርዝ ስሌት ብቀላ ምስል ላይ በህዝብ ድምጽ በጉልበት እንዲጸድቅ ሊያደርገው ይችላል። ማዋጋት – ዕዳ ትቶ ማለፍ የወያኔ ህልሙ ነውና። ባህሪውም ይኼው ነው። ዜጎችን ሰላም መንሳት – ማወክ – መወጠር – መንፈስን ማባካንና ማፈናቀል። ነገር ግን ….  ኢትዮጵውያን ትናንት የሞቱለት ዛሬም የሚሞቱለት ሰንደቅዓላማ ግን መቼውንም ህያው ይሆናል። ይኼው ታሪክ እራሱን ደገመና ደረታቸውን ለጠላት ባሩድ የሰጡ ጀግኖች የወያኔን ምልክት በጀግንነት ከቦታው አወረዱትም። “ … ወደ ኤምባሲው ገብተው የነበሩት ኢትዮጵያውያንም በአሁን ወቅት የኢህአዴግ  መንግስት የሚጠቀምበትን ባለኮከብ ሰንደቅዓላማ በማውረድ የቀድሞውን ታሪካዊ የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ ለተወሰነ ጊዜ ሰቅለው ከግቢ እስኪወጡ ማውለብለባቸው በስፍራው የነበሩ የዓይን እማኞች ጠቁመዋል፡፡ https://addismedia.wordpress.com/tag/usa-ethiopian-embassy-tplf-eprdf/” ነገም ይቀጥላል። የናፈቃቸው፤ ዓይናቸው የራበው በተሰደዱበት ሀገርም ሰንደቅአላማችው ከንክብሩ ሲውለበለብ ማዬት ነበርና በጀግንነት ፈጽመው ቆይታቸውን ቀለማም አደረጉት – የዘመናት አብነታዊ ተቋማት። ኑሩልን – ጀግኖቻችን – ኩራቶቻችን።
ይህን በደማችን ውስጥ የሚንቀለቀለውን የብሄራዊ ስሜት መግለጫ ወያኔ ማምከን ፈጽሞ አይችልም። ደምና ሥጋ ነው ለእኛ ሰንደቅዓላማችን። መንገድ ላይ ፊት ለፊት ሰንደቃችን አጊጠንበት ከወያኔ ተላጣፊዎች ጋር ስንገናኝ እንዴት በመንፈሳቸው ላይ ቤንዚን እንደሚያርከፈክፍ ሰንደቅአላማችን የሚያውቀው – ያውቀዋል። የወያኔ ጀሌ መንፈስ ሰንደቃችን ለብሰን ሲዩ የተለበለበ ግንድ ነው የሚመስሉት። አሁንም ይሄን አጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል። የተሰወረው ጥቃት አውጪ ቦንብ ነውና። ነገ አዲሱ ትውልድ መታጋል ያለበት ምንም ያልተለጠፈበት ዋጋው ከፍና ዝቅ የማይል ዬኢትዮጵያ ሰንድቅዓላማ ብቻ ድምጽና ነፍሱ መሆኑን በድርጊት ለጠላቱ ማሳወቅ አለበት። የትኛውም ዓይነት መንግሥትና ሥርዓት ይፈጠር ከእንግዲህ ቢያንስ የሰንድቅዓላማችን ህልውና ቋሚ መሆን መቻል አለበት። ከዚህ ለሚወጣ ማናቸውም የሀገሬ ጉዳይ ያገባኛል የሚል ኃይል ቢሆንም ድምጽን መንፈግ ግዴታችን መሆን ይገባዋል። ብሄራዊ ዓርማችን – ምልክታችን – የወልዮሽ ሃይማኖታችን ንጹሑ አረንጓዴ ቢጫ ቀዩ ብቻ ይሆናል።
ለዚህ ደግሞ አዲሱ ትውልድ ጀምሮታል – ይቀጥላል። ደግሞ ወግ አይቀርም “ሰንድቅዓላማችን ተደፈረ” ተባለ። የት የሚያውቀውን ነው ወያኔ …. ያ … ጨርቅ እያለ ያላገጠበት፤ ያባጫለው፤ ገድለን ቀብረነዋል እያለ የቅራራበት እኮ ነው። ነገር ግን  ማንነት የትም ቦታ በዬትኛውም ሁኔታ ደም ነውና ጎልቶ ጎልብቶ ገኖ ደምቆ – ይጎመራል።
ትናንት የተፈጠሩ፤ ውጪ ሀገርም ተወልደው ያደጉ የተስፋ ዕንቡጦች ዛሬ ሰንድቅአላማቸው የትኛው እንደሆነ ለይተው በሚገባ ያውቁታል። እንዲህ በተመሰጠ – በድንግልና ጥልቅ መንፈስ እንሆ የነገ የተስፋ ልዕልት፤ የሰባዕዊ መብት ተሟጋቿ፤ የፓን አፍሪካኒስት ሩኽ መንፈስ ያልተለያት እመ – ትጉኋን ሳምራዊት ተሰማ ደግና ገዱን መንገድ ሐዋርያ ሆና እዬሰበከች ነው። ድንግልዬ ትጠብቅልን። ውስጧን አንብቡት የኔዎቹ። ሰንደቋ ታቦቷ ነው – ለትውፊት።
ቀደምት አርበኞች እለሞቱም አሉ። ደጎቹ – ደግን ይኼው ተክተዋል። ዓርማቸውን ከፍ አድርጋ አክብራ የምታስከብር አልማዝ እነሆ ሸልሞናል – አምላካችን። ተመስገን! እልፍ ናቸው ዬሰንደቅዐላማቸው ፍቅር ስፍስፍ ዬሚያደርጋቸው – ቀንበጦቻችን። የኢትዮጵያ ሰንደቅ መንፈስ ነው።  መንፈስ አይሸመትም  – አይበደሩትም። አይታመም – ሞትም ድርሽ አይልበትም። የማይለወጥ ቋሚ የደም ማገር ነውና።
የማከብራችሁ ወገኖቼ – በሀገረ አሜሪካ ሰንደቅዓላማችን እንደዛ ባሩድ ሲነጣጠርበት ማዬቱ እራሱ ይሰቅጥጣል። መታሰቡ እራሱ ያንቀጠቅጣል። ዜጎችን ለመግደል ብቻ ታስቦ አልነበረም የተተኮሰው። ሰንደቅዐላማችን ለመግደል – መንፈሱን ለማቁሰል – ቅስሙን በዓለም አደባባይ ለመስበር – ክብሩን ለማዋረድም ታስቦ ነበር። ግን ፍርዱ የሰው ሳይሆን የሰማይ ሆነና ያላመጠውን ሳይውጥ ወንጀል ፈፃሚው ተጠቅልሎ – ተቀጣበት። የቃልኪዳን ውል እንዲህ ይፈርዳል። ሌላም ይኖራል። ዬሰንድቅዓላማ ስጦታው በሰውኛ ፍቺ አይደፈርም – ከቶውንም። ለ1988 ተፈጠረ ለተባለ ልብድ ምስል አለንለት ብሎ አደባባይ መውጣትም – ዝልቦነት ነው። ማፈር- መሸማቀቅ ሲጋባ እንዲህ ጥጋብን አደባባይ ማውጣት የመጨረሻው እራስን ዬማነቅ ትዕይንት ይሆን – ይሆን? የእኔ ውዶች ፍቱት ወይ ተርጉሙት – አቅም ያላችሁ።
ክብረቶቼ ስንብት እናድርግ፤ የሃሳብ ልዩነትን በሰለጠነ መልክ ማስተናገድ ማለፊያ ነው። ስለሆነም በሁለቱም ወገን የታዬው ትክክል ነው የሚሉ ወገኖች ይኖራሉ። ይህ በሃሳብ ላይ አይደለም። በማንነት ላይ ነበር። ነገር ግን ቅኖች ወገኖቼ ልብ ሊሉት የሚገባው አብይ ጉዳይ በማንነት ላይ ውይይትም ድርድርም የለም። ለማንነት አጀንዳ አይያዝለትም። ስለዚህ በነፃነት ሀገር ሃሳብን በሃሳብ የማታገል መርሁ እንዲህ ተግባራዊ ሲሆን ማዬት መልካም ሆኖ ሳለ፤ በሰንደቅአላማችን የጥይት ሩምታ ጉዳይ ግን ቁርጥ ያለ አቋምና ውሳኔ፤ እንዲሁም የጠራ መስመርም መከተል አለብን። እኛ ብቻ እኮነን በቀደምትነት የሰው ልጅ መፈጠሪያ ሆነን የሚያስማማ ብሄራዊ መዝሙር፣ ሰንድቅአላማና ህገ መንግሥት በዓለም የሌለን ህዝቦች። ይህን መራራ ዘመን ለመዋጀት አለን የሚሉ ድርጅቶች ሁሉ የፍላጎታቸው አስኳል ሊያደርጉት ይገባል – አምክንዮ። በተረፈ የፊታችን ሃሙስ Radio Tsegaye 09.10.2014 የተለመደ ዝግጅት ይኖረዋል። የቻላችሁ እ.ኤ.አ ሰዓት አቆጣጠር ከ15 እስከ 16 ሰዓት ላይ፤ ያልቻላችሁ ደግሞ አርኬቡ ላይ ታገኙታለችሁ ማድመጥ ትችላላሁ – ፈቃዳችሁ ከሆነ። ደህና ሁኑልኝ – ኑሩልኝ።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን አሸንፎ የተፈጠረ ሚስጢር!
እግዚአብሄር ይስጥልኝ።

ዛሬም ሆነ ነገ ፕሮፌሠር አሥራት ወልደዬስ የተለሙልን ፈለግ የትውልዳችን ቃልኪዳን ይሁን!

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ለምን እና እንዴት ተመሠረተ?
Moreshልክ የዛሬ ፪(ሁለት) ዓመት መስከረም ፳፯ ቀን ፪ሺህ፭ ዓ.ም.፣ ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ተመሠረተ። ለድርጅቱ መመሥረት ዋና መሠረታዊ ምክንያቱ ኢትዮጵያዊነቱን በምንም ዓይነት ጥርጥር ውስጥ አስገብቶ የማያውቀው ዐማራ የተጋረጠበት የኅልውና መጥፋት አደጋ እንደሆነ አያጠራጥርም። በተለይም ደግሞ የዐማራው ታሪካዊ ጠላቶች በትግሬ-ወያኔ አገዛዝ አሰባሣቢነት ተቧድነው ባለፉት ፵(አርባ) ዓመታት ያደረጉበት የዘር ማጽዳት እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ሲሆን፣ የጥፋቱ እና የግፉ ብዛትም ሆነ ግዝፈት በዮዲት ጉዲት እና በግራኝ አሕመድ የጥፋት ዘመኖች በዐማራው ላይ ከተፈፀሙት ጭፍጨፋዎች ቢበልጥ እንጂ የማያንስ ነው። ስለሆነም ለሞረሽ-ወገኔ መመሥረት ቆስቋሽ የሆነው ምክንያት፣ ከየካቲት እስከ ሰኔ ፪ሺህ፬ ዓ.ም. በደቡብ ኢትዮጵያ ጉራፈርዳ ወረዳ ይኖሩ በነበሩ ከ፸፰(ሰባ ስምንት) ሺህ የሚልቁ የዐማራ ወገኖቻችን ላይ የትግሬ-ወያኔ አገዛዝ ያካሄደው የዘር ማጽዳት ዘመቻ ነበር።
የትግሬ-ወያኔ አገዛዝ ድርጊት በሁሉም የዓለም ክፍሎች ተበትነው በሚኖሩ የዐማራ ነገድ ተወላጅ ኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ የሆነ የመጠቃት ስሜትን መጫሩ እይታበልም። በመሆኑም ናዚያዊው አገዛዝ በሥልጣን ላይ ከተቆናጠጠበት ጊዜ ጀምሮ በዐማራው ነገድ ተወላጅ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያካሂደውን የዘር ማጽዳት እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለማስቆም፣ የዐማራው ልጆች ያላቸው ብቸኛው አማራጭ መንገድ ተደራጅቶ መታገል መሆኑን ከዘገየም በኋላ ለመገንዘብ በቅተዋል። ይህንን ነባራዊ ሁኔታ የተገነዘቡ እና ለችግሩም ተግባራዊ ምላሽ ለመስጠት ቁርጠኛ የሆኑ፣ በዓለም ዙሪያ የሚኖሩ ከሠላሣ የማይበልጡ የዐማራው ልጆች ከያሉበት ተጠራርተው አንድ ለዐማራው መብት መጠበቅ የሚታገል ድርጅት ማቋቋም ስለሚቻልበት መንገድ መምከር ያዙ። በምክር ብቻ አልተገቱም፤ ከ፭(አምሥት) ወራት ያላሠለሰ ጥረት በኋላ በመስከረም ፳፮ እና ፳፯ ቀን ፪ሺህ፭ ዓ.ም. መሥራች ጉባኤ አካሂደው በጉባኤያቸው ማብቂያ ለዐማራው ኅልውና መጠበቅ ቋሚ ጠበቃ የሆነ ድርጅት መመሥረታቸውን ለዓለም ይፋ አደረጉ። ለድርጅቱም መጠሪያ ዐማራው ለችግር ጊዜ «የድረሱልኝ» ጥሪ ማሠሚያ ባደረገው ቃል «ሞረሽ» የሚል ቅፅል እንዲጨመርበት ሙሉ ስምምነት ላይ ደረሱ። እነሆ ዛሬ ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ፪(ሁለት) ዓመት ያስቆጠረ በሁለት እግሩ የቆመ ጨቅላ ለመሆን በቅቷል።
በኢትዮጵያ በ፲፱፻፶ዎቹ(1950ዎቹ) ከተጠነሰሰው የተማሪዎች የለውጥ እንቅስቃሴ ጀምሮ አንድ በሕግ መልክ ተረቅቆ ያልወጣ፣ ግን ዐማራው በዐማራነቱ ተደራጅቶ ለነገዱ እና ለአገሩ ለኢትዮጵያም ዘላቂ ኅልውና መጠበቅ እንዳይታገል ታሪካዊ ጠላቶቹ የሸበቡበት የተንኮል አሽክላ ነበር። እርሱም «ዐማራው በኢትዮጵያዊነቱ ብቻ እንጂ በዐማራነቱ አይደራጅም።» የሚል አጉል ሽንገላን ያዘለ ክፉ የማደንዘዣ አዚም። የሞረሽ-ወገኔ የዐማራ ድርጅት መመሥረት በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. በታላቁ የሕክምና ባለሙያ ፕሮፌሠር አሥራት ወልደየስ ኢትዮጵያ ውስጥ የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት (መዐሕድ) ከተቋቋመ ወዲህ በውጭ አገሮች የሚኖሩ ዐማራ ኢትዮጵያውያን ለነገዳቸው እና ለአገራቸው ኅልውና መጠበቅ ሲሉ ያከናወኑት ትልቅ የዕመርታ እርምጃ ሆኖ ሊወሰድ ይችላል።
ድርጅቱ ኅልውናውን ከተቀዳጀ በኋላ ምን፣ ምን ተግባሮችን አከናወነ?
ሞረሽ-ወገኔ ተመሥርቶ በይፋ እንቅስቃሴውን ማካሄድ ከጀመረበት ከመስከረም ፳፯ ቀን ፪ሺህ፭ ዓ.ም. ጀምሮ ቀዳሚ ተግባሩ አድርጎ የወሰደው፣ በሁሉም የዓለም ክፍሎች ተበትነው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዐማሮችን ማንቃት እና በድርጅቱ ጥላ ሥር ማደራጀትን ነው። ድርጅቱ በዓለም ዙሪያ ያሉ ዐማሮችን ለመቀስቀስ ከ፷(ስድሳ) የማያንሱ ወቅታዊ መግለጫዎችን፣ በጥናት ላይ የተመሠረቱ ታሪካዊ ዳራ ያላቸው ጽሑፎችን፣ እንዲሁም በድምፅ እና በምሥል የታጀቡ ቅንብሮችን፣ የዘመኑን የኢትተርኔት ቴክኖሎጂን ጨምሮ በተገኙት አጋጣሚዎች ሁሉ በመጠቀም አሠራጭቷል። እንዲሁም በሁሉም የዓለማችን ክፍሎች ስለድርጅቱ እንቅስቃሴ የሚያስተዋውቁ ከ፳(ሃያ) የማያንሱ ሕዝባዊ ስብሰባዎችን አካሂዷል። በእንቅስቃሴውም ገና ከጅምሩ መልካም ፍሬን አፍርቶ፣ በሁሉም የዓለማችን አኅጉሮች የሚኖሩ ዐማራ ኢትዮጵያውያንን ለማሰባሰብ እና የድርጅቱን አካሎች ለማቋቋም ተችሏል። በአውሮፓ እና በአውስትራሊያ ከመሠረታዊ እስከ አኅጉር-አቀፍ ቅርንጫፎች ተዋቅረዋል። በካናዳ እና በተባበሩት የአሜሪካ ግዛቶችም ከመሠረታዊ ማኅበር እስከ አገር-አቀፍ ቅርንጫፎች ድረስ ደረጃ ደረጃ የማዋቀር ተግባሩ ቀጥሏል። መደራጀት በራሱ ብቻውን የትግሉ ግብ ባይሆንም ለዐማራው ነገድ ኅልውና፣ ብሎም ለኢትዮጵያ ዘለቄታዊነት መቀጠል ይህ የመጀመሪያው ወሣኝ ተግባር መሆኑ ግን አያወላውልም።
በዚህ አጭር ዕድሜው ሞረሽ-ወገኔ ካከናወናቸው ታላላቅ ብሔራዊ ግዳጅን የሚመለከቱ ተግባሮች አንዱ የታላቁን የኢትዮጵያ ንጉሠ-ነገሥት የዳግማዊ አፄ ምኒልክን ታሪካዊ አስተዋፅዖ በአዲሱ ትውልድ እንዲዘከር ማድረጉ ነው። እንደሚታወቀው ዳግማዊ አፄ ምኒልክ የዘመናዊት ኢትዮጵያ መሥራች አባት፣ የጥቁር ሕዝብ መኩሪያ የሆነው የታሪካዊው የአድዋ ጦርነት ድል አድራጊ መሪ፣ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻቸውም ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር እንዲተዋወቁ መሠረታዊ በሆነ የለውጥ ሂደት እንዲያልፉ ያደረጉ ብልህ እና ጀግና መሪያችን ነበሩ። ሆኖም «የእሣት ልጅ አመድ» ሆኖ ተከታዩ ትውልድ እንኳን የእርሣቸውን የአገር ግንባታ ትልም ሊከተል ቀርቶ ባንዶች እና የባንዳ ልጆች የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ሕይወት እስከመምራት ደርሰዋል። እኒያ የአድዋን ድል ያስገኙ ጀግኖች አያቶቻችን እና ቅድመ-አያቶቻችን ዛሬ በሕይዎት ኖረው ቢሆን ኖሮ ምን ይሉ ይሆን? ስለዚህም ከታሪክ እና ከትውልድ ተወቃሽነት ለመዳን፣ ሞረሽ-ወገኔ የኢትዮጵያን የረዥም ዘመን ታሪክ ሣያዛባ በኢትዮጵያውያን ሁሉ እንዲዘከር ጥረቱን አጠናክሮ ይቀጥላል።
ሞረሽ-ወገኔ ለወደፊት ምን ዓይነት ተልዕኮዎችን ለመወጣት ተሠናድቷል?
ከከ፵(አርባ) ዓመታት በፊት በመላ ኢትዮጵያ በዐማራው ላይ የታወጀው የዕልቂት ዘመቻ፣ ከዘመን ዘመን እየተሸጋገረ ዛሬ ያለንበት እጅግ አስከፊው ደረጃ ላይ ደርሷል። በተለይም የትግሬ-ወያኔ ናዚያዊ ቡድን በ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. በወልቃይት-ጠገዴ በሚኖሩ ዐማራ ኢትዮጵያውያን የጀመረውን የዘር ማጥፋት እና የዘር ማፅዳት ዘመቻ አስፋፍቶ በአሁኑ ወቅት በሁሉም የአገሪቱ ማዕዘኖች በሚኖሩ ዐማሮች ላይ አዳርሶታል። ሰሞኑንም በጋምቤላ ክልል፣ መዠንግር ዞን፣ በሜጢ ከተማ እና በአካባቢው በዐማራ ነገድ ተወላጅ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈፀመው ድርጊት የዚያው የመጀመሪያው የትግሬ-ወያኔ ፖሊሲ ውጤት መሆኑ አያጠያይቅም። ስለዚህ ዐማራው ዘለቄታዊ ኅልውናውን ለማስጠበቅ ምን ማድረግ አለበት?
በመጀመሪያ የችግሩን መኖር መቀበል ይገባል፥ ኢትዮጵያውያን ዐማሮች የዘር ማፅዳት እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብን እያለቅን ነው።
ተከታታዩ እርምጃ፥ መደራጀት፣ መደራጀት፣ መደራጀት። በምን መልክ? ዐማራው ኢትዮጵያዊነቱን ሣይለቅ በዐማራነቱ መደራጀት አለበት። ሞረሽ-ወገኔም ዘወትር ጥሪውን የሚያቀርበው ዐማራው በዙሪያው እንዲደራጅ ነው።
ትግል ካሉበት አካባቢ ይጀምራል። በተለይ በስደት የሚኖረው ዐማራ በሚኖርበት አካባቢ የሚገኙ አብያተ-ክርስቲያን፣ መስጊዶችን፣ የኢትዮጵያውያን የሆኑ የተለያዩ የማኅበረሰብ ተቋሞችን እና ድርጅቶች በግዴለሽነት ወይም በቸልተኝነት ለትግሬ-ወያኔዎች እና ለሌሎች ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይሎች እያስረከበ፤ በተቃራኒው ግን የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን መሠረታዊ ጠላት በሆነው «በሻቢያ ጥላ ከለላነት ወያኔን በትጥቅ ትግል ተፋልመን ኢትዮጵያን ነፃ እናወጣለን» ከሚለው የጅሎች የቀን ቅዠት ሊነቃ ይገባዋል። ስለሆነም በመጀመሪያ የዕምነት ተቋሞቹን ማስከበር፤ የማኅበረሰብ መሰባሰቢያ መድረኮችን ከሻቢያ፣ ከትግሬ-ወያኔ እና ከመሠል ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይሎች መንጋጋ የማላቀቅ ኃላፊነቱ የእርሱው መሆኑን ተገንዝቦ ለተግባራዊ ምላሽ መንቀሳቀስ ይገባዋል። ከዚያ ወደሚቀጥለው የተግባር ምዕራፍ መሸጋገር ይቻላል።
በአገሩ በኢትዮጵያ የዜግነት መብቱን ነፍገው፣ ፍትኅ አሳጥተው፣ ለአስከፊው እና መራሩ የስደት ሕይዎት የዳረጉት የትግሬ-ወያኔ ቀንደኛ ባለሥልጣኖች፣ በውጪ አገሮች እንደርሱው ስደተኛ መስለው መጥተው አፉን ሊሸብቡት አይገባም። ባለፉት ፳፫(ሃያ ሦሥት) ዓመታት አያሌ የትግሬ-ወያኔ ቀንደኛ ነፍሰገዳዮች ወደውጪ አገሮች በ«ስደት» ስም ወጥተዋል። ሆኖም በኢትዮጵያውያን ላይ ለፈፀሟቸው ኢሰብአዊ ግፎች አንዳቸውም እንኳን በፍርድ ችሎት ቀርበው አያውቁም። ይህ ሁኔታ ሊያበቃ ይገባዋል።
ለማጠቃለል፥ ዐማራ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፦ አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ አያቶቻችን፣ ቅድመ-አያቶቻችንም ሆነ የቀደሙት ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ነፃነታቸውን አስከብረው፣ ሙሉ አገር ያስረከቡን ከማንም ባገኙት ችሮታ አይደለም። ስለዚህ በዐማራነታችን ተደራጅተን የነገዳችንን ዘለቄታዊ ኅልውና እናስከብር፤ ይህንንም በማድረግ የውዲቷን አገራችንን የኢትዮጵያን ዳግም ትንሣኤ እናፋጥን።

ዐማራን ከፈፅሞ ጥፋት እንታደጋለን!
ፈለገ-አሥራት የትውልዳችን ቃልኪዳን ነው!