Monday 29 February 2016

በሚኒሶታ እና አካባቢው ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን የቀረበ 



በሚኒሶታና አካባቢው የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ; የፕሮቴስታንት እና በኦሮሚኛ ቋንቋ አገልግሎት የሚሰጡ አብያተ ክርስቲያናት በአንድነት እንዲካፈሉበት የተጠራ የ3 ቀናት የጸሎትና የሻማ ማብራት ጥሪ:: ሁሉም ኢትዮጵያዊና ኢትዮጵያን ወዳጆች እንዲሳተፉበት ጥሪ ቀርቧል::
global-vigil_web_ed

No comments:

Post a Comment