Saturday 31 May 2014

ኢትዮጵያ እውነተኛ ልጇን አጣች

May 30, 2014
በልጅግ ዓሊ – ፍራንክፈርት
ብዙ የውጭ ሃገር ሰዎች ሃገራችንን ይወዳሉ። ከነዚህ ውስጥ አንዱ የኦስትርያ ተወላጅ የሆነው ካርልሃይንዝ ቦይም(Karlheinz Böhm ) ነበር። ነገር ግን ካርልሃይንዝ የዓለም ዜጋ(Weltbürger) ነኝ ብሎ ነበር የሚያምነው። ቢሆንም ካርልሃይንዝ 2003 የኢትዮጵያ የክብር ዜግነት ተቀብሏል።Karlheinz Böhm1
ይህንን ታላቅ ሰው ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት ኢሊባቡር ውስጥ ጉመሮ ሻይ ተክል መጥቶ በነበረበት ወቅት ነው። በዚያ ወቅት የተነገረን የፊልም ተዋንያን መሆኑን ብቻ ነበር። ጀርመን ከመጣሁበት ቀን ጀምሮ ስለዚህ ሰው ደግነት በሰፊው ልረዳ ችያለሁ።
ካርልሃይንዝ በተወለደ በ86 ዓመቱ ያለፈው ሐሙስ ሌሊት ሳልዝቡርግ – አውስትሪያ ውስጥ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ካርልሃይንዝ በኦስትርያ፣ በጀርመን እና በሲዊዘርላንድ የተከበረ የፊልም ተዋንያን ነበር። ካርልሃይንዝ የታወቀው ንጉስ ፍራንዝ( Kaiser Franz Joseph) ሆኖ በሠራው ፊልም ነበር። ከዛም በኋላ በተከታታይ ብዙ ፊልሞች ሰርቷል። ይህ ሰው በፊልም ታዋቂነቱ ሳያግደው ፣ የተንደላቀቀው ኑሮው ሳያጓጓው የሃገራችንን ሕዝብ ኑሮ እዛው እየኖረ ሕዝብን መርዳት የወሰነው 1976 ኬንያ ውስጥ ሆኖ ስለ አፍሪካ ችግር ባወቀበት ወቅት ነበር።
በጀርመን፣ በኦስትሪያና በስዊዘርላንድ ለሦስት ሃገሮች በሚተላለፈው የቴሌቪዥን የውድድር ፕሮግራም (“Wetten, dass..?”) ላይ በ1981 በእግድነት ቀርቦ ከሕዝቡ ጋር የውድድር ሃሳብ ያቀርባል ። በአፍሪካ ለደረስው ችግር እርዳታ የሚሆን ይህንን የቴሌቪዥን ፕሮግራም ከሚመለከተው ሕዝብ አንድ ሦስተኛው . . . አንድ የጀርመን ማርክ ወይም አንድ የስዊስ ፍራክ ወይም 7 የኦስትሪያ ሽልንግ ከሰጠ ችግሩ ባለበት ቦታ ሄጄ እረዳለሁ ብሎ ይወዳደራል።
ካርልሃይንዝ ምንም እንኳን በሚሊዮን የሚቆጠር እርዳታም ቢያገኝም የተከታተለው ሕዝብ አንድ ሦስተኛው የተወዳደረበትን ገንዘብ አልሰጠም። በዚህ ምክንያት ውድድሩን ያሸንፍና ወደ አፍሪካ መሄድ ግዴታው አይሆንም። ቢሆንም ግን ይህ ታዋቂ የፊልም ሰው ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በዓላማው በመጥናት የተንደላቀቀውን ኑሮውን እርግፍ አድርጎ በመተው ኢትዮጵያ ውስጥ የችግረኛውን ኑሮ እየኖረ እርዳታውን ለመስጠት ወሰነ። ከ1982 ጀምሮ ከፊልም ስራው ተለያይቶ በእርዳታው ላይ ብቻ አተኮረ።
ካርልሃይንዝ “ሰው ለሰው“ . . . “Menschen für Menschen” የሚባል ድርጅት አቋቁሞ ከ1981 ጀምሮ እርዳታ ሲደርግ ቆይቷል። እዛው ሃገራችን ውስጥ ካርልሃይንዝ ከወይዘሮ አልማዝ ጋር ተጋብቶ ይኖር ነበር። ወይዘሮ አልማዝ ካርልሃይንዝ ከታመመበት ጊዜ ጀምሮ የእርዳታ ድርጅቱን ሲመሩ ቆይተዋል። ካርልሃይንዝ 7 ልጆች ሲኖሩት ሁለቱ ከወይዘሮ አልማዝ የተወለዱ ናቸው።
ለካርልሃይን ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
በዚህ አጋጣሚ የድረገጽ ባለቤቶች የዚህን ታላቅ ሰው ፎቶ በመለጠፍ ለሃገራችን ብዙ ላገለገለው ሰው ሃዘናችንን እንድንገልጽ ታደርጉልን ዘንድ በትህትና እጠይቃለሁ።
http://www.dw.de/the-two-lives-of-karlheinz-böhm/a-17672792

ለውጥን ፈልገን ለውጥንም ፈርተን በጭራሽ አናመጣውም

May 31, 2014
ዳዊት ዳባ
የለውጥ አስፈላጊነት ላይና ወያኔ መራሹ መንግስት ይበቃው ዘንድ ባብዛኛው ዜጋ ከተቻለ የሚለው እንዳለ ብዥታ የለም። ይህ ፍላጎት የብዙ ስረአቱ ውስጥ ያሉ ዜጎችም ጭምር መሆኑን የተለያዩ መረጃዎችን ጨምቆ ግንዛቤ መውሰድ ይቻላል። በርግጥ የለውጡ አስፈላጊነት ላይ የሚስማሙና አይቀሬነቱን የሚያውቁ ነገር ግን ለውጡ የተረጋጋና ችግሮች ያልበዙበት እንዲሆን ይረዳል ብለው አገዛዙ ድርሻ በሚያደርግበት እንዲከወን የሚመኙ አሉ። ፈራ ተባ እያሉ ሀሳቡን አንዳንዴ ያነሱታል። ይህ ሀሳብ ክፋት ባይኖረውም ጥሩ ምኞት ብቻ ነው የሆነው። በትንሹ እንኳ ተቀባይነት እንዲያገኝ አይደለም እንዲሰማ ለማድረግ አገዛዙ ጉልብት አልሰጠው እያለ ብለጭ ድርግም ይላል። አውቆ የሚያደርገው በሚመስል ገና እነዚህ ጥሩ አሳቢ ዜጎች ቁምነገሩን ሲያነሱት አገዛዙ አንጀት ቁርጥ የሚያስደርግ ሰማይ ሰማይ የሚያካክል አጋረዊ ጥፋቶችን አከታትሎ እየፈጸመና እያላገጠበት ያስቸግራል። ለምን ብሎ ለሚጠይቅ?። ቀንደኛ ለሆኑት የስርአቱ ሰዎች ከኛ በላይ ይህ መንገድ እንዳማያዋጣቸውና እድሜያቸውን ማሳጠር ብቻ እንደሆነ አሳምረው ስለሚያውቁ ነው። እውነት ለመናገር ትክክልም ናቸው። የትኛውም ለውጥ የሚመጣበት መንገድ የመጨረሻ ውጤቱ ለነሱ መቶ በመቶ ፍፁም ተመሳሳይ ነው። አስፍተንና እርቀን አስበን፤ ሆደ ሰፊ ሆነን፤ ይቅር ብለናል ብለን መጫኛ ነክሰን ብንለምንም ልንሳምናቸውና ሀሳብ እንዲቀይሩ ለማድረግ አይቻለንም። የሰሩትን ያውቁታል። ስለዚህም ላልቆረጡ ይቁረጥ። እነሱ ገፍተን እንዲሸሹ እንድናደርጋቸው ነው የሚጠብቁት። ያም ሆኖ አዙረንና በጥልቀት ስላላየነው ነው እንጂ ለውጡ ላይ ይገጥሙናል ብለን የምናስባቸውን ችግሮች በማስቀረት ረገድ ለውጡ ላይ ድርሻም አደረጉ አላደረጉ ቅንጣት ታህል የሚጨምሩትም የሚቀንሱትም ነገር የለም። እንደውም ያወሳስቡታል። በሌላ በኩል ለለውጥ የቆመው ክፍል ከምር ይህን ቁም ነገር አሳስቦት መላ ላድርግበት ቢል መፍትሄ ሊያበጅለት የማይችል አይደለም። የሚካበደውን ያህልም በጭራሽ አስቸጋሪም አይደለም። የዚህ ክፍል ዋን ትኩረት መሆን የነበረበት ይህ ነበር።Revolution coming to Ethiopia
ለውጥ ሊመጣ ነው። አዎ ለውጡ እየመጣ ነው። እንዲሁ በምንም አይነት ለውጥን ፈርቶ ትግሉን በማለዘብ ማዘግየት ይሆናል እንጂ ይገጥሙናል የምንላቸውን ችግሮች ማስቀረትም አይቻልም። ይህን አይነት አሳብ በድጋሚ ግራ የገባን መሆናችንን ብቻ ነው የሚያሳየው። እንደውም ችግሮች ገዝፈውን ተወሳስበው በሗላ መፍትሄ ልንሰራላቸው የማይቻለን ማድረግ ብቻ ይሆናል። እየታየ ያለውም ይሄ ነው። እስካሁን ማሸነፍ አቅቶንና ወያኔን ፈርተን አሁን ደግሞ ለውጡን ፈርተን እድሜ አንቀጥልላቸው። በዛ ላይ የተገኘውን ያህል እድሜ ማግኘቱን እንሱም የሚፈልጉት ነው። ምክንያቱም በሚያገኙት እድሜ ደግሞ ችግሮችን በመፈልፈል፤ በማግዘፍና በማወሳሰብ ፈርተን ይቆዩ ይሆን? እንድንል ይጠቀሙበታል።
አገዛዙን ማሸነፍ ትግል ነው። አገዛዙን ማሸነፍ መሰዋትነት የሚሻ ነው። ለውጡን ሉአላዊነታችንን የማይነካ በማይከፋፍለንና በማያገዳድለን፤ ሁሉ ደስተኛ በሚሆንበት መንገድ መከወን ግን እንደማየው ትግል ልናደርገው ካልፈለግን ትግል በጭራሽ አይደለም። ትግልም ቢባልም አውዳሚ ትግል አይደልም። አውዳሚ የሆነ መተጋገልንም በዋናነትም አያሻም። የሚፈልገው ፍቃደኝነትን፤ አስፍቶ ማሰብን፤ ተጨባጩን ያአገራችን ሁኔታ ማጥናትንና፤ አማካኝ የሚያስማማ መፍትሄ አምጦ መውለድንና ማስቀመጥን ነው። ለሁሉም በጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብሎ መወያያትንና መስማማትን ብቻ ነው። በዚህ ጽሁፍ ትግል ያልኩት ሲቀነቀን የማየው በሂደቱ ሉአላዊነታችንን ሊጎዳ የሚችል ፤ ደም የሚያፋስስና አውዳሚ የሆነውን ነው። ያሁኑ ደግሞ እንደከዚህ በፊቱ በድርጅቶችና በተከታዬቻቸው መሀል የሚደረግ አይደለም። በህዝቦች መሀል የሚደረግ እንደሆነም ስለማውቅ ነው። አዲሱ ትውልድ ከሰማና ግድ ካለው ነው እንጂ የአቢዬት ልጆች ታላለቆቻችን ዛሬም ከማይታረቅ ቅራኔ፤ ከመስመር ልዩነት ከሚል ታስቦት የወጡ አይመስለኝም እንደሚከብዳቸው አውቃለው።
ይህ ግልጽ በሆነበት ነው አገዛዙን ነገ ለመጣል ባሰበ በሙሉ ሀይላችን መግፋቱን ለደቂቃም ማቆም ግን የለብንም የምለው። ለምን ቢባል ከላይ ከሰጠሁት ምክንያት በተጨማሪ ለውጡን ችግሮች የማይኖሩበት ማድረጉ ድሮ ድሮ መሰራት የነበረበት ነው። በቀላሉም አዎ በቀላሉ ሊሰራ የሚችል ውዝፍ የቤት ስራ ነው። ወዝፈንዋል። ያም ሆኖ የተጀመረው ትግል በሚጨምርበት በተጓዳኝ በቀላሉ ሊሰራ የሚችል ደግሞ ነው። ሁለት ሲደመር ሁለት ይሆናል አይነት መፍትሄ ካላልን። ስለማይቻል መቶ ፐርሰንት ሁሉም የሚደሰትበትና ፍፁም መፍትሄ ለማምጣት ካላሰብን። የጋራ መፍትሄ መስራቱ ላይ ድርሻ አላደርግም ብሎ ርካሽ ፖለቲካ ሊሰራበት የሚያሰላ ድግሞ ካልተነሳ። ሂደቱ ህክምና መጀመር መሆኑ ቀርቶ አንድ ክኒን በመዋጥ ከሁሉም አይነት መሀበረሰባዊ ችግሮቻችን ባንዴ ለመፈወስ አይነት ያላሰበ ካልሆነ። ቢቻል ጥሩ ነበር ከአለም ላይ የመጀመርያዎቹ እንሆን ነበር። በየትኞቹም አገሮች እንደኛው ቸግሮች መኖራቸውም መፍትሄ ላይ መስራቱም ቀጣይ ሆሌም የሚኖር ሂደት ነውና። አላማው ውስን በዋናነት ሽግግሩን ሰላማዊ ማድረግ ደም የማያፋስስና የአግር ደህንነትን ማረጋገጡን ብቻና ብቻ ታሳቢ አድርጎ ከተሰራበት።
አሁን የትኞቹም ድርጅቶች ከላይ የገለጽኩትን አይነት ድም አፋሳሽን አውዳሚ ትግል ውስጥ ሳይገቡ ሽግግሩን እናሳካለን ብለው ሊያሳምኑኝ፤ ሊያሳምኑም የሚችሉ የሉም። ለዚህም ነው ለውጥ እጅግ አስፈሪ የሆነው። ካላችሁ እጃችሁን አውጡና አሳምኑን። ያለበለዚያ አንድ ድርጅቶች ፕሮግራማችሁን በማስፋትና ተጨባጩን ያገራችንን ነባራዊ ሁኔታ በይበልጥም ለውጡን የሚሸከም ማድረግ። ሁለት በቶሎ በጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብላችሁ የዝች አገር ጉዳይ ያገባናል ከሚሉ ጋር ሁሉ አግላይነት በሌለበት ተወያይታችሁ ፍጽም ባይሆንም በሁሉም ዜጎች ዘንድ ማለፊያ ተደርጎ የሚወሰድ ስምምነት መቋጨት ብቻ ነው መንገዱ። ከሁለቱ አንዱን እንኳ ሳታደርጉ በርግጠኝነት በየትኛውም መንገድ የሚመጣ ለውጡን አውዳሚ ትግል ውስጥ ሳይከተን በሰላም ልታሻግሩን በታአምር ካልሆነ አይቻልም። ሳይቻል ቀርቶ ለሚደርሰው ውድመት ደግሞ ሀላፊነት አለባችሁ።
እንዲሁ እውነት እውነት እላችሗለው ይህን ካላደረጋችሁ በቀጣይም ዲሞክራሲያዊ መንግስት አዝች አገር ላይ አሁንም አይመጣም። ዜጎች ይህን ቁምነገር አጽኖት ሰጥተን እንየው። ብዙዎች በዘር የተደራጁ ድርጅቶች ዲሞክራሲን ሊያመጡ አይችሉም ይላሉ። ይህ ግልጽ ነው አይችሉም። እነሱም ባዛ ወይ በዚህ ዘር ተደራጅተው ለሁሉም የሚሆን ዲሞክራሲ ብቻችንን ሆነን እናመጣለን ብለው አላሰቡም። አይሉምም። ከዚህ በሗላ አይመጡምም። መነሳት ያለበት በዘር አልተደራጀንም የሚሉት ወደስልጣን ሲመጡ ይህ ሁሉ የዘር ድርጅት፤ የመብት ጥያቄና፤ ጥልቅ ሴሚትና ፍላጎት ብንን ብሎ ይጠፋል ወይ የሚለው ነው?። መንግስት ስሆኑ ሊመልሱት ወይ ሰላማዊ መፍትሄ ሊሰሩለት ከሆነ አደጋ ባለው በሳት ውስጥ ዛሬ ለምን እናልፋለን?። በኔ እይታ ሀሳባቸው ያ ቢሆን ዛሬውኑ ይመልሱት ወይ በሁሉ ተቀባይ መፍትሄ አሁን ይኖራቸው ነበር።
መታወቅ ያለበት ነገ ዲሞክርያሲያዊ ለመሆን ስትሞክሩ ጥያቄው በነፃ መድረክ ፋፍቶ በሚሊዬኖች ይቀጥላል። ሲትጨፈልቁትና ሲታፍኑት አንባገነን ሆናችሁ ማለት ነው። ለማፈንና የተወሰነ አመት ደግሞ ለማስኬድ በገፍ መግደልንም ስለሚሻ ገዳይ አንባገነን ትሆናላችሁ ማለት አይደለም ወይ?። ይህን ደግሞ ከዛሬው አምርሬ እቃወማለው። መብት የሚከበረብት ከማለት መብትን መበለቱ መፍትሄ አይደለም?። ለኔ ያው አመል የሆነው ወዛድር ላባደር አድካሚ ሙግት ነው። አንድ ሚሊዬን ሆነው ሲጠይቁ የግለሰብን መብት ማክበር የመንግስታችን መሰረት ስለሆነ እናንተ ደግሞ ብዙ ስለሆናችሁ ወይ ያፍንጫችሁ ቅርጽ ስለሚመሳሰል ተለያይታችሁ ጠይቁ ሊባል ነው ማለት ነው።
በዚህ ምክንያት ተሰሚነት ያላቸው ተስፋም የማደርግባቸው የበዙትን ተቃዋሚ ድርጅቶች አሁን የያዙትን ወይ መፍትሄ የሚሉትን መንገድ ፈርቼዋለው። ፍራቻዬ በቀጣዬ ምርጫ ከስትራተጂ አኳያ አዋጭ ሆኖ ስላልታየኝም ነው። ያሸባሪ ህጉ ላይም ሆነ ያአባይ ጉዳይ ላይ ተቃዋሚዎች ካገዛዙ ጋር ካደረጉት ክርክር በቀጣይ በመጪው ምራጫ ከገዛዙ ጋር የሚኖሩ ከርክሮች ምን ሊመስሉ እንደሚችሉ ስለወኩም ነው። ኮሌታ ይዞ ግርግዳ አስደግፎ የመሰለ ቁርጥ ያለ መልስ የሚሹ ጥያቄዎችን እንጠብቅ።
አሁን ያለውን ቋንቋን መሰረት ያደረገ አከላል መቃወም እንጂ መነሻ የሚሆን እንኳ አከላል የለም። ይዘውም ወደምርጫው አይገቡም። ውለዱ ግን ይኖራል። ቆያይቶ ቢሰራም ቆይቶ መምጣቱ በራሱ ኒይውትሮል ቦንብ ነው። በዛ ላይ ለሚሸነሽነውና ለሚለያየው ዜጋ ለምን እንዴት እንደሚጠቀምው ማስረዳቱ ካቅምና ከመድረስ አኳያ እግዚአብሄር ከናንተ ጋር ይሁን ነው የምለው። ተችሎም ተቀባይነት ማግኘቱ ደግሞ ሌላ ጉዳይ ነው።
ድርጅት የግለሰቦች ስብስብ ነው። የኛ ድርጅቶች ደግሞ የስብጥራዊነት ችግር አለባቸው ። በቅርበትና በመተዋወቅም ነው። በንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ ፖሊሲና እቅድ የሚወጣው ካለው ነባራዊ ሁኔታና አሸናፊ ማድርጉ ተሰልቶ ሳይሆን የሚመኙት፤ እንዲሆን የሚፈልጉትና ትክክል ነው ብለው ሚያስቡት ተፅኖው በበዛበት ይመስለኛል። አሁን አሁን አፈናውም ሚና እያደረገ እንዳለ እያየው ነው። ለዘጠና ሚሊዬን ያንድ አገር ልጆች ብንሆንም ልዬነትና የተለየ ብዙ…. ላለን የሚሆን ፖሊሲና እቅድ አለመቀመሩ በሗላ ብዙ አጣምረው የሚያዩ፤ ድምጽ የሚነፍጉ፤ አልፈውም የሚታገሉ አብዝቶ ይፈጥራል። ስለዚህ አሁን አሁን ያለውን አከላለል መንካቱ ትርፉ ኪሳራ ማጨድ ብቻ ሆኖ ነው የሚታየኝ። ለምርጫ ብቻ ሳይሆና ለሌች የትግል አማራጮችም በይበልጥም ለህዝባዊ አመጹም ሁሉ ድርሻ እንዲያደርግ ሳይሆን መሄዱ የሚፈለገውን ጉልበት አያመጣም። አሁን ያለው አከላል አይነካ የምለው ግን በዋናናት ዲሞክራሲያው በሆነ ስርአት ውስጥ ጠቃሚና ጎጂነቱ መጀመርያ መታየት ስለሚገባው ነው። መፍትሄ ብለን በቀጣይ የምናስኬደው ውሀ ቅዳ ውሀ መልስ የልጆች ጫወታ መሆንም ስለሌበትም ነው። መሬት ላራሹ የወያኔው የዘር ፖለቲካ አይነት ስር ነቀል ለውጥ ከትርፉ ኪሳራው ትልቅ መሆኑን ስለማውቅም ነው።
ቆም ተብሎ እንደገና ይታሰብበት የምለው እየገሰገሰ በአለው ለውጡ በግርግር ያገር ሉአላዊነት አደጋ ውስጥ እንዳይገባ። ከላይ የገለጽኩት አይነት አውዳሚ ትግል ውስጥ የማይከተን፤ ለዘውም በዜጎች መሀል። ትግላችንን ካገዛዙ ብቻ ጋር የሚያደርግና ጉልበት የሚያስገኝልን መፍትሄ ስላልሆነ ነው። በቀጣይም እንዳልኩት ዲሞክራሲን ያለችግር ለመተግበር ስለማያስችልም ነው። የመብት ጥያቄዎች ሊለጠጥ የሚችልበት የመጨረሻው ደረጃ ድረስ እንደው አንዴ ተለጥጧል። በቀጣይም ሁሌም ጥያቄዎች ብሶቶች ይኖራሉ። ከዚህ በሗላ የሚመጡትን ለመመለስ ካሁኖቹ አይከበዱም። ደግሞም ይኑሩ። አይኑሩምም አልልም። ጤናማም ነው። በአጠቃላይ ሰላማዊና ህጋዊ በሆነ የትግል አግባብ የሚቀጥሉበትን መንገድ ማበጀት እንደሚቻል ስለማውቅ። የተያዘው አያያዝ ወደዛ የሚገፋ ስላልሆነም ነው። ከዚህ መለስ መገንጠል የሚለውን የእብዶች ሃሳብ የሚያከስምና የወያኔን አንቀጽ 39 መሰረዝ ላይ መስማማት ላይ መድረስ በቀላሉ እንደሚቻል ስለማውቅ ነው። ባንዲራዉ ላይ ያስቀመጡትን አንባሻም ከድል በሗላ በክብር ማንሳቱም ላይ። ኢትዮጵያዊነታችንን በየወንዙ እየቆምን መጠየቁ መፍትሄ የማይሆነውን ያህል ለሁሉ ችግር ኢትዬጵያዊነት መልስም አይመስለኝም። ለኔ ወሳኝ ሰዎችችን እንጂ ኢትዬጵያዊነት የማይሸከመው የመብት፤ የማንነት.. እነዲሁ ፍላጎትና የማያስተናገድው ብሶት…የለም ብያለው። ብንወድቅ የሚያወድቁን አንድና አንድ ወሳኝ ሰዎቻችን ናቸው።
እንደገና ባግባቡ ይታሰብበት የምለው አሁን ካለኝ አጠቃላይ ያገራችን ፖለቲካ መረዳትና አሁን ባለው የአገራችን ነባራዊ ሁኔታ ውስጥ ከላይ የገልጽኳቸውን በወርቅ ሚዛን ሊመዘኑ የሚገባቸው አገራዊ ፋይዳዎች ዛሬ መፍትሄ ተብሎ የሚቀርበው ሀሳብ ውስጥ በመነሻ ደረጃ እንኳ ያስገባና የታሰበበት ሆኖ ስላልታየኝ ነው። የተያዘው አማራጭ ለውጥን ሳንፈራ መታገል እንዳላስቻለን እያየው ስለሆነም ነው። በዜጎች መሀል የበለጠ መጠላላትን መፈራራት በየቀኑ በሚያድግ ሲፈጠር ስላየሁ ነው።
የመብት ጉዳይ ላይ ሁሌም የትል ወገብ ነው ያለን ለማጣዎች ነን። ይባስ ብሎ ዛሬ ጠበን ስለተነሳን ከራሳችን እንዳንቃረን፤ ፈርተንና ድንጋጤም አለበት የሰሞኑን የስምንት አመት ህጻን ጨምሮ የንጹፈን ዜጎቻችንን ፍጅት ጠንከር ብለን መቃወም እንኳ አልቻልንም። እንደውም ደጋግመን ገድለናቸዋል። ለምን በዲዲቲ ከሚሉ ጀምሮ ዱላ ይዞ የሆነ ሰው አስገድዶ ያጻፋቸው የሚመስሉ የድርጅት የመግልጫዎች ጋጋታ፤ የዘር ፖለቲካ ነው። ዘረኞች ናቸው የትንታኔ መአት …ብቻ ሁሉም ስህተትም አሳዛኝም አስተዛዛቢም ነበር።
ለኔ የተፈጁት ኢትዬጵያዊያን ናቸው። ኦሮሞዎች ናቸው። የደሀ እናት ልጆች ናቸው። ዘመዶቼ ናቸው። ባታወቋችው ነው እንጂ ይህቺ አገር የሂወትና የደም መሰዋትነት ግድ ባላት ጊዜ ታላላቆቻቸው ሁሌማ የበዛ መሰዋትነት የከፍሉ ናቸው። የፈጇቸው የትግሬ ወያኔዎች ናቸው። የፈጇቸው ደስታን ስለሚሰጣቸው ነው። ጦርነትን ሰርተን ያህዬች ብለሀት መሆኑ ነው። በቀጣይም ምርጫ ብለው ሲሸነፉ ሊፈጅ ስላሰቡ ነው። ምርጫ የሚባል ነገር የለም ያባት ነው። እንደምትሸነፍ እያወክ ምርጫ ብሎ መግደል ያህያ ካልሆነ ሌላ ምን ይባለል። ለማንኛውም የኦሮሞ ተማሪዎች ጥያቄያቸው ጥርት ያለ የመብት ጥያቄ ነው። ጥያቄያቸው ጥርት ያለ ህጋዊ ጥያቄ ነው። የዘር ፖለቲካ የደረግነው ተሳደድንና ተገደልን አይደለም ተሰደብን ብለው መቃወማቸው ትክክል ሲሆን አባቶቻችን መሬታቸው በዘረኛ በትግሬ ወያኔዎች እየተቀማ ባሬላ ተሸካሚ ለምን ይሆናሉ ብለው ጠየቁ ብለን ሙግት የገጠምን፤ የከፋንና ትንታኔ ያበዛን ጊዜ እኛ ነን። መወገዝ ባለበት ደረጃ ያወገዝንና ድምጻችንን ያሰማን ኢትዬጵያዊ ግዴታችንን ነው የተወጣነው። የሚያኮራን ነው። ወደተነሳሁበት።
እድሜ ለገዢዎቻችን ጫካ ቆይተው መጥተው ወደሗላ መልሰውን እንጂ የዛሬው መፍትሄ ያኔ ሊተገበር የሚችል ነበር። ላሁኑ አስተማማኙ መፍትሄ አሁን አንገብጋቢ ወሳኝና ግድ የሚል ፖለቲካዊ አቋም በመያዝና ጠጠር ያሉ ፖለቲካዊ እርምጃዎችን በመውሰድ ሰላማዊ ሽግግርን አረጋግጦ በቀጣዩ በጊዜ ሂደት በመሀበረሰብ ጠቅላላ እድገትና ማእከላዊ መንግስቱን በማጠንከር፤ በማስተማር መሄዱ አዋጭ ነው። የየትኛውንም ዜጋ የፈለገበት ቦታ ሄዶ የመኖር መብትም ሆነ የዘር ሀረግና የትውልድ ቦታ እያጣሩ ማፈናቀል በህግ አግባብ በቀላሉ ልክ ማስገባት የሚቻል ነው። ከሁሉ በላይ ይታሰብበት የምለው እንደዜግነቴ ችግር ከመፈጠሩ በፊት ድምፄን ማሰማትና የተሻለ የምለውን የመፍትሄ ሀሳብ ማቅረብ ግዴታ ስላለብኝም ነው። ጉረኛም ቢያስመስለኝ ሽግግሩን ችግር የሌለበት የሚያደርገውንና በጋራ የሚያታግለነን እንዲሁ የማያጠላላ መፍትሄ ካዛም ከዚህም ወገን ያለውን ሀሳብ አይቼ እኔም እንኳ መሀል ያለ መነሻ መፍትሄ ባንድ ገጽ ላይ አጣፍጬ ማስቀመጥ ስለምችልም ነው።
ከዛ ውጪ ጥሩም ሆነ መጥፎ ታሪክ ላይ በቻ በመንተራስ መፍትሄ መስራት አይቻልም። ትናንት ላይመለስ ሞቷል። ይቁረጥ። ስድብና ንቀትን የሚገለጽባቸውን አገላለፆችን እየፈበረኩ መቀስቀሱም ሆነ አንዱን ዘር ሴጣን በዳይ፤ዘረኛ፤ ጠይ፤ ጨቋኝ በማድረግ ፍፅም ውሸትና መሰረት የሌለው ዘመቻ ማካሄድ መፍትሄ መስሎን እያደረግነው ካለን አይደለም። {የምምለስበት ቢሆንም እነዚህን አገላለጾች ብዙ ጊዜ ስንናገርም ሆነ ስንፅፍ የምንጠቀመው አውቀን ለርካሽ ፖለቲካችን እንዲያመችና ለሌሎች ያለንን ጥላቻ ለማሳየት አስበን አሳስተን ነው።} ይህ የሚደረገው ይህን ወይ ያንኛውን ክፍል በማሸማቀቅ ዝም ለማሰኘት ታስቦ ነበር ። የጅሎች መላ ስለሆነ አይሰራም። በዚህ ከቀጠለ ግን የሚያስፈጅ ወይ የሚያፈጃጅ መሆኑን ግን ማወቅ ሁሉም አለበት። እንደውም መልካም አሳቢ ዜጎች ሁሉ እየወጣን ወገንታዊ ሳንሆን ሀይ ካላልነው ሽግግሩን ያከብዳል። ለአብሮነታችንም አደጋ ነው። እዚህ ሀላፊነት የጎደለው ጸያፍ ተግባር ላይ ድርሻ የምታደርጉትን በሙሉ አጥብቄ አወግዛለው። ይህ በተደራጀና በተቀናበረ መንገድ የሚደረግ መሆኑን መረጃዎች በግልፅ ያሳያሉ። በዚህ እውነት ፅሁፌን አበቃለው።
ዳዊት ዳባ
Dawitdaba@yahoo.com

The Swiss government granted asylum to Co-pilot Hailemedhin Abera

(EMF) — The Switzerland government has granted asylum to the Ethiopian co-pilot who seized control of the Boeing 767-300 on 17 February 2014 and flew it to Geneva, according Ethiopian attorney who closely following the case.
The Ethiopian government has pushed the Swiss government to extradite the Co-pilot Hailemedhin Aberaby labeling him as a “traitor”. The regime has also opened file to try him in absentia, sources said.
The Swiss Federal Office of Justice has confirmed that it has refused the extradition request by the Ethiopian government.
Hailemedhin Abera can freely move now and defend his case out of confinement.
The pro-democracy Ethiopian Diaspora and, attorneys, like Shakespeare Feyissa, are trying to defend the rights of the co-pilot.
The airliner’s second-in-command, Hailemedhin Abera Tegegn, 31, took control of the plane when the pilot left the cockpit to use the toilet. He then sent a coded signal announcing he had hijacked his own aircraft. The plane landed safely, and none of the 202 passengers and crew members on Flight ET-702, which originated in Addis Ababa, the Ethiopian capital, were injured.
The Co-pilot has exposed the gross human rights violations in Ethiopia at a global scale.
Diaspora Ethiopians took the streets of American and European cities in Support of the Co-pilot Hailemedhin Abera.

Friday 30 May 2014

የሐሰት ድሪቶ የእውነትን ካባ አይሸፍንም

የሺህ ኪሎ ሜትር መንገድ በአንድ እርምጃ ይጀመራል እንዲሉ በጥቂት ጔደኛሞች መሰረት የተጣለለት
የስፖርት ፌደሬሽን አድጎ እና ገዝፎ የኢትዮጵውያን መገናኛ እና መሰባሰብያ ብርቅዬና ብቸኛ ድርጅት ለመሆን
መብቃቱን በኩራት የምንዘክርለት፣ የምንመሰክርበት፣ የምንመካበትና እንደ አይናችን ብሌን የምንጠብቅለት ደረጃ
ላይ ለመድረሱ ታሪክ ምስክር ነው።
 አንድ ድርጅት በሂደትና በእድገት ብዙ መሰናክሎችን እንደሚያልፍ፣ ሳንካዎች እንደሚያጋጥሙት፣ አስከፊ፣
አስደሳችና አሳዛኝ የእድገት ጎዳናዎችና መሰናክሎች እንደሚያልፍ ዕሙን ነው። ከአጭር እቅድ ተነስቶ ረጅም
ግቦችን እንደሚያሳካ ሁሉ ፌደሬሽናችንም በእነዚህ ሂደቶች ውሰወት ሾልኮ ለማለፍ የረዱት የአያሌ ውድና
ብርቅዬ ኢትዮጵያውያን አስተዋፅኦ ነው። በመሆኑም የተከፈለው ክቡር መሰዋእትነት በአብዛኛው ዜጋችን አንቱ
የሚያሰኝውና የኢትጵያዊነት የፍክር ካባ ለመላበስ አብቅቶታል።
 ፌዴሬሽናችን በረዝሙ ታሪኩ በውስጡ የነበሩትን ኢ-ዲሞክራሲያዊ አሠራሩን እንዲያሻሽል ከአምባገንነትና
የግለሰብ ግላዊ የበላይነት ተላቅቆ ውኃዳዊ አሠራርን እንዲላበስ ለረዥም ዓመታት የተካሄዱት ትግሎች በመጨረሻ
ፍሬ አፍርቶ ሰፊውና ብዙሃኑ ኢትጵያዊ የኔ በሚለውና በሚያምንበት ሕዝባዊ አሠራር ሥር እንዲመራ እና
እንዲራመድ ባደረገው ወሳኝ ትግል ገንጣይና ከፋፋዮችን አግልሎ፣ አባሮ እና እርቃናቸውን አስቀርቶ፣ ገንዘብ
ፍቅርንና ኢትዮጵየዊነትን እንዳማያሸንፍ በግላጥ አስመስክሮ፣ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት በአፍራሾችና በተገንጣዮች
መቃብር ላይ የኢትዮጵያዊነትን የበላይነት ባንዲራ አውለብልቧል ዳግም እንዳይመለሱ መሰሪ ተግባራቸውን ብቻ
ሳይሆን አላማቸውንም ቀብሮ አፈር አልብሷል።
 ለዚህ ምስክሩ ቀብራቸውን በዳላስ፣ ሙት አመታቸውን በሜሪላንድ በተካሄዱት አመታዊ ውድድሮች በነቂስ
በመውጣት ኢትዮጵያውን በአንድነታችን ላይ ምን ያህል ቀናዊ መሆናችንን በማስመስክር ሙሿቸውን አውርዶላቸው
በባዶ (ወና) ስታዲዮም ለቅሶ ቤት እንዲቀመጡ አድርጓቸዋል።
 ይህ ድል የጥቂት ግለሰቦች፣ ቡድኖች፣ ወይንም የቡድን መሪዎችና ስፖርተኞች ሳይሆን፤ በዘር በሃይማኖት፤
በጎሳና በፆታ ሳይከፋፈልና አንድ አካልና አንድ አምሳል በመሆን እምቢ ለአፍራሾች፣ እምቢ ለከፋፋዮች እምቢኝ
ለገንጣዮች በማለት “ሆ” ብሎ ማንነቱን ያስመሰከረበት የመላው ኢትዮጵያ ድል ነው። የድሉም ባለቤት እርሱ ብቻ
ነው።
 ይህ አደባባይ የወጣ ፀሓይ የሞቀው ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ዘላለማዊ ታሪክ ሆኖ እያለ፤
ከጥቂት ጊዜያት ወዲህ ጥቂት ማንነታቸውን ደብቀው በድህረገፅና በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የበሬ ወለደ
አሉባልታ ውዥንብሮች እና የስም ማጥፋትን የከፈቱ ግለሰቦች የሚረጩት በማር የተለወሰ መርዝ” ዘመቻ አበው
አባቶቻችን “ሳይቃጠል በቅጠል” እንደሚሉት ብሂል በአጭር ካልተስተካከሉ የሚያስከትለውን አፍራሽ ጉዞ በማጤን
የበኩሌን ጥቂት ለማለት ተገድቻለሁ።
 አሁንም በፌዴሬሽኑ ውስጥ የሚተገበሩተንና በመከናወን ላይ የሚገኙትን ዲሞክራሳዊ የአሠራር ባህሎችንና
ውስጣዊ የአሠራር ውጣ ውረዶች “ሀ” ግዕዝ “ለ” ግዕዝ እያልኩ በመዘግዘክ ገበናቸውን አደባባይ በማውጣት
ሰድቦ ለሰዳቢ አሳልፎ እንደመስጠት ሰለሚቆጠርና ፍላጎቴም ባለመሆኑ አብይ በሆነው የውስጣዊ ትግሉ አንኳር
የዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት ጥስት ላይ አስረግጬ ለመዘከር እወዳለሁ። ለብዙም አመት የፌደሬሽኑን የውስጥ
አሠራር በቅርብ ሰለማውቀው ይህቺ ፅሁፌ የእውነተኛ መንገድን የተከተለች ነች ብል አንባቢዬን ማሳጣት
አይሆንብኝም ብዬ አምናለሁ።
 በመሰረቱ በፌዴሬሽኑ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ አሠራርን ለማስፈንና ማዕከላዊነትን ለማዳበር የተደረገው
ትግል ጥቂት የጠገቡ አንበሶችን አስወግዶ አዳዲስ የተራቡ አንበሶችን ለመተካት አይደለም አልነበርምም። ትግሉ
ጥቂቶች ለብዙሃን ውሳኔ ተገዢ የሚሆኑበትን የአሠራር ባህል ለማንገስ እንጂ የተደረገው ትግል እኔ የምለውን
“ስሙና ፈፅሙ” የሚሉ አምባገነኖችን ለመፍራት ሳይሆን የብዙሃኑ ኃሳብና ውሳኔ ተቀብለው ቃላችሁ ቃላችን
ውሳኔዎችን ውሳኔያችን የሚሉ አመራሮችን ለመትከል ነበር እንጂ።





ESFNA’S MORAL CRISIS
Consequence of Libel and
Slander on the future of ESFNA
አዲስ አለማየሁአለመታደል ሆኖ በየጊዜውና በየስርዓቱ በሃገራችን እንደታዩት የስርአት ለውጦች የደርጉ ስርዓት
ተቀናቃኞቹን የፔትሮ ዶላር ደላላ ተስፋ ለዘውድ የገንጣዮች ቅጥረኛ ወያኔ ተቀናቃኞችን ለማሸማቀቅ
ፀረ ልማትና አሸባሪ እንደሚለው ሁሉ በፌዴሬሽናችንም ዙሪያ ለሚነሱ ጥያቄዎች አምባገነኖች
ስህተታቸውን አርሞ ከመቀበል ይልቅ ኃሳብና ጥያቄ አቅራቢዎችን ወያኔ የሚል ታፔላ ለመለጠፍና
ስም ማጥፋት ሲንደረደሩ ይስተዋላሉ ይህም በእኔ እምነት በመሸታ ቤት የተገዛ ጦር ቢወረውሩት
አድፍድፍ እንዲሉ አይነት ነው።
 ወያኔ የሚለው ቃል በእኔ እምነት በራሱ ፀያፍ ነው ከፀያፍም በላይ ሊጠቀስለት የሚገባ ቃል
ቢኖር የሚያሳፍር ስምም ግብርም ነው ይህን የምንለው በኢትዮጵያ ሉአላዊነት ክብርና አንድነት
ላይ የፈፀመውን ግብር ውጤት በማስመልከት ነው ሰለሆነም ልመና ሳይሆን ሰርቶ መከበርን
መረሃቸው ላደረጉ በኢትዮጵያ አንድነትና ልዑላዊነት ለሚያምኑ ሰዎች ሊለጠፍ በታፔለነትም
ሊንጠለጠልላቸው የማይገባ ቃል ሰለሆነ ለፃሐፊዎች ማፈር ብቻ ሳይሆን ሰለነሱ እንሸማቀቅላቸዋለን
በጣም የሚየሳዝንነው ደግሞ የዚህ ፌዴሬሽን ዋልታና ምልስ የሆኑትን ክለቦች ነጥሎና አላማ
አድርጎ የተሰነዘረው ወቀሳ ነው።
 አንዱን አኩሎ በማስዋብ ሌላውን አጨልሞና አጭርቆ በማቅረብ ከተዘረዘሩት የስም ማግደፍና
ማጥፋት ዘመቻዎች ላይ የተዘረዘሩት ከላይ በዝርዝር ለተጠቀሱት ዲሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት
አሠራር የሚያምኑ ክለቦች በተጨማሪ በፌዴሬሽኑ የግንባር ስጋ የሆኑት ዋሽንግተን ዲሲ ስታርና
እና ሎስ አንጀለስ ስታርን በተናጥል አልሞ የተተከለው የጥላቱ ቃላት የፃሓፊዎች መሰሪና ከፋፋይ
ተግባር በግላጥ አደባባይ ያወጣ በመሆኑ “ኪራራላየሶን” ከማለት ሌላ ቃላት መደርደሩ አላስፈላጊ
ሆኖ አግኝቼዋለሁ።
 ባይሆን አፍርሶ መክፈልን ለርካሽ ድምፅ ፍለጋ አንዱን ክለብ በሌላ መሰረሰሩን አግላይነትንና
ቆረጦ ማጥፋትን ጀብደኞች ተወት አድርገው ለዘላቂው አንድነት አብሮ እድገት ብልፅግናና ለአንድ
ኢትዮጵያ የበላይነት በጋራ ለመስራት መተባበርን አንዲመርጡ ምክራችንን እንለግስላቸዋለን።
 ለመሆኑ ፃሀፊዎቹ የሎሳንጀለስ እና የዲሲ ቡድን በአጠቃላይ ድምሩ 50% ወይንም
ለ 15 አመታት ያህል የፌዴሬሽኑ ዋንጫ ባለቤት ቡድኖች አንደሆኑ አንዴት ዘነጉት፡ እነዚህን
አብይና ዘውግ የፌዴሬሽን ግርማና ተስፋዎች በቀላሉ ስም ማጥፋት በውነቱ በኔ እምነት
(Morally reprehensible) ተግባር ነው።

Zone Ten on behalf of Zone Nine Ethiopian bloggers WEGESHAW

It is known that Reeyot Alemu our young heroine who sadly enough is languishing in the dengeons of the cruel and atrociuos regiem in Ethiopia is kept in solitary in the KALITI horrible prison. Thanks to her definition we know now what ZONE NINE really means in our country.

By the way Addis Abeba the historical center, where unheard of human suffering and mass torturings are taking place is not only the capital city of Ethiopia but also a seat for as big as AFRICAN UNION and many other known International offices. The story goes as follows: It is a fact that Reeyot is isolated and thrown in the dark room for her defaiance against tyranny and injustice. Atrocities are definitely perpetrated against her too. Even medical treatment is denied for her serious illness which needs immediate emergency attention! Nowadays her closest loved ones were pushed out when they tried to visit for that meager 30 minutes. Could one imagine that only thirty minutes are there for Prisoners to be visited after not having seen their relatives or friends for several months if not years?


Here, we are only talking about KALITI PRISON, without mentioning MAEKELAWI MAGORIA or countless KEBELE prisons where sever torturings such as “castrating male inmates like oxen” as the infamous prison torturers love to express with irony. This is a hell on earth where women breasts are beaten by gun buts, or gang raping takes place. Where electrocution is applied on helpless prisoners. Where people are creepled by sever beatings with many individual’s eyes blinded due to physical injuries inflicted deliberatlely. These all inhuman and facistic acts are perpetrated on already weakend and sick prisoners. That kind of cruelity are widely applied throughout Ethiopia today. These facts are also recorded repetetively by many International Human rights inistitutions and activists!
The Government has long ago banned International inistitutions like the Red Cross or phisicians without Borders, so that they won’t have the opportunity to exspose the genocide taking place in Ethiopia.
Please open the following attachments:
http://www.iwmf.org/reeyot-alemu-2012-courage-in-journalism-award/
While all these heavy burden could be life threatenning Reeyot Alemu’s spirit was not broken at all. In her relatively better times, when her friends were allowed for that mean 30 minutes visit, she used to meet them with humour. Once on her visit she asked her friends SO, HOW ARE THINGS GOING ON IN ZONE NINE? Her friens were confused with that strange question. They knew that Kality prison or MAGORIA BET has got not more than eight zones, they wondered where from did Reeyot get the NINTH one? Some time has passed when her friends understood that it was highly relevant joke of exact similarity with what is going on in the country. She was talking about the comparetively much wider and much bigger prison. We have been informed that KALITI, with eight zones in It, where Reeyot with many other heroes of Ethiopia like: Andualem Aragie, Eskinder Nega, Bekele Gerba and thousands of other innocent Ethiopians are forced to languish is a place with one or two toilets for upto 300 inmates, where medical attention is not given addequetly and prisoners are ill fed.
KALITI PRISON was described well by information gathered from previously imprisoned individuals, but Reeyot Alemu was talking about another prison when she reffered to as ZONE NINE. She was telling about a much bigger prison whith hundreds if not thousands smaller ones and tens of massive hidden concentration camps included in it places. It is meant to represent the biggest of all prisons of TPLF which is ZONE NINE. Deep sadness and anger sarrounds us to know that ZONE NINE is nothing other than our mother land Ethiopia as a whole, where 90 million people are taken hostage since 23 years now under gun points by few criminal rulers and their security and military apparatus.
These forces of tyranny include the military, federal police, security agents, cadres, even kebele guards. All of the mentioned evil power equipped with massive armaments ready to shoot right on the heads or chests by using live boolets which are loaded by sharp shooters. Those soldiers were supposed to defend the people and sovereighnity of what they say “their oun country”, but sadly enough the top commanding ranks were taken by one Ethnic group led by a party whose hidden agenda is looting the masses and bringing total destruction to the land with its people altogether. Those days it is difficult to consider that the country has got an Ethiopian Army. They are just an army of killing squads whose aim is massacring the people of Ethiopia led by one ethnic group. Here we have to take in mind that there are many low ranked poor soldiers who don’t have the decision making ability, and hence may one day side with the people when the right time comes. They surely know that they are massacring their own brothers and sisters. Please open the following attachment to learn about the facts of the hidden agenda from a reliable source:
So, our intelligent youth bloggers inspired by the exspression they first time heard from Reeyot Alemu in KALITY, decided Their screen name to be ZONE NINE. that was how ZONE NINE BLOGERS created. There is no any wrong doing with that! Recall that KALITY PRISON has got seven zones for the male prisoners and one, the eighth one, for female inmats. For children like NAFKOT who experienced prisons even before they were born, ZONE EIGHT was both their birth place, where their beds were sarrounded by rats bigger than the children themselves. No medical attention was and still is given to their mothers or infants. No prenatal or postnatal medical care, Instead harrasments beatings and tortures are served. What a shame to the rulling government in this stage of twenty first century?!
Now, why are ZONE NINE bloggers thrown from ZONE NINE TO ZONE SEVEN Prison by the same brutal tyranny? The answer is simple, it is like in that recent spectacular protest march slogans of Andenet party, which sounds:
KALITY IS HOME FOR THE HEROES OF ETHIOPIA DEFIANT AGAINST TYRANNY!
IN TODAYS ETHIOPIA, WISDOM OF LITERECY LEADS ONE TO KALITY!
Or equaly highly appreciated Blue party slogans, among others:
WE DON’T SLICE OUR COUNTRY INTO PIECES LIKE BREAD!
EMBI BELL, EMBI BELL! http://www.youtube.com/watch?v=GXOc9-DE5JE
http://ecadforum.com/2013/06/02/semayawi-party-demonstration-addis-ababa-video/
Yes, todays Ethiopia is full of known and hidden from the world terrible prisons. In Addis alone except Kality, Maekelawi, throughout the city in every Kebele one can count smaller prisons. Apart from those in all “KILILS” there are huge hidden concentration camps of TPLF where Ethiopians are harrassed, severly beaten, tortured and killed! In every region there are such mass MAGORIAS. It is better if we refer to them as ETHIOPIAN GULAGS. From the north to the south and east to west of the country prisons after prisons have suffocated the wider masses: Some to mention – Birr Sheleko, Baddo sidest, Mekod, Dedessa, Zeway. Every one with capacity to accomodate prisoners counting in tens of thousand. In Shire -Tigray alone for example the highest capacity from 30,000 to 50,000 inmates. Can one imagine that ? (these facts about the concentration camps of TPLF were recorded by Tigrayan Ethiopians activists who have stood for justice and human rights. Individuals who exposed about those concentration camps were few, we hope we would hear more since it is commendable ).
All ZONE EIGHT prisoners are locked up without court order and have been tortured. The judiciery system is not free either. Many are found in solitary. Several eloquent patriotic political activist like Andualem Arragie, who dearly loves his county have been silenced, despite that they are still speaking loud to the World by telling the truth in silence!
ZONE NINE BLOGGERS emmerged to use their God given rights of free speech. They started to tell the truth about ZONE EIGHT and democracy, rule of law and liberty to happen in Ethiopia in general. This was the reason why they have been transfered from Zone Nine to Zone seven. Now, who will speek for Zone Nine bloggers when they have been locked up and tortured? We think the time has come to open another front called ZONE TEN BLOGGERS.
We know that zone Eight represents Kality prison, zone Nine means Ethiopia as a whole as wider prison, then what is zone ten?
There are countless Ethiopian prisoners arround the World. There are Ethiopian Refugees in tens of thousands around the Globe. This compatriots of ours are leading a miserable life, hell on earth. This mass Exodus of refugees is caused by inability to cope with life in Ethiopia due to the cruel and brutal regiem in the country. The sufferings of our country men and women with their families arround the world is well recorded: http://www.amharictube.com/watch.php?vid=9ef33c0e9
Sine most of the Ethiopian refugees flee their country to escape from the atrocities commited on them and their families back at home, they are indirect prisoners of TPLF. Even if they have reched to the Arab countries or Europe by narrowly escaping death, while others, in hundreds and thousands perished deep in the seas or Sahara desert, they are still considered as prisoners of the current illegal and criminal Government of Ethiopia. So we have to include them all in ZONE TEN. Many were abducted from neighbouring countries and brought back to Ethiopian prisoners. Our country is full of concentration camps, she is saturated with KEBELE detention rooms.
Some of us, who say are relatively free by living abroad and experience democracy of the free world, prospering in some ways may seem to be totally satisfied with our situation. But deep in our concious and hearts we always lack a huge part in our inner lives, which is LOVE OF ONCE COUNTRY. One beautifull Ethiopian expression defines it all – “ETEBTE YETEKEBERET MERET”. We forget the fact that we have been denied of the love of our motherland by the tyrannical regiem. When we go home after decades of separation for a visit, so that we quench our nostalgia and longings with our people and land, we have been seen as un invited foreign guests. We are not foreign aliens to be feared or hated, even if we have changed our citizinships to other countries. It is like in the lovely Ethiopian song mentioned “BE WEREKET YESEW BE DEM YANCHI NACHEW”! Yes, on paper we belong to other citizenshp but by blood we remain Ethiopians!
The causes of BRAIN DREIN in our country mostly comes out of bad governance. Ethiopia our blessed country has got multiple high calibre scholars and intelectuals out there in the World who are working for the betterment of their respective countries they are forced to live. Had we got good governance and rule of law, all these respected Ethiopians by blood: professors, Medical Doctors, Ingeneers, call what profession is left… would have engulfed their beloved motherland! These scholars would have elevated not only their country from the abyss, that she has got heself thanks to the current Government but Africa as a continent itself.
Preventing people from going back to their own country leads to internal spiritual imprisonments. That is what the current Government in Ethiopia is doing on us the so called diaspora. Therefore we could be included to ZONE TEN PRISONERS too.We, the diaspora Ethiopians can’t vote to elect our leaders back at home by living abroad like the free World is enjoying. We like to vote for our people even if the result we already know would be 99.6% for the fake winner, as long as the present regiem exists. Don’t worry though, time will come when true elections would take place in Ethiopia one day. When we travel to visit our parents or friends, why are we being followed by desguised security personels like criminal intruders? Many of our businesses fail due to bureaucracy and lack of good governance or racism. Our private phone calls, e-mail messages or skype messages to our country are all spied by Ethiopian telecom secret agents which have long been converted into an intelligence spying office. We have become the only country on the planet where people are thrown into jails for skyping, where as in this stage of technological growth and achievements, skyping has become part of a given daily life – not big deal.
The letters we write to our loved ones back at home are been opened and checked. We have been told by some police Sergeatns that in case we demand justice and rule of law for our country, we are automatically counted as dangerous terrorists. That, there are those who have the power to abduct us and bring back to ZONE NINE prisons even if we hide ourselves in Heaven itself leave alone the planet earth. If strong and heroic Ethiopian patriots in exile defended their beloved country against tyrannical regiem by standing in front of the World leaders, they recieved life threatening warnings and even assasination attempts had been disclosed.
In short we in the diaspora are also victims of the regiem back at home.We can say that we are the most fre-est prisoners of TPLF, who have got protection by the free democratic World. For all these reasons we need to open ZONE TEN BLOGGERS outsid Ethiopia. We have been speaking out for justice to prevail and now continue with even more enthusiasm till our blessed land and people be liberated. What is now left to do is uniting all ZONES to struggle for the freedom of mother Ethiopia.
FREE the locked up ZONE NINE BLOGGERS.
FREE ZONE EIGHT in Kality prison And Maekelawi.
CLOSE ALL HIDDEN PRISONE FACTORIES OF TPLF in Ethiopia!
FREE ALL POLITICAL PRISONERS AND PEOPLE in ZONE NINE!
Ethiopia should prevaile.
BEKA! GEYE! YIAKEL! BES! IKE! WETENDEM! ALONI! IKAKO!

Using the Future to Change the Present: Evolution vs. Revolution By Tecola W. Hagos

The thing that hath been, it is that which shall be; and that which is done is that which shall be done: and there is no new thing under the sun.” Ecclesiasts 1:9, King James Bible

One must revisit old ideas often for the seeds for new ideas and future ideas may be embedded in such old even ancient ideas. I am writing thus, for I am thinking of the time tested almost apocryphal statement from Ecclesiasts 1:9: “There is no new thing under the Sun.” Indeed, that maybe the case if we think of time as an eternal present/now. If not, I hold the opposite that nothing is eternally set, but in flux and improvised. I cannot accept that I am helpless and fated to a predetermined end. Without such understanding that I have some personal role to play in mapping out my own life and also in affecting social norms and processes in concert with others in routing or channeling society for/to some communal destiny, it would be meaningless to be engaged in political or economic discourse.
With the goal of effecting meaningful change in the political and economic life of Ethiopia, I have reassessed how we can use the 1995 Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to that end. In this article, my focus is the political power distribution between the Federal and the States/Kilils in the federal structure as constituted by the 1995 Constitution of Ethiopia—a tool that can be used for advancing individual human, political, and democratic rights. I am assuming that most Diaspora Ethiopians have read the 1995 Constitution if not for anything just to be conversant with some degree of relevance on the concepts and goals of that Constitution.
Obviously, fundamental change in the structure of the Ethiopian State (including the social and economic life of Ethiopia) is long overdue. One serious consideration that Ethiopians must decide on, sooner or later, is whether the fundamental change we all desire for should be evolutionary or revolutionary. The Ethiopian Diaspora politicians, in general, seem to favor revolutionary change, which is a very serious error in judgment, for any revolutionary change at this stage will result in catastrophic civil war that will make Somali’s civil war look like a child’s play.
II.State/kilil governments and Federalism:
Despite the fact that I am thoroughly for a unitary political structure for Ethiopia, I believe that it would be a mistake to think of “federalism” as a new concept or recent political structure for Ethiopia. In fact, the last five hundred years of Ethiopian history is marked by the constant balancing struggle between centralized power and defused power that was at one point graphically depicted in the history of the Zemene Mesafinte for about one hundred years [1760 -1870]. During that tumultuous period, the Ethiopian central governmental power was totally undermined and regional powers/warlords were in control of their respective regions. But all vied to dominate and ultimately achieve the status of the old order—Emperor.
Essentially, Ethiopia throughout its history from the time of the Zagwe Dynasty to date has been under some form of federal structure divided between Hagere Mengist, where the king or Emperor has direct control, and Medre Gebre, where different local leaders have almost autonomous administrative power and pay tribute to the King or Emperor in power. [See for such geographic designations Getatchew Haile, YEABA BAHRIY DERSETOCH,(2002) pages 106-7 n8.] I think of such structure as having the basic elements of a “federal” political structure. In other words, although within our contemporary time of reference we were subjected to Haile Selassie’s and the Derge’s centralization effort, we Ethiopians are used to regional and localized power and central government power throughout the two hundred years in our immediate past before the time of Haile Selassie.
The perception of modern Ethiopia from a single trajectory point imbedded in the past would only give us a partial and often grossly distorted picture of Ethiopia. The best approach is to acknowledge the fact of several narratives taken together that would probably give us a clearer picture of our shared history as a nation than would be the case with localized narrations. However, we must guard against the temptation of drawing parallels between recent events and past activities. For example, consider the totally inappropriate analogy drawn between the TPLF struggle of liberation against the genocidal Derg regime before 1991 with the raiders of medieval time [BAHRE HASSAB, page 246] like the Gala/Oromo insurrections into Agew, Amhara, Enarya et cetera territories during and after the time of Gragn Mohammad’s destructive occupation of twelve years
Many scholars have characterized the reign of Emperor Haile Selassie as the era of the hegemonic centralization of state power, which effort, in principle, had it been done properly is to my liking. In a way, the EPRDF does reflect Ecclesiasts 1:9 perception of history. In an effort to maintain national territorial integrity, especially in States with ethnic diversity and long history of struggle for dominance and counter resistance against such effort, federalist structure is most sought after. However, federalism in itself does not solve the problem of diversity, it merely moves the goal-post a little closer to the public. In fact, some scholars including our own, are aware of the many forms of “federalism” that can manifest in ethnic based federal structures as opposed to administrative territorial federal structure.
“The federal arrangements that exist in the world today fall under either of the two categories. Countries such as Nigeria, India and former USSR are known to have a federal arrangement based on ethnic principle. While others like USA, Germany and Brazil are known to have a territorial basis of arrangement.” [Abate Nikodimos Alemayehu, ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA: CHALLENGES AND OPPORTUNITIES, (2004) 11.]
However, such distinction has to be understood not as fundamental but structural in the sense of reading the symptom with the disease.
The fundamental structure of federalism can be divided into 1) constitutive: where different states/nations/nationalities create a new state by coming together to form the (federal) state, or 2) fragmentative: where a unitary state is broken up in order to maintain it as a state and save it from disappearing altogether restraining each fragment becoming separated as an independent state. The latter is often based on ethnic/language identity for its federalism. Prof Edmond Keller summarized for us the form of basic structure I pointed out here above.
“There are various ways in which federal systems come into being. Alfred Stepan building on the seminal work of William Riker, identified two main patterns: 1) the coming together federations, and, 2) holding together federations. Coming together federation emerge when sovereign states for security purposes and/or purposes of government efficiency decide voluntarily to form a federal system. Holding together federations are the outgrowth of a consensual parliamentary decision to preserve a unitary state by creating a multi-ethnic federal system. This is most often done to avoid or manage diversive ethnic, regional, or other types of group conflict within the party.” Keller, Edmond J. “Ethnic federalism, fiscal reform, development and democracy in Ethiopia.” (5) African Journal of Political Science 7.1 (2002): 21-50.
Thus, one can surmise the ethnic federalism of Ethiopia seems more in line with the “holding together federation” system with the propensity of the member states/kilils toward full secession and independence. Having Article 39 would only accelerate the process of the dismantling of Ethiopia into several much less viable independent states.
III. State Structure [Arts 45-49] and Division of Power [Arts 50-52]
In terms of nuance and significance, the Amharic version of the 1995 Constitution is a quite different read than the English version. Thus, my advice for all who can read and understand Amharic is to read the Amharic version along the English version of the Constitution. In some of its articles it seems to reinforce the unitary Ethiopian State. However, it does have also in limited number of articles anti-unitary enhanced vocabulary, for example, the word “State” is a translation of the Amharic word “Kilil” that has a much intense meaning and negative connotation adverse to political unity.
The Preamble of the 1995 Constitution clearly states that the goals and beliefs of the Nations, Nationalities, and Peoples of Ethiopia is to be carried out by the provisions of the Constitution. Articles 45 to 52 must be read carefully in conjunction with the Preamble and the Fundamental Principles of the Constitution in Chapter Two. Article 8 states that all sovereign power resides in the Nations, Nationalities, and Peoples of Ethiopia. Such sovereign power must not be confused with ownership of property such as land, it is rather a political centering of national State power. The Preamble and the Fundamental Principles along with those articles identify for us the basic or atomic constitutive parts and scope of the basis of state power. I am of the opinion that the political parties in power, the opposition, the Diaspora politicians, and the Ethiopian people in general have as yet to see these constitutional provisions in far different perspective than what we all had presumed these provisions are stating. None of these articles provide for or sanction exclusive rights on land to any one particular nation, nationality or people to the exclusion of some ethnic group. They simply declare that States/Kilils have common ownership in trust for the people of Ethiopia and not for any particular group, nation, or nationality.
Article 52 (2) (d) states that one of the function of the State/Kilil is “[t]o administer land and other natural resource in accordance with Federal laws.” This is the only provision that empowers the States/Kilils on questions of land, and even then it is an administrative role conditioned on observing Federal law. And such Federal law cannot be construed in such a way that it abrogates the fundamental rights of individual Ethiopians. The right to property as inscribed in Article 40 is considered as part of the democratic right of all citizens without any form of exclusivity to any one Ethiopian citizen. Article 40 is one of those articles that should be read very carefully. The one significant subsection of this Article 40 is its subsection (4) “The right to ownership of rural and urban land, as well as of all natural resources, is exclusively vested in the State and in the Public. Land is a common of the Nations, Nationalities and Peoples of Ethiopia and shall not be subject to sale or to other means of exchange.” The reference to the “State” is not the same as “Kilil” but is translated in the Amharic version as “Mengist” i.e. the Government of the State of Ethiopia. When one reads Article 40 cum Article 52, it is impossible to read into this 1995 Constitution any of the claims of exclusive rights based on membership in any ethnic group.
The tragedy of the last twenty years is that that the EPRDF was manipulated, coerced, blackmailed by a single individual and his close associates to carry out unconstitutional acts of ethnic cleansing dehumanizing Ethiopian citizens contrary to the very Constitution sponsored and incubated by EPRDF. It is also true, as I have repeatedly pointed out in many of my previous articles, the 1995 Constitution is very poorly drafted with all kinds of ambiguities that will require the genius of generations of legal experts to make it work properly. However, rather than throwing it away, and in order to avoid power struggle, maybe we should work on amending its most obnoxious articles starting with Article 39.
Coming back to the question of ownership of or having subsidiary rights over rural and urban land, I believe the Ethiopian courts have not been tested on such issues of exclusivity, ethnic preferences, evictions, ethnic cleansing et cetera. At any rate, any public/state ownership of land (territorial), which is clearly a common-ownership situation as stated in Article 40 cum Article 52 does not lead to automatic or any ethnic cleansing or restriction of settlement, or denial of residency or domicile of individuals from other ethnic background. Such concept of exclusivity does not exist in a fair reading of these constitutional provisions. The Amharic version with its Amharic language nuances makes it even more so.
IV.Using the 1995 Constitution to Promote Change by Using the Courts
I checked with some Ethiopian lawyers who have been in law practice in Addis Ababa for some time, if there had been cases filed in the Federal or State courts challenging the removal of large number of Ethiopians from Kilils. It is quite shocking to me to realize that we failed to use the obvious constitutional provisions to challenge ethnic cleansing all these years. The serious problem we all have is that we do not think purposefully and in practical pursuit of solutions to problems facing us. Mostly, it seems almost everybody involved in political struggle is reading from some script that is dated and often juvenile. My favorite and poignant statement by an individual who had understood in depth such problem is the one by Professor Yacob Hilemariam who used to say that we Ethiopians [politicians] walk about with little crowns in our pockets to be used in case we become kings. I do not mind people having ambitions or delusions of grandeur, but entire generations to a man?
There is no doubt that serious crimes were committed against hundreds of thousands of Ethiopians who were removed by force from areas where they were leading a settled life in several regions/parts of Ethiopia. The series of ethnic cleansing carried out during the Transitional Government of 1991 to 1995 was illegal even by the standard set by the Transitional Charter. And later after the 1995 Constitution formally established the State/Kilil system even more Ethiopians were forced from Oromo Kilil, Somali Kilil, Afar Kilil, Benshangul-Gumuz Kilil. There is not a single constitutional provision that clearly allowed such ethnic cleansing from any Kilil. In situations where executive decisions or legislative secondary laws affect the fundamental rights of Ethiopians, it must be pursuant to a clearly stated limiting Constitutional provision and not through some imaginative interpretation of Constitutional provisos that do not clearly state such limitations on existing fundamental rights.
At the very least, court processes and possible remedies were available even during the tyrannical administration period of Meles Zenawi and at this time too in challenging any form of executive action that limits the fundamental rights of citizens on the basis of ethnic identity. The Ethiopian Courts were not approached and not even a single time to stop such ethnic cleansing, rather the focus was on political agitation and demonstrations—a far less effective method of political struggle. The Diaspora politicians in the United States are witnesses to the legal process in this country. None I know of advocated to use the Ethiopian Courts for safeguarding human and democratic rights of Ethiopian citizens. There were few instances where some political parties in Ethiopia had tried to use the Ethiopian Courts to get some injunctive relief and/or declaratory judgment on specific party organization conflicts. It has not worked that well in those limited instances. We must not be discouraged by temporary failures, for we need to focus on the prize.
Let us not undermine the power of courts. The American Courts changed both the social and political life in America for disfranchised and discriminated minorities through individual court decisions. The American Courts started out by declaring that the African slaves as “beings of an inferior order, and altogether unfit to associate with the white race, either in social or political relations, and so far inferior that they had no rights which the white man was bound to respect” in Dred Scott case, 1857, and so stated Chief Justice Taney writing for the majority. In that opinion, Dred Scott was excluded from the Declaration of Independence/the Constitution. After forty years the Court progressed to saying “separate but equal” in Plessy v. Ferguson case, 1896; finally, sixty years later, the Court acknowledged that separate treatment is unequal treatment implying the equality of all races in Brown v. Board of Education, 1954, and reversed Plessy v. Ferguson case. The process lasted for over a century and is still going on. Nevertheless, in this long saga, we witnessed some landmark achievements in the decisions of the United States Courts affecting the political and social life of the United States, such as putting a black man as President of the United States. This form of evolutionary change should be acknowledged by a number of Diaspora Ethiopians and others who espouse revolutionary changes to reconsider their bellicose attitudes.
I know that Ethiopian courts are not to the same extent as independent from the clutches of the executive power as courts are free here in the United States. However, we must understand that even the Courts by themselves in the United States would not have been successful in ensuring individual rights without the presence of the vigorous American press and media. There is no comparable vigorous press or media in Ethiopia due to the Ethiopian Government’s suppression of freedom of speech and the press.
I just read the Press Release of the Melaw Amara political party on the recent disaster in Ambo and other grievances in Amhara and Oromo Kilils. The Press Release is short and to the point. Such political statement is appropriate response to the Ethiopian Government’s repressive measures against the Ambo demonstrators. One grievances pointed out in the Press Release about the mistreatment of Ethiopian citizens and the evacuation of individuals by force is premised on the absence of fair and equal treatment of all in similar circumstances. Nothing incenses Ethiopians as much as unequal treatment of individuals in the same situation. I believe what the political organization is rightfully demanding in its Press Release for equal treatment is not obstructionist, anti-development, or anti proper urban planning. The Ethiopian Government is being challenged on a principle of law and good governance. The next step is to file a case on behalf of the Ethiopians who are affected by the eviction.
There was also another declaratory statement from Andenet Party challenging the statuesque by pointing out the numerous repressive measures taken by the current Ethiopian Government. These pronouncements are fine with me, but I want to see practical actions such as using the Courts by bringing real cases in controversy and there by formally entering legal actions into the record. One need not be satisfied by demonstrating grievances, but need to follow through with practical action such as getting cases of individuals or group of individuals through the court system.
I urge the Ethiopian legal associations (bars) in Ethiopia to take up such cases on pro bono basis as a matter of civic duty. It is also advisable to establish a form of corporate structure for such legal team for efficiency and defense against any governmental interference. The Ethiopian Diaspora can play key role in this type of structured protest by setting a legal fund that could be used to finance such law suits against governmental trespasses. Other activities of demonstrations and political agitation will continue as well. At any rate, a word of caution: do not destroy a political or economic system unless you have something to replace it with.
Conclusion: Evolution and not Revolution
It is true that incredible growth in education, health care, road construction, dam buildings et cetera in Ethiopia for the last ten years is a matter of public record; such growth is being registered by international observers in several respectable publications. Some friends who visited Addis Ababa, Awasa and a few other regional urban centers have told me that the change from a decade ago is beyond comprehension. What these visitors emphasized to me was not just only the obvious physical construction boom but also the enormous changes in attitude of the many young people they talked to and observed in the daily activities of young Ethiopians who seem to have enormous energy, optimism, and “can do” self-confidence.
However, no one can deny the fact that Ethiopia is under a government system that is far from being democratic, respectful of individual rights, or free from corruption. As a matter of fact, we can draw a long laundry list of violations of both human and democratic rights of Ethiopians by the Government of Ethiopia. At times such violations defy any rational and are difficult to understand or explain. Those same friends who visited Addis et cetera have also informed me about the appalling poverty and the great suffering of hundreds of thousands of people, often families with children, that they witnessed especially in Addis Ababa despite the fact billions of birr is spent in that particular city.
I just wonder how far civil unrest and public demonstrations can change the existing political situation in Ethiopia. May be we should consider alternative method of struggle in addition to demonstrations. I have suggested earlier filing cases in the courts of Ethiopia on behalf of aggrieved Ethiopians for any number of violations committed by the Ethiopian Government. Consider the recent conviction of a Red Terror participant by a United States Court
The other day, I was reading Prof Gary Gerstle article “The Resilient Power of the States Across the Long Nineteenth Century: An Inquiry into a Pattern of American Governance,” a highly illuminating work for our discourse. Despite the fact that the world seems to be run by stupidity and irrational pursuit of power and dominance [main theme of the scholar cited herein]. Reading such articles reminds me that even the United States is not that safe from reversal of history collapsing back into colonial racist society of its origin. I believe the pillars that are holding up society and saving it from inertial collapse are the silent working people, teachers and parents, and religious leaders. This means there is room for rational discourse.
This brief essay is meant to open discourse on specific topics, such as the topic of the use of the Ethiopian Courts to effect change, the topic of the necessity of revisiting the 1995 Constitution (Amharic version), the topic of reconsidering the concepts of federalism and unitary-states. By no means this essay can it be definitive on any level. We also see that our country/Ethiopia seems to be rudderless, for we are often confronted with contradictory messages from different Government officials. There seem to be several political power bases, having internal struggles, and each acting on its own with no coordination. The recent demonstration of Ambo University students resulting in massive property damage and loss of life (due to overreaction of the Government’s security forces) and the clumsy explanations offered by the government officials in the aftermath clearly show that there is a major disconnect between the top leadership and the state administrators.
LONG LIVE ETHIOPIA IN ALL YOUR GREAT GLORY.
Tecola W. Hagos
May 30, 2014
Washington DC

Wednesday 28 May 2014

የወያኔ ጥላቻ ፍሬ

ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም
 ወያኔ ለትግራይ ሕዝብ ሀብትንና ብልጽግናን አመጣ ብለው የሚያምኑ ሰዎች ብዙ ናቸው፤ ወያኔ
የሥልጣን ወንበሩ ላይ በመውጣቱ ትግሬዎች ሁሉ አልፎላቸዋል ተብሎ ይታመናል፤ በተለይ በአውሮፓና
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዚህ ላይ የጠነከረ እምነት አላቸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ
ውጭ ብዙ ውይይትም ይሁን ንትርክ ይደረጋል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ግን የተፈራ ርእስ ነው፤ ውስጥ-
ውስጡን እንጂ አደባባይ አይወጣም፤ ይህንን ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ አደባባይ ለማውጣት ጊዜው
የደረሰ ይመስለኛል፤ አረጋዊ በርሄ፣ ገብረ መድኅን አርአያ፣ አስገደ ገብረ ሥላሴ፣ አብርሃ ደስታ (አሥር
ቢሞሉልኝ ደስ ይለኝ ነበር!) እየደጋገሙ ቢያነሡትም ሌሎች በቁም-ነገር የተቀበሉት አይመስልም፤ ሕዝቡ
ግን በራሱ መንገድ እየተናገረና ምስክርነቱን እየሰጠ ነው፤ በመቀሌ የተሠራውን የመኳንንት መንደር ሕዝቡ
አፓርቴይድ ብሎ ሲሰይመው፣ በአዲስ አበባ የተሠራውን መንደር መቀሌ ብሎ ሲሰይመው እየመሰከረ
ነው፤‹‹የለሁበትም!›› እያለ ነው።
 የትግራይ ሕዝብ መደህየቱ አልበቃ ብሎት ሲለምንም እየተሳቀቀ ነው፤ የሚለምነው ትግሬ ለብዙ
ሰዎች ትግሬና ወያኔ አንድ መስሎ እንደሚታየው ያውቃል፤ አብዛኛው ሰው በወያኔ ላይ ያለውን ስሜት
ያውቃል፤ ስለዚህም ሲለምን ሰዎች በወያኔ ላይ ያላቸውን ስሜት ስለሚያራግፉበት እየተሸማቀቀ ነው፤
አንድ የትግራይ ቄስ ከአርሲ ነኝ አሉኝና ለምን እውነቱን አይናገሩም ስላቸው እውነቱን ስናገር የማገኘው
ስድብ ብቻ ነው አሉኝ፤ እኒህ ሰው ምን በወጣቸው የወያኔን ኃጢአት ተሸካሚ ይሆናሉ፤ በሌላ በኩል
ደግሞ በትግሬነቱ የተጠቀመ አለ፤ እኔ የማውቀው የደርግ ወታደር የነበረ ትግሬ ቆስሎ ከውትድርና ወጣና
በአንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት የጥበቃ ሥራ ላይ ነበር፤ በጣም ይቸግረው ነበር፤ ሚስቱ ሕመምተኛ
ነበረች፤ የቤት ኪራይ መክፈል ይቸገር ነበር፤ ዛሬ ግን የሚለብሰው ልብስ ሌላ ነው፤ ከኑሮውም ተርፎ
ለሲጃራና ለጫት እያወጣ ነው፤ ወይም ሌሎች እያወጡለት ነው፤ ትግሬነታቸው ብቻ እንዲህ የደላቸው
በጣም፣ በጣም ጥቂቶች ናቸው፤ ስለዚህም በወያኔ አገዛዝ ትግሬ ሁሉ ተጠቅሞአል ማለት ከጉልሁ እውነት
ጋር የሚጋጭ ስሕተት ነው፤ አብርሃ ሰዎች ትግሬ ሁሉ ተጠቃሚ ሆኗል ሲሉ ‹‹ያመኛል›› ማለቱ ይገባኛል።
 ወያኔ ትግሬ በመሆኑ ብቻ ትግሬ ሁሉ ዕዳ አለበት ማለት እንደወያኔ ማሰብ ነው፤ ወንጀል በዘር
አይተላለፍም፤ እያንዳንዱ ሰው ለሠራው ሥራ ሁሉ ኃላፊነትን ይወስዳል፤ ጊዜው ሲደርስ ውጤቱንም
ለመቀበል ይገደዳል፤ ይህ የሚሆነው ሰው ሁሉ በመንፈሳዊ ኃይል በጎ መንፈስ አድሮበት፣ አእምሮው
በትምህርት ተገርቶ በትክክል ማሰብ ሲችል ነው፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አሁን በአለበት ሁኔታ በጎ መንፈስ
የራቀው ይመስላል፤ አእምሮም ጭራሹኑ በእኩይ መንፈስና በጥላቻ እየዛገ ነው፤ ስለዚህ ያስፈራል፤
በደቡብ ሱዳን ሁለት መቶ ሰዎች በዘር ተለይተው ታረዱ ሲባል ያስፈራል፤ በናይጂርያ፣ በኮንጎ
የሚካሄደውን የዘርና የሃይማኖት እልቂት ስንሰማ ያስፈራል፤ በ1997 ዓ.ም. መለስ ዜናዊና አዲሱ ለገሰ
እንዳስታወሱን የሩዋንዳ የጎሣ እልቂት በብዙ ሰዎች አእምሮ ውስጥ አለ፤ የቅርብ ተኳሽ የሆነው የአግዓዚ
ጦርም አድፍጦ መጠበቅ ያስፈራል፤ ሌላውም ይህንን አውቆ አድፍጦ መጠበቁ ያስፈራል፤ ሰማይ ጠቀስ
የሠሩት፣ የሥልጣን ኃላፊነትን ችላ ብለው በሥልጣን የሚነግዱና የሚከብሩት፣ የማይኖሩበትን ሕንጻ
የሚክቡት፣ ከሕዝብ ጋር ያላቸው የአይጥና የድመት ኑሮ ያስፈራል፤ አቶ አስገደ ወያኔ መደንገጡን ይነግረናል፤ መደንገጥ የማይቆጣጠሩት ፍርሃት ነውና አደጋ ያመጣል፤ አደጋው አደጋን ይጠራል፤ ይህም
ያስፈራል።
 በትግራይ ዙሪያ ያለው ምንድን ነው? የትግራይ ሕዝብ በየትኛው አቅጣጫ ነው አንደልቡ
እየተዘዋወረ ለመሥራትና ለመኖር የሚችለው? ወያኔ የትግራይን ሕዝብ ከሰሜን ከወገኑ ከኤርትራ ሕዝብ
ጋር ደም አቃብቶታል፤ በደቡብ-ምሥራቅ ከወሎ መሬት ቆርሶ የወሎን ሕዝብ ቂም አስቋጥሯል፤ በደቡብ-
ምዕራብ ከጎንደር መሬት ቆርሶ የጎንደርን ሕዝብ ቂም አስቋጥሯል፤ የራስን ወገኖች አስቀይሞ ሱዳንን
በመሬት ለመደለል የሚደረገው ጥረት ሁሉ ፋይዳ የለውም፤ ሱዳን ለራሱም ያልበጀ አገር መሆኑ እየታየ
ነው፤ ወደፊት ደግሞ ይበልጥ ይታያል፤ በትግራይ ውስጥ ደግሞ ወያኔ የፈጠረው አፓርቴይድ የወያኔን
የኑሮ ደረጃ ወደሰማይ ሲያስጠጋው፣ የቀረውን ወደአንጦርጦስ የደሀነት ገደል ውስጥ ከቶታል፤ በዚህም
ምክንያት በአዲስ አበባ ከተማ ከነልጆቻቸው እየተዘዋወሩ የሚለምኑ ሞልተዋል፤ ይህ ልመናም ለወያኔ
ለመገበር ነው፤ ብዙዎቹ እንደሚናገሩት የሚለምኑት የማዳበሪያ ዕዳቸውን ለወያኔ ለመክፈል ነው።
 ወያኔ ከሀያ ዓመታት በላይ አፍንጫ እየያዘ ያስከፈለውን የሚመልስበት ጊዜ እየተቃረበ ነው፤
ጥያቄው ወያኔ እንዲመልስ የሚገደደው እንዴት ነው? የሚል ነው፤ጥላቻ ወደንዴት፣ ንዴት ወደቁጣ
ተለውጦ ሲገነፍል ምጽዓት ደረሰ ማለት ነው፤ ሁሉም ሰው ራቁቱን ይሆናል፤ አንደአውሬ ከጥፍሩና
ከጥርሱ በቀር ሌላ መሣሪያ አይኖረውም፤ ሰው ሁሉ በክፋት ወደአውሬነት ይለወጣል፤ ጠመንጃና ቦምብ
አያገለግሉም፤ ሕንጻው ምሽግ አይሆንም፤ መኪናው፣ ባቡሩ፣ ታንኩ ከቆመበት አይነቃነቅም፤ የትም
አያደርስም፤ ጭፍራ ሁሉ በየራሱ ፍዳ ታንቆ እንኳን ለሌላ ሊተርፍ ለራሱም የማይበቃ ይሆናል፤ ለነገሩ
ጌታና ሎሌም የለም፤ ሁሉም በአውሬ እኩልነት የተፋጠጠ ነው፤ ርኅራኄ ተሟጦ፣ መግል ያዘለ ልብ
ፈርጦ፣ ውይይትና ክርክር አብቅቶ፣ ጥርሱን ያገጠጠና ጥፍሩን የሳለ መንጋ በደም የሚራጭበት ሁኔታ
ነው።
 ሌላ አገር እንዲህ አልሆነም፤ እዚያ አገር እንዲህ አልሆነም፤ የሚባል ነገር የለም፤ እኛ ዘንድ ሌላ
ነው፤ የኢትዮጵያ ደሀዎች እንባ የእግዚአብሔርን ሰማይ አጨቀየው!
 ክፋት እንደ እሳት ይቃጠላል፤ ኵርንችቱንና እሾሁን ይበላል፤ ጭፍቅየሆነውንም ዱር ያቃጥላል፤
ጢሱም ተትጐልጕሎ እንደ ዓምድ ይወጣል፤በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ቁጣም ድር ተቃጥላለች፤
ሕዝቡም እሳትእንደሚበላው እንጨት ሆኖአል፤ ሰውም ለወንድሙ አይራራም፤ ሰው በቀኙ
በኩልይነቅላል፤ ይራብማል፤ በግራም በኩል ይበላል፤ አይጠግብምም፤ እያንዳንዱምየ ክንዱን ሥጋ
ይበላል፤ ምናሴ ኤፍሬምን፣ ኤፍሬምም ምናሴን ይበላል፤ …ኢሳይያስ 9/18-21
 ትንቢተ ኢሳይያስ ለሩዋንዳውያን ብቻ አይደለም፤ ጥላቻና ክፋት በተዘራበት ቦታ ሁሉ ውጤቱ
ጥፋት ነው፤ ምናሴ ኤፍሬምን በልቶ አይቀርም፤ ኤፍሬምም ምናሴን ይበላዋል።

40 – 23 የኢህአዴግ የጎሳና የመጥበብ ሰረገላ ሐዲዱ ላይ ነውን?

“ኢትዮጵያን በጎሳ ሳጥን ቆልፎ የሚጓዘው ህወሃትና ድግሱ”
40 - 23
ህወሃት በነጻ አውጪ ስም ታግሎ ኢትዮጵያን መግዛት የጀመረበትን 23ኛ ዓመት በዓሉን እያከበረ ነው። ወዳጆቹና መሪዎቹ ባስቀመጡት እቅድ መሰረት ኢትዮጵያን “በመተካካትና በተሃድሶ” ስም ራሱን እያገላበጠ ለመግዛት የቆረጠው ጊዜ በትንሹ 40 ዓመታት እንደሆነ ይታወቃል። አሁን ባለው የሰረገላው ጉዞ ኢህአዴግ ከ40 – 23 ከመቀነሱ ውጪ አሰበበት ስለመድረሱ መገመት የሚያስችል ምልክት የለም። እንደውም ስጋት እንጂ።
ሲጀመር “የገበሬ ተሟጋች” ነኝ በማለት ራሱን የአርሶ አደሩ ወኪል አድርጎ የተነሳው ህወሃት፣ ኢህአዴግ ሆኖ አገር መግዛት ሲጀምር ያስቀደመው የብሄር ብሄረሰቦችን የመብት ጥያቄ እንደ ውዳሴ ጸሎት በመደጋገም ነበር። በዚሁ በጎሳ ላይ ተመስርቶ በቋንቋ የተቆለፈው የአገዛዝ ስልት ሲጀመር ማስጠንቀቂያ የሰጡ፣ ለመታገል የሞከሩ፣ የታገሉ፣ ያስተባበሩ፣ ያደራጁ የህወሃት የ40 ዓመት ጉዞ ጸር ተደርገው ተወሰዱ። ስለ ኢትዮጵያ ጥቅምና ኢትዮጵያዊነት ያሳሰቡ ጠላት ተደርገው ተፈረጁ። በስውር በአፈና፣ በግልጽ ህግ እየተጠቀሰባቸው ከጫወታና ከመኖር ተገለሉ። ብዙዎች እንደሚሉት “የጉዳቱን መጠን ህወሃትና የተጎዱት ቤተሰቦች ይቁጠሩት”!
ግንቦት ሃያ “የህዝብ የድል ክቡር ቀን ነው” በሚሉና “የህዝብና የአገር ውድቀት የታወጀበት የክፉ ቀኖች ሁሉ ድምር” ሲሉ በሚሰይሙት መካከል ሰፊ መከራከሪያ አለ። የመንገድ ግንባታ፣ የህንጻ ግንባታ፣ የኮሌጅና የትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ የግድቦች ግንባታና የአባይ ወንዝ ልማት ወዘተ ጉዳዮች የግንቦት 20 ጣፋጭ ፍሬዎች ስለመሆናቸው “የቀኑ ወዳጆች” ይከራከራሉ። የቀኑ “ባሮችም” ይህንኑ ውዳሴ በማቀንቀን ታማኝነታቸውን ይገልጻሉ። በጥቅም የተደለሉ ሎሌዎች ስለሆኑ ይህንን ድል ለማስጠበቅ በግልጽና በህቡዕ አድርጉ የተባሉትን ያደርጋሉ።
በተጠቀሱት የልማት ስራዎች ላይ ተቃውሞ የማያነሱ የቀኑ “ሰለባዎች” ሰላምና መረጋጋት እንዳለ የሚሰብክ አስተዳደር ልማትን ከመስራት ሌላ ተግባር እንደሌለው ይገልጻሉ። አያይዘውም ጣሊያንም በ5 ዓመት ጊዜ ውስጥ በርካታ መንገድና ድልድዮችን መገንባቱን ያጣቅሳሉ። ከሁሉም በላይ ግን ኢህአዴግ በሚገዛት አገርና ሕዝብ ስም የተበደረውን የገንዘብ መጠን “ከተዘረፈው ውጪ” በማለት ከፍተኛ እንደሆነ ይናገራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ “መንገድ መስራትና ህንጻ ማቆም የመብት ጥያቄን በጥይት ለመመለስና በደም ለመጨማለቅ ዋስትና ሊሆን አይችልም” በማለት ስርዓቱን አጥብቀው ይኮንኑታል።
በሌላም ወገን የተሰሩትን ህንጻዎች፣ የንግድ ተቋማት፣ የገንዘብ ተቋማት፣ ከፍተኛ ኢንቨስትመንቶች በማንሳት “የግንቦት 20 ፍሬዎች” ሲሉ ይሰይሟቸዋል። ሲያብራሩም “የነዚህ ሁሉ ሃብቶች መነሻና ባለቤቶች ህወሃትና ህወሃት ዙሪያ የሚሽከረከሩ ባለሟሎች ናቸው። የህዝብ አይደሉም። ሕዝብም አያምንባቸውም” በማለት ጥርስ ይነክሱባቸዋል። በዝርፊያ ሃብት የሚያግበሰብሰውን ኤፈርት ኢትዮጵያን “ንብረቶችሽን ባደራ ላስቀምጥ” የሚል እስከሚመስል የንግድ ኢምፓየሩን ማስፋቱን አብዝተው ይኮንናሉ።
የግንቦት 20፣ የቀኑ ወዳጆች ኤፈርት ላይ የሚቀርበውን ጥያቄ አያስተባብሉትም። ይልቁኑም ድርጅቱ ጓዳና ካዝናው የተለጎመ መሆኑ ያብከነክናቸዋል። አለው የሚባለው ሃብት ሁሉ የትኛው ቋት እንደሚቀበር ስለማይረዱ “የተሸውደናል” ስሜት አላቸው። ለዚህም ይመስላል የህወሃት ወዳጆች “ኤፈርትን ያየህ ወዲህ በለኝ” ሲሉ የሚደመጡት። በግልጽ አነጋገር ኤፈርት ፊት ለፊት ከሚያሳየው ሃብቱ ይልቅ፣ የማይታው ጉዱ ስለሚያመዝን በህወሃት ወዳጆች ሳይቀር አልሞ ተኳሽ (ስናይፐር) የተደቀነበት ነው።
አፈናው፣ ግድያው፣ እስሩ፣ ዝርፊያው፣ ከላይ ከተገለጸው በተቃራኒ አርሶ አደሩ ላይ የሚፈጸመው የመሬት ቅሚያ ሌላው የግንቦት 20 የጨነገፈ ፍሬ ተደርጎ ይወሰዳል የሚሉ አሉ። በተለይም ራሱ ህወሃት ሁሉንም በራሱ ደረጃ ለማሳነስ ሲል ያዋቀረው የቋንቋና ጎሳን ተገን ያደረገ የአገዛዝ ስልት ዛሬ ግንቦት 20ን እድሜውን ወደ ማሳጠር እያደረሱት ነው ሲሉ ያክላሉ። በዚህ አስተሳሰብ ላይ የሚተቹ ሰሞኑን አጠንክረው እንደገለጸት “የግንቦት 20 ወዳጆች ኢትዮጵያዊነት ከውስጣቸው እንዲወልቅ ተደርጎ በተዘጋጀላቸው የትምህርት እቅድ፣ ሥርዓተ ትምህርት፣ … መሰረት ወደ ጎሳ እየጠበቡ የግንቦት 20 ድል ‘ሰረገላው’ መድረስ የፈለገበት ቦታ ሳደርስ ሃዲዱን ሊያወላልቀው ይችላል”፡፡
40 – 23 ዓመት ላይ ያለው ኢህአዴግ ህወሃትን እያጀበና እየሞሸረ ወደ “መንገሻው” ለማድረስ የተሰሩበት የጎሳ ኬሚስትሪ እንደሚከለክላቸው የሚናገሩ ክፍሎች “የግንቦት 20 ድል እየተከበረ 40 ዓመት መዝለቅ ምናልባትም ከተረትም የወረደ ሟርት ነው” ባይ ናቸው። ህወሃት ለጊዜው ብሎ የዘራው የበቀል ዘርና በጎሳ ሳጥን ውስጥ ከቶ ያሳደጋቸው ወዳጆቹና በጊዜ የታሰረ ቦንብ እንደሚሆኑበት ምልክቶቹ ከበቂ በላይ እንደሆኑም ይናገራሉ። እነዚህ ወገኖች እንደሚሉት “ህወሃትን የሚበሉት ራሱ ያመረታቸው ፈንጂዎቹ ናቸው” በመሆኑም የዘንድሮው ግንቦት 20 አንጸባራቂ ጥቅስ “ለመጥበብ ብሎ ህወሃት የወጠነው የጎሳ መዋቅርና አስተምህሮት የህወሃት ፉርጎ የሚሄድበትን ሃዲድ እያወላለቀው ነው” የሚለው ይሆናል – “ጉድጓድ የሚምስ ራሱ ይወቅድበታልና”፡፡

Sudan woman sentenced to death gives birth in prison

(Sky News) – A woman sentenced to death in Sudan for converting to Christianity from Islam has given birth to a baby girl in prison.A woman sentenced to death in Sudan
Mariam Yahia Ibrahim Ishag, 27, was sentenced to 100 lashes for marrying a non-Muslim man and to death by hanging after being convicted under Sudan’s strict Sharia law which forbids apostasy – the abandoning of a religion.
A Western diplomat familiar with the case said: “She gave birth to a girl today. The mother and baby seem to be doing okay.
“It’s a cruel treatment to be in such a situation.”
Ishag’s case caused outrage after a Khartoum court sentenced her to death in May.
Born to a Muslim father, she was convicted under Sharia law that has been in force in Sudan since 1983 and outlaws conversions under threat of death.
Under Islam she is viewed to be a Muslim because her father was a Muslim.
The 27-year-old, who is also being held in detention with her 20-month-old son in Omdurman, married Daniel Wani, a Christian from South Sudan.
She was ordered to recant by a judge, and then sentenced to death when she refused as well as 100 lashes for “adultery”.
The Archbishop of Canterbury Justin Welby said he “wholeheartedly” supported calls by the Christian Muslim Foundation for the sentence to be dropped.
He said: “Our religions tell us that human interactions should be shaped by compassion and humanity, not by death sentences.
“It is vital that all people should enjoy freedom of conscience and be able to follow their own religion.
“Christians and Muslims should be able to coexist alongside each other, we emphasise that force and compulsion are not characteristics of either faith.”
Last week, the UK and Canada summoned Sudanese diplomats to express concerns over Ishag’s plight.
Ishag was told she would be allowed to nurse her baby for two years before the death sentence is carried out.
If she is hanged, she would be the first person executed for apostasy under the 1991 penal code, according to Christian Solidarity Worldwide.

የ“ቀለም” አብዮት ናፍቆት! (ጋዝጠኛ ተመሰገን ደሳለኝ )

የቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃትን ያበሰረው የጀርመን ግንብ ሊፈርስ ሶስት ዓመታት ብቻ በቀሩበት ከዕለታት በአንዱ ቀን፣ ቅጥ ካጣ አምባ-ገነንነቱ በተጨማሪ ሀገሪቷን የግል ርስቱ ያደረገው የፊሊፒንስ ፕሬዝዳንት ፈርዲናንድ ማርቆስ “ታሪካዊ” የሚባል ታላቅ ስህተትን ፈፀመ፤ ጠንካራ ተፎካካሪው ሊሆን እንደሚችል ቅድመ-ግምት ተሰጥቶት የነበረውን የተቃዋሚው ቡድን መሪ ካስገደለ ከጥቂት ጊዜያት በኋላ እንዲካሄድ የፈቀደውን ምርጫ በአሳፋሪ መንገድ አጭበረበረ፡፡ ይህን ጊዜ የሕዝቡን ትዕግስት አልባነት የተረዱና መነሻቸው ካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን የሆኑ ቁጡ ወጣቶች የማኒላ ጎዳናዎችን አጥለቀለቁ፡፡ ለሶስት ቀናት (ከየካቲት 22-25) በቆየው ሕዝባዊ ንቅናቄም ጡንቸኛውን ማርቆስ ከመንበሩ ፈነቀሉት፡፡Temesgen Desalegn "Fact" Ethiopian Amharic newspaper editor
አመፀኞቹ ፊሊፒናውያን በሀገሬው ባህልና የቆየ እምነት መሰረት እንቅስቃሴው ሰላማዊ መሆኑን ለመግለፅ ሲሉ በማኒላ አውራ መንገዶች ታንክ ጠምደው ተቃውሞውን ለማክሸፍ ለተሰለፉት የሀገሪቱ ወታደሮች ቢጫ አበባ መስጠታቸውን ተከትሎ፣ አመፁ “ቢጫ አብዮት” የሚል ስያሜ ተሰጠው፡፡ ይህ ሁነትም ጥቂት ዓመታት ዘግይተው በምስራቅ አውሮፓ ለተቀጣጠሉ አብዮቶች በቀለም መሰየም መነሻ መሆን መቻሉን በጉዳዩ ዙሪያ የተዘጋጁ የታሪክ መዛግብት ያወሳሉ፡፡ በ1990ዎቹ አጋማሽ በዚህ ክፍለ-አህጉር የተደረጉት ህዝባዊ አመፆች፣ የተለያዩ ቀለማትን እንደየሀገራቱ ባሕልና ወግ በትእምርትነት መጠቀም መጀመራቸውም የሚያስረግጠው ይህንኑ እውነታ ነው፡፡
በአናቱም የኢራኑ የ2002ቱ “አረንጓዴ” አብዮት፣ የተቃውሞ መሪው ሆስኒ ሞሳቪ የምርጫ ቅስቀሳ ላይ የተጠቀመበት ቀለም በመሆኑ ሲመረጥ፤ የቅርቡ የግብፅ አብዮትም በጥንታዊቷ የፈርኦን ምድር ልማድ፡- ትንሳኤን፣ ህይወትንና ፀሐይን በተምሳሌትነት በያዘው “ሎተስ” በተባለ አበባ እንዲሰየም በአብዮተኞቹ ተመርጧል (የድህረ-ሙባረክ ግብፅን ወደጥንት ታላቅነቷ የመመለስ ግብን ይተረጎማል በሚል)፡፡ ቀድሞ በግራ-ዘመሞች (ኮሙኒዝምን ለመመስረት) ይመራ የነበረው ጠብ-መንጃ ቅልቅሉ አብዮት ምዕራፍ ከተዘጋ በኋላ፣ በእንዲህ ያለ ፍፁም ሰላማዊ መንገድ የሚካሄዱ ንቅናቄዎች “የቀለም አብዮት” በሚል ስያሜ መጠራት መጀመራቸው ይታወቃል፡፡

የቀለም አብዮቶቹ በረከቶች
በምስራቅ አውሮፓ በአድቃቂው የማሕበረ-ሱታፌ (ሶሻሊስት) ሥርዓት ማግስት ብቅ ያሉት መሪዎች ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን በመገንባት ሽግግሩን መምራት ባለመቻላቸው እና ነፃ ማሕበረሰብ ለመፍጠር የተነቃቃውን ልሂቅ ህልሞች በኃይል በማጨንገፋቸው የቀለም አብዮቶቹ መቀስቀስ ብቸኛው የታሪክ ምርጫ ሆኗል፡፡ በመጨረሻዎቹ የኮሙኒዝም መንኮታኮት ዋዜማ እና በዚህ ክፍለ-ዘመን መባቻ ላይ ግዙፎቹን ሥርዓታት ያፈራረሱ ማሕበረሰባዊ መነቃቃቶች (ሰላማዊ አብዮቶች) ከኮሙኒዝም ወደ ዲሞክራሲዊ አስተዳደር መሸጋገርን ዋነኛ ዓላማ ከማድረጋቸው በተጨማሪ፣ ባተገባበር የጋራ መለዮ እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ ለሳምንታት ወይ ለወራት ድንኳን ዘርግቶ በአደባባይ በመቀመጥ፤ አሊያም ለተከታታይ ቀናት ሰላማዊ ሰልፎችንና የሥራ ማቆም አድማዎችን በመምታት መንግስታዊ ተቋማትን ማሽመድመድ… ከሞላ ጎደል መገለጫዎቻቸው ተደርገው ይወሰዳሉ፤ የምርጫ መጭበርበርን ተከትለው የሚቀሰቀሱ መሆናቸውም ያመሳስላቸዋል፡፡ ለዚህም ከፊሊፒንሱ ‹‹ቢጫ›› እስከ ጆርጂያ ‹‹ፅጌረዳ››፤ ከካዛጊስታኑ ‹‹ሮዝ›› እስከ ዩክሬን ‹‹ብርቱካንማ›› አብዮቶች ድረስ የተመለከትናቸው የአደባባይ ተቃውሞዎች በድህረ-ምርጫ ወቅቶች መቀስቀሳቸው ማሳያ ይሆናል፡፡ በተጨማሪም ንቅናቄዎቹ በሙሉ የተመሩት በሲቪል ድርጅቶች አሊያም በወጣቶች ስብስብ መሆኑ ሌላው የሚያመሳስላቸው ባህሪይ ተደርጎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ባለፉት አስር ዓመታት ውስጥ ያየናቸው የቀለም አብዮቶች በዋናነት በመንገዱ ነፍስ-አባት ጄን ሻርፕ ‹ቅዱስ መፃህፍት› የተቃኙ ሲሆኑ፤ በተለይም የአንሳንሱኪን ረዥም እስር ላመጣው ለ1985ቱ የበርማ እንቅስቃሴ የጻፈው ‹‹ከአምባገነንነት ወደ ዴሞክራሲ›› የተሰኘ ስራው ለታህሪር ወጣቶች ጭምር በመመሪያነት ማገልገሉ ይታወሳል፡፡ የዚህ የ86 ዓመት አዛውንት ጸሐፊ ዋነኛ ጭብጥ ‹‹ገዢዎች የሚሰነብቱት ህዝብ እስከፈቀደ ድረስ ብቻ ነው፡፡ ዜጎች የመገዛት ፈቃዳቸው ቀስ በቀስ እየቀነሰ ከሄደ አም-ባገነኖቹ መውደቃቸው አይቀርም፡፡ ይህንንም ለማድረግ እነርሱ የሚያሸንፉበትን የብረት ትግል ከመምረጥ ይልቅ፣ ሰላማዊ ሕዝባዊ እምቢተኝነት ብቸኛው መንገድ ነው›› የሚል መሆኑ ለተቀባይነቱ አስተዋፅኦ ያደረገለት ይመስለኛል፡፡
በሌላ በኩል የቺኮዝሎቫኪያው የ‹‹ቬልቬት›› (ጀንትል) እና የዩጎዝላቪያው ‹‹ቡልዶዘር›› አብዮቶች በስኬታማነት ለመጠቀስ የሚበቁ ናቸው፡፡ በህዳር ወር 1981 ዓ.ም የተከበረውን አለም አቀፍ የተማሪዎች ቀን አስመልክቶ ፕራግ ከተማ በተሰባሰቡት ተማሪዎች ላይ ፖሊስ የወሰደው የኃይል ጭፍለቃ ያስቆጣቸው ግማሽ ሚሊየን ዜጎች ወደ ከተማይቱ አደባባይ በመትመም ያካሄዱት ‹‹የፕራግ ፀደይ›› የተሰኘ ሕዝባዊ ዓመፅ፣ በቀናት ውስጥ ነበር ኮሙኒስት ስርዓቱን ያንኮታኮተው፡፡ በርግጥ ለዚህ ዓመፅ መነሳሳት፣ አብዮቱን እንዲመራ ከቤቱ የተጠራው ቫክላቭ ሆቬልና ጓዶች አቋቁመውት የነበረው ‹‹ቻርተር 77›› የተባለው የመብት ተሟጋች ሲቪክ ማሕበር የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡ ብዙዎቹ አባላቱም ሀገሪቱ ቼክና ስሎቫክ ተብላ ለሁለት ከተከፈለች በኋላም በፖለቲካ ውስጥ ወሳኝ ሚና እንደነበራቸው ይታወሳል፡፡ ሌላኛው ‹‹አትፓር›› በተሰኘ የወጣቶች ንቅናቄ ተመርቶ አምባ-ገነኑን ስሎዶቫን ሚሎሶቪችን መመንገል የቻለው የ‹‹ቡልዶዘር›› አብዮት ተብሎ የሚጠራው ሕዝባዊ አመፅም፣ በሰላማዊነቱና በመልካም ምሳሌነቱ ከቀለም አብዮቶቹ ጋር አብሮ ይዘከራል፡፡
የ‹‹ቀለም›› አብዮቶች እና እኛ
በምስራቅ አውሮፓ ሀገራት የቀለም አብዮቶች የተካሄዱበት አውድ፣ እንደኛይቷ ኢትዮጵያ የሽግግር ማሕበረሰቦች መሆናቸውን ጨምሮ በበርካታ ጉዳዮች ተመሳስሎ መኖሩን መካድ አይቻልም፡፡ በተለይም ከአረብ አገራት ይልቅ ከእነዚህኞቹ ጋር የሚያስተሳስረው ከአርባና ሃምሳ ዓመታት በፊት የዲሞክራሲ ጥያቄ በኢትዮጵያም ተነስቶ የነበረ መሆኑ (መቼም በአረቦች ምድር ከአምስትና አስር ዓመት ቀደም ብሎ እንዲህ አይነቱ ጥያቄ የሚታሰብ እንዳልነበረ ልብ ይሏል)፣ ሀገራችንም ሆነች ምስራቆቹ በሕብረ-ሱታፌ ሥርዓት ማለፋቸው፣ በፖለቲካ የነቃ ማሕበረሰብ መኖሩ (በቅርቡ በዩክሬን የተመለከትነው አብዮት ዋነኛ መነሾ መንግስት ከአውሮፓ ሕብረት ይልቅ ወደሩሲያ ማዘንበሉን በመቃወም እንደሆነ ይታወቃል)… የመሳሰሉት ተያያዥ ጭብጦች እነርሱ ያለፉበትን መንገድ መርምረን ከጥንካሬያቸውም ሆነ ከድክመታቸው መማር እንድንችል ዕድል ይፈጥራል ብሎ መደምደሙ ማጋነን አይሆንም፡፡
የሆነው ሆኖ ስለመጪው አብዮት እንዲህ አብዝተን እንድንጨነቅ የሚያስገድደን የተጠቀሱት ሀገራትን ሕዝብ፣ ለተቃውሞ አደባባይ ያወጧቸው ገፊ-ምክንያቶች እጅግ በከፋ መልኩ በዚህችም በእኛይቱ ሀገር ሞልተው የመትረፍረፋቸው እውነታ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም የተካሄዱት ሁለቱ አብዮቶች (የየካቲቱ እና የ83ቱ) ያልመለሷቸው በርካታ መሠረታዊ ጥያቄዎች ከመኖራቸው በተጨማሪ፣ ኢህአዴግ ያነበረው ሥርዓት የዲሞክራሲ ጭፍለቃው ገደብ ማጣት እና የተሳሳተ ፖሊሲው ያስከተለው የኢኮኖሚ ድቀት ወደዚህ ጠርዝ የሚገፋ ተጨባጭ ሀቅ ነው፡፡
በርግጥ የየካቲት 66ቱም ሆነ የግንቦት ሃያው አብዮቶች ከአውዳሚ ውጤቶቻቸው ጋር የተመጣጠነ ባይሆንም፣ የራሳቸው የሆነ በጎ አበርክቶ እንዳላቸው አይካድም፡፡ ከእነዚህ ውስጥ በምሳሌነት የሚጠቀሰው፣ ቀዳሚው ከባሕላዊ እና ኋላቀር ንጉሳዊ አገዛዝ ወደ ወታደራዊ የተደረገ ለውጥ ቢሆንም፣ የዘመናዊውን ስነ-መንግስታዊ ኑባሬ የመፍጠር ሙከራው አዎንታዊ ተብሎ በታሪክ መመዝገቡ ሲሆን፤ ዳግማዊው አብዮት ደግሞ በተሻለ ሁኔታ የፓርቲ ፖለቲካን እና ሀሳብን የመግለፅ መሰል ጅማሮዎችን ቢያንስ በአዋጅ ደረጃ መደንገጉ ነው፡፡ ይህም ሆኖ ለዚህች አነስተኛ ውጤት አሰቃቂ የእርስ በእርስ ዕልቂትን የመሰለ ለትውልድ ክፍተት የዳረገ ውድ ዋጋ መከፈሉ መቼም ቢሆን የሚዘነጋ አይደለም፡፡ ዛሬ አብዝሃው ሕዝብም አብዮትን በራሱ መተላለቅን የሚያስከትል መዓት አድርጎ ለመውሰድ የተገደደው ከዚህ ካሳለፈው ጥቁር ታሪክ ጠበሳ ሳቢያ ነው፡፡ ግና፣ በእጅጉ ተናፋቂው ዘመነኛው የቀለም አብዮት ቀርቶ በእነ ማርክስ አስተምህሮ የሚበየነውም ቢሆን እንኳ፣ ከሥርዓታዊ ለውጥ አምጪነቱ ባሻገር ጭቆና ላደነዘዘው ማሕበረሰብ ንቃተ-ህሊና ወሳኝ መሆኑ እና በሀገር ጉዳይ ላይ ምን አገባኝ የሚል ሕዝብን ወደ ጠንካራ የፖለቲካ ተሳታፊነት ማድረሱን ፈፅሞ መካድ አይቻልም፡፡ የየካቲቱ አብዮት እንደ ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ አገላለፅ በደስታና በተስፋ ተጀምሮ፤ በሰቆቃና በፀፀት ቢደመደምም ከ66-68 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ ፈጥሮት የነበረው የአደባባይ ውይይትና የማሕበረሰቡ የነቃ ተሳትፎ ለዚህ ጭብጥ ሁነኛ ማሳያ መሆን ይችላል፡፡
በኢህአዴጓ ኢትዮጵያ የአብዮትን አስፈላጊነት ጠቅሶ አስተያየት መስጠቱ የሥርዓቱ አገልጋዮችን ብቻ ሳይሆን፣ ለውጥ ፈላጊውንም ሲያስበረግገው (አልፎ አልፎም እንደ ጥፋት መልእክተኛ ቆጥሮ እስከማውገዝ ሲያደርሰው) መስተዋሉ የተለመደ ሆኗል፡፡ ይህ ግን ትልቅ ስህተት ነው፡፡ በምስራቅ አውሮፓም ሆነ በሰሜን አፍሪካ አገራት የተከሰቱት የዘመኑ አብዮቶች መነሻቸው አማራጭ ማጣት እንጂ፤ እብሪት በገፋቸው አሊያም የሥልጣን ጥማት ባክለፈለፋቸው ቀስቃሾች የተካሄዱ አለመሆናቸውን ራሳቸው የንቅናቄው ሰለባዎችም የሚክዱት እንዳልሆነ በግላጭ ይታወቃል፡፡ የሩሲያ አብዮት መሪ ቪላድሚር ኤሊች ሌኒን የትኛውም አገዛዝ እንደቀድሞ በጭፍለቃ መቀጠል አለመቻሉ በአንድ በኩል፤ ተጨቋኞች ለተቃውሞ ማጉረምረማቸው በሌላ በኩል በተመሳሳይ ወቅት መከሰትን ‹‹አብዮታዊ ሁኔታ›› ሲል ይጠራዋል፡፡ በዚህ ንዑስ ርዕስም በኢትዮጵያ ‹‹አብዮታዊ ሁኔታ›› መኖሩን በማስረጃ አስደግፌ ለማተት እሞክራለሁ፡፡
‹‹አብዮታዊ ሁኔታ››
በኢትዮጵያ ምድር ሕዝባዊ አብዮት አይቀሬ እንዲሆን ያስገደደው ዋነኛ ምክንያት ሁሉም የለውጥ መንገዶች እንዳያፈናፍኑ ተደርገው በመዘጋታቸው እንጂ፤ ኢህአዴግ እንደሚወነጅለው ዘግናኙን የቀይ እና ነጭ ሽብር ታሪክ የመድገም ፍላጎት የተጠናወተው ፖለቲከኛ አሊያም ተሟጋች ባራገበው የኑፋቄ ቅስቀሳ አለመሆኑ ከማንም የተሰወረ አይመስለኝም፡፡ በርግጥ ይህ የአብዮታዊ ግንባሩ ክስ፣ በሌሎች መሰል ጉዳዮች በተከሰተባቸው ሀገራት እንደታየው የአመፅን ነባራዊ ማህበረ-ፖለቲካዊ መነሻ ከመቀበል ይልቅ፣ በውጭ ኃይሎች ላይ ማሳበብን መምረጥ የተለመደ ከመሆኑ ጋር የሚያያዝ ነው፡፡ ለአብነትም በቅርቡ ለእስር የተዳረጉትን ሶስት ጋዜጠኞች እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎችን ክስ ማየቱ በቂ ነው፡፡ ከላይ የጠቀስኳቸው የምስራቅ-አውሮፓ ሀገራትም ላጋጠማቸው ሕዝባዊ አብዮት፣ በዋናነት አሜሪካንና የባለሀብቷን ጆርጅ ሶሮ ፋውንዴሽን የተባለ ተቋም በመወንጀል ይታወቃሉ፡፡ ይህንን መሰሉ አብዮት ያሰጋው ኢህአዴግም የእነርሱን እርምጃ (ተቋሙን እስከመዝጋት መሄዳቸውን) በመኮረጅ፣ ከጥቂት ዓመት በፊት ካወጣቸው አዋጆች አንዱ መያዶችን አዳክሞ (ከአስር በመቶ የበለጠ የውጭ እርዳታን እንዳይቀበሉ በመከልከል) በቁም የሚገድል እንደሆነ አይዘነጋም፡፡ በጊዜው ግንባሩ ካቀረባቸው መከራከሪያዎች ይልቅ፣ አቶ መለስ ለ‹‹Famine and foreigners in Ethiopia›› ፀሐፊ ፒተር ጊል፤ በምዕራባውያን ሀገራትና ተቋማት ድጋፍ በሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚሰሩትን መያዶች ‹‹የኒዮ ሊበራሊዝም እግረኛ ወታደሮችና ተለዋጭ ተቃዋሚዎች›› ሲል መኮነኑ፣ የአዋጁን መግፍኤ አስረግጦ ይናገራል፡፡ ግና፣ ‹‹ሊበሏት ያሰቧትን አሞራ…›› እንዲሉ፤ ኢህአዴግ አለቅጥ አግንኖ ሀገር-ምድሩን በደም የሚያጨቀይ ‹‹ጭራቅ›› አስመስሎ ፍርሃት ለማንበር እየሞከረበት ያለው ‹‹የቀለም አብዮት›› (colour revolution) የራሱ ንድፈ-ሃሳብ የሌለው፣ ሠይፍ የማያማዝዝ፣ ፍፁም ሰላማዊ መሆኑ ከቶም ቢሆን ሊጠፋው አይችልም፡፡
የሆነው ሆኖ አገዛዙ ‹መሰል አብዮት በዚህች አገር እንዳይቀሰቀ›ስ በሚል ስጋት እንቅልፍ አጥቶ ሲባንን የሚያድረው እና የለውጥ መንገዶችን በጠቅላላ ለመዝጋት ሌት ተቀን የሚዳክረው፣ የአረቡ ‹‹ፀደይ›› አብዮት የጨቋኞቹን የሰሜን አፍሪካ መሪዎች መንበር በጥቂት ቀናት ውስጥ መገልበጡ የፈጠረበት ድንጋጤ ስለመሆኑ በርካታ ማሳያዎች አሉ፡፡ በወቅቱ ነፍሱን ይማረውና መለስ ዜናዊ በአደባባይ ‹‹ህዝቡ ያምፃል ብለን ሳንተኛ አናድርም›› ሲል ለማስተባበል ቢሞክርም፤ በጥቂት ወራት ውስጥ ብቻ በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን፣ ጋዜጠኞችን፣ ተሟጋቾችን (አክቲቪስቶችን)… በዚሁ ጉዳይ ወንጅሎ እስር ቤት መክተቱ የንግግሩን አራምባ ቆቦነት ያስረገጠ እርምጃ ነበር፡፡ በተጨማሪም የፓርቲው የግል ፕሮፓጋንዳ ማሰራጫ ልሳን እንዲሆን በተገደደው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጣቢያ ባለፉት ሁለትና ሶስት ዓመታት ብቻ በተለያዩ ሀገራት የተካሄዱ አብዮቶች አሉታዊ ጎን ላይ ያተኮሩ ዘገባዊ (ዶክመንተሪ) ፊልሞች እና ‹‹የሕትመት ዳሰሳ›› በተሰኘ ፕሮግራሙ እየደጋገመ በማቅረብ አታክቶናል፤ ለወደፊቱም ይበልጥ እስኪያንገሸግሸን ድረስ ገና ያታክተናል፡፡ በእነዚህ ፊልሞች እና ዝግጅቶች የ‹‹አረቡ ፀደይ››ንም ሆነ ‹‹የቀለም አብዮትን›› ደም አፋሳሽነት እየተደነቃቀፉ ሊያስፈራሩን ከሞከሩ ዙምቢ ‹‹ተንታኞች›› አንስቶ፤ በስነ-ምግባር ጉድለት እስከተባረሩ ጋዜጠኞች ድረስ ተሳታፊ ቢሆኑም፣ ተጨባጩን የሀገራችንን እውነታ የሚያስረግጥ አንዳች ሊያሳምን የሚችል ፍሬ ያለው ነገር ሲናገሩ አልተደመጡም፤ በስማ በለው የሰሜን አፍሪካውያንን ለውጥ መሻት እና የዩክሬንን ሕዝብ ‹‹ፍሪደም ሃውስ››ን ከመሳሰሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ደርበው ከመርገም ያለፈ፡፡ በግልባጩ የአገዛዙን ‹‹ሚሊየነር ገበሬዎችን አፈራሁ››፣ ‹‹የምርጫ ሥርዓት ገነባሁ››፣ ‹‹በተከታታይ 11 በመቶ ዓመታዊ የኢኮኖሚ እድገት አስገኘሁ››፣ ‹‹የብሔር ብሔረሰቦችን መብት እስከ መገንጠል አስከበርኩ››፣ ‹‹ቀለበት መንገድ ሰራሁ››፣ ‹‹አባይን ልገድብ ነው››… ጂኒ ቁልቋል የሚለው ርካሽ ፕሮፓጋንዳ መልሰው መላልሰው በማስተጋባት የለውጥ መንፈሱን ለማጠልሸት የሄዱበት ርቀት መልሶ ራሳቸውን ለትዝብትና ሀፍረት የዳረገ ይመስለኛል፡፡
ያም ተባለ ይህ ሶስተኛው አብዮት አይቀሬ የሚሆንበት ምክንያት በሁለት ተከፍሎ የሚታይ ሲሆን፤ ይኸውም አማራጭ መንገዶች መዘጋት እና ሕዝባዊ ቁጣ ቀስቃሽ ኩነቶች በተመሳሳይ ወቅት መከሰት የሚል ነው፡፡ እነዚህን ሁለት አንጓ ጉዳዮችም በአዲስ መስመር ነጣጥለን፣ ተንትነን እንያቸው፡፡
የመጀመሪያው ‹‹መንገዶች መዘጋት›› ተብሎ የተገለፀው የዜጎችን በምርጫ ፖለቲካ እምነት ማጣት፣ የተቋማት ነፃነት መጨፍለቅ፣ የሕግ-የበላይነት መሻርን ጨምሮ በጥቅሉ በሕገ-መንግስቱ የተደነገገው የሥርዓት መቀየሪያ መንገድ መብት መገርሰስን ይወክላል፡፡ ይህ ኩነትም በዛሬዋ ኢትዮጵያ ለመከሰቱ አብይ ማስረጃ ሆኖ የሚጠቀሰው፣ በቀደሙት አራት ምርጫዎች ገዥው-ፓርቲ በማጭበርበር እና ኃይል በመጠቀም አሸናፊነቱን ማወጁ ነው፡፡
በሁለተኛነት ‹‹ቁጣ ቀስቀሽ ኩነቶች›› በሚል የጠቀስኩት ደግሞ ከሞላ ጎደል በሚከተሉት ችግሮች ይገለጣል፡- ስርዓቱ ከእነአስከፊው አምባ-ገነን ባህሪው ከሁለት አስርታት በላይ በስልጣን መቆየቱ የፈጠረው መሰላቸት፣ ስልታዊ የመብት ጭፍለቃ መረብ መዘርጋት፣ የመናገርና የመደራጀት ዲሞክራሲያዊ መብት በ‹‹ሕግ›› ስም ማፈን፣ የዋጋ ንረትና የስራ አጥ ቁጥር አለቅጥ ማሻቀብ (በተለይም ከትምህርት ተቋማት ተመርቀው የሚወጡት ወጣቶች ስራ-አጥ ለመሆናቸው ተጠያቂው ገዢው ፓርቲ መሆኑ)፣ ይሄ ሁሉ ተደማምሮ ደግሞ በአገሪቱ አስከፊ ድህነት ማስፈኑ፣ የፍትህ እጦት፣ የፕሬስ አፈናው እንደ ‹‹ፍትህ››፣ ‹‹ፍኖተ ነፃነት››፣ ‹‹ልዕልና››፣ ‹‹ሰለፊያ›› ጋዜጦች፤ እንዲሁም ‹‹አዲስ ታይምስ›› እና ‹‹የሙስሊሞች ጉዳይ›› ያሉ መጽሔቶችን በኃይል ወደመዝጋት ከመሻገር አልፎ ተርፎ ማህበራዊ ድረ-ገፆች፣ የአሜሪካ እና የጀርመን ድምፅ የሬዲዮ ስርጭት፣ አልጀዚራ እና ኢሳትን የመሳሰሉ ሚዲያዎችን ‹‹አመፅ ቀስቃሽ›› በሚል ውንጀላ ለማፈን በመቶ ሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር የድሀ ሕዝብ ሃብት ማባከኑ፣ የደሞዝ ማሻሻያ አለመደረጉ፣ በተለያዩ ከተሞች የታየው የዜጎች ከርስት መፈናቀል፣ የመሬት ቅርምት፣ እያቆጠቆጠ የነበረው የብዙሃን ፓርቲ ስርዓት በ2002ቱ ምርጫ በአውራ ፓርቲ መተካቱ፣ የሲቪክና ሙያ ማህበራት ከተፅእኖ ነፃ መሆን አለመቻል፣ የሀገሪቱ ጭቁን ወታደር ኑሮ ከእጅ ወደአፍ መሆን፣ የአርሶ አደሩም ሆነ የከተሜው ሕይወት አለመለወጥ፣ የብሔር ጥያቄ ክሸፈት ከእርስ በእርስ ፍጥጫ ተሻግሮ በተለያዩ ክልሎች የዘውጉ ቋንቋ ተናጋሪ ያልሆኑ ዜጎች መፈናቀል ማስከተሉ፣ የኢኮኖሚ እድገት አለመታየቱ፣ በሰላማዊ መንገድ ፍትሃዊ ጥያቄዎቻቸውን ባቀረቡ የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ በአርሲ፣ በወሎ፣ በአዲስ አበባና በመሳሰሉት አካባቢዎች በፀጥታ ኃይሎች የተፈፀመው ሞት እና የጅምላ እስር፣ ማሕበረ ቅዱሳንን ለማፍረስ እየተሞከረ ያለው ሴራ፣ የፌዴራሊዝሙ አወቃቀር የፈጠረው ችግር፣ ከፖለቲካው መገልል እና መሰል የአገዛዙ ጭካኔ ባሕርያት ስርየታቸው በሕዝባዊ አብዮት ብቻ ይሆን ዘንድ ማስገደዱን ከቶስ ቢሆን ማን ይስተዋል?!
በአናቱም የሁሉም የሥልጣን እርከን ጠቅላይ የነበረው አቶ መለስ ማለፍን ተከትሎ የተፈጠረው የመዋቅር ክፍተት ሕዝባዊ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትን ከዕዝ ውጪ ማድረጉ እና ቀድሞ በግንባሩ ውስጥ ተጨፍልቀው የነበሩ ጥያቄዎችም ሆኑ የተለያዩ ቅሬታዎች አቧራቸውን አራግፈው ጠረጴዛው ላይ መቀመጣቸው ገፊ-ምክንያት ተደርገው ይጠቀሳሉ፡፡
ከዚህ በተቃራኒ የግንባሩ መሪዎች በደፈናው አብዮትን ከሽብር ድርጊት ጋር ቀላቅለው ከማውገዛቸው በተጨማሪ፣ የየካቲቱ አብዮትን ጠልፎ ሥልጣን የተቆናጠጠውን የመንግስቱ ኃይለማርያምን ዘግናኝ ጭፍጨፋ ለዘመን ተጋሪዎቼ በዘጋቢ ፊልም ስም እያሳዩ አንድም ፍርሃት ለመፍጠር መሞከር፤ ሁለትም ‹‹እኛ ነን ከዚህ በላኤ-ሰብ ሥርዓት ነፃ ያወጣንህና ሃምሳ ዓመት ሰጥ-ለጥ ብለህ ተገዛ›፤ ሶስትም የቀለም አብዮትን ጭራና ቀንድ አብቅለውበት ሽብር በመንዛት ላይ ያነጣጠረ ጊዜ ያለፈበት የፖለቲካ ቁማር በመቆመር መጠመዳቸው ከአብዮት ያነሰ አማራጭ እንዳይኖር አድርጓል፡፡ በርግጥ የዴሞክራሲያዊ መብቶች እና የሕግ የበላይነት በተከበረባቸው ሀገራት የቱንም ያህል የጠነከሩ ኢኮኖሚያዊ ጥያቄዎች ቢነሱ፣ ብዙውን ጊዜ ከአብዮት ይልቅ በምርጫ ፖለቲካ ብይን ሲሰጥባቸው የመታየቱ አጋጣሚ መዘንጋት የለበትም፡፡
የሆነው ሆኖ የድህረ-መለሱ ኢህአዴግ የፖለቲካ ማሻሻያ ከማድረግ፤ በመከላከያ ሠራዊቱ፣ በፌደራል ፖሊስ እና በደህንነት ሰራተኞቹ ደፍጣጭነት መተማመንን መርጦ፣ ‹ነገም ዝምታው እንዳረበበ፣ አደባባዩም የፀጥታ ዳዋ እንደወረሰው፣ የእኛም መንበረ-ስልጣን እንደተረጋጋ መሽቶ ይነጋል› በሚል ተምኔታዊ ተስፋ በመወሰዱ፣ ታሪክ ራሷ በተቃራኒው ቆማ የሶስተኛው አብዮት ሰለባ እንዲሆን መበየኗን ለመስበክ ነብይ መሆንን አይጠይቅም (በነገራችን ላይ በሶስተኛው አብዮት ለበርካታ ሀገራዊ ጉዳዮች መወሳሰብና አለመግባባቶች መግፍኤ የሆኑት ‹‹አሻጥራዊ የፖለቲካ ባሕል፣ የብሔር፣ የመሬት ጥያቄ እና መሰል ጭብጦች የማያዳግም ምላሽ እንዲያገኙ ቅድመ-ዝግጅት ካልተደረገ ለአራተኛ አብዮትም መነሾ ሊሆኑ መቻላቸውን ማሳሰቡ ተገቢ ነው ብዬ አምናለሁ)
የህዳሴ አብዮት
ከላይ የሰፈረው ሀተታ ሁላችንንም የሚያስማማ ይሆናል በሚል መተማመን በቀጣዮቹ ጥቂት ወራት (ምናልባትም በቀጣዩ አዲስ ዓመት መጀመሪያ) ሀገሬን በተቀደሰ መንፈስ ለመዋጀት የግድ መቀስቀስ ያለበት ሕዝባዊ ንቅናቄ ‹‹የህዳሴው አብዮት›› የሚል ስያሜ ቢኖረው፣ በግሌ ለቅብሉነቱም ሆነ አንድምታውን በቀላሉ ለማብራራት የተሻለ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ …ያም ሆነ ይህ በሚቀጥለው ሳምንት ከህዳሴው አብዮት አፈፃፀም ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ላይ የመነሻ ሃሳብ ለማቅረብ እሞክራለሁ፡፡