Friday 25 December 2015

መንግስት ታዋቂ የተቃዋሚ ድርጅት መሪዎችን እየያዘ በማስር ላይ ነው

ታኀሳስ ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በኦሮምያ የተነሳውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ መንግስት ወጣቶችን በየአካባቢው እያፈሰ ከማሰሩም በላይ የተቃዋሚ መሪዎችን ሲያስፈራራ ከቆየ በሁዋላ መሪዎችን ይዞ ማሰር ጀምሯል።
በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ም/ል ሊ/መንበር አቶ በቀለ ገርባ እንዲሁም የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ዋና ጸሃፊ የሆኑት የህግ ባለሙያውና ከ10 አመት በፊት በተደረገው ምርጫ የፓርላማ አባል የነበሩት አቶ ደጀኔ ጣፋ ገለታ በጸጥታ ሃይሎች ተይዘው ታስረዋል።
ግለሰቡ ከዚህ ቀደም በመንግስት ላይ በሚያደርሱት ጠንካራ ትችት ይታወቃሉ። በተመሳሳይ ዜና በጅማ ሂምና ዩኒቨርስቲ የሚማሩ 13 የኦሮሞ ተወላጆች ተማሪዎችን ለተቃውሞ ቀስቅሰዋል በሚል እየተፈለጉ ነው። የዩኒቨርስቲው የጥበቃና ደህንነት የስራ ሂደት ቢሮ ባወጣው ማስታወቂያ ገመችስ ታከለ፣ አሸናፊ ሌንጂሳ፣ አለማየሁ ገመቹ፣ መብራቱ ጅሬኛ፣ መሃመድ ሸምሲዲን፣ አብዲሳ በንቲ፣ ፋጂ ሙላት፣ አብደላ ተስሳ፣ ዘነበች ጌታቸው ፣በሻቱ ቃናአ፣ ቢራ ነጋሽ ደመቀ እንዲሁም አሰፋ ፋና ታህሳስ 14 በዩኒቨርስቲው ተገኝተው የዲሲፒሊን ኮሚቴው የሚሰጠውን ውሳኔ እንደከታተሉ ተጠርተዋል። በኦሮምያ በተካሄደው ህዝባዊ ተቃውሞ 85 ዜጎች በአጋዚ ወታደሮች ሲገደሉ ከ1 ሺ በላይ የሚሆኑ ደግሞ ታስረዋል።

የአንዋር መስጊዱን የቦምብ ጥቃት አስመልክቶ በእስር ቤት ከሚገኙ የኮሚቴው አባላት የተሰጠ መግለጫ

ህዝበ ሙስሊሙ ለተንኮለኞች ሴራ ሳይበገር አንድነቱን አጠንክሮ፣ አመለካከቱን አቻችሎ ሰላማዊ የመብት ትግሉን መቀጠል ይኖርበታል!

በአንዋር መስጊድ ቅጥር ግቢ ታህሳስ 01/2008 የደረሰው የቦንብ ጥቃት የዓለም አቀፉ ሕብረተሰብ ትኩረት እንዲሰጠው፣ ድርጊቱም በገለልተኛ አካላት በአስቸኳይ ተጣርቶ ለህዝብ ይፋ ይደረግ ዘንድ እንጠይቃለን!

አርብ ታህሳስ 15/2008 /አዲስ አበባ/ኢትዮጵያ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ሕገመንግስታዊ የመብት ጥያቄያችንን ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ማቅረባችን ይታወቃል። ለጥያቄዎቻችን ተገቢውን እና ፍትሃዊ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ጥያቄውን በሀሰት በመፈረጅ ሰላማዊ ሂደቱን ለመቀልበስ ተደጋጋሚ ጥረት ተደርጓል። [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]

Monday 21 December 2015

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ባቀረቡት ጥሪ ኢትዮጵያውያን ቅድሚያ ሰጥተው ሊተገበራቸው የሚገቡ ስድስት ተግራት

አርበኞች ግንቦት 7 በሚከተሉት ስድስት ነጥቦች ዙርያ የተቀናጀ ትግል እንዲካሄድ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የትግል ጥሪ ያደርጋል።

1. በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች እየተካሄደ ያለው ትግል ከአሁኑ በተሻለ ተጠናክሮ እንዲቀጥል! ለዚህም በነኝህ አካባቢዎች ያለው የነኝህ ማህበረሰብ አባላት ብቻ ሳይሆን ባካባቢዎቹ የሚገኙ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ትግሉን በስፋት እንዲቀላቀሉ እንጠይቃለን! በትግሉ ሂደትም በአሮሞና በአማራ ሕዝብ መካከል የትግል አጋርነትና የግብ ተመሳሳይነት መኖሩን ማጉላት ይገባናል። በአሁኑ ሰዓት ግፉና ስቃዩ እጅግ ለበረታበት የኦሮሞ ሕዝብ “አለንልህ፣ ከጎንህ ነን” ማለትና በርግጥም ከጎኑ ተሰልፎ መገኘት ይኖርብናል።
2. በሌሎች ክልሎች ያሉ ኢትዮጵያውያን ትግሉን በያሉበት ባስቸኳይ እንዲቀላቀሉ ጥሪ እናደርጋለን! ሌሎች ክልሎችና አካባቢዎች የሚያቀርቧቸው ጥያቄዎች በየአካባቢያቸው ባሉ የአስተዳደር በደሎችና የነጻነት ፍላጎት ላይ ያተኮሩ እንዲሆን ማድረግ ይገባል፤ ሆኖም ግን ለአካባቢያዊ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ማግኘት የሚቻለው የአገራችን የፓለቲካ ሥርዓቱ ሲለወጥ ብቻ መሆኑ በትግሉ ሂደት ማሳየት ይጠበቅብናል!
3. የኢትዮጵያ መከላከያና ፖሊስ ሰራዊት እንዲሁም በያካባቢው ስርዓቱን እንዲያገለግሉ የተመለመሉ ሚሊሺያዎች ከኢትዮጵያ ህዝብ አብራክ የወጡ፤ ራሳቸውም የወያኔ አገዛዝ ሰላባ የሆኑ መሆኑን ሁሌም ማስታወስ ይገባል። አርበኞች ግንቦት 7 ይህ የኢትዮጵያ ሰራዊት በወንድሞቹ፣ እህቶቹና ወላጆቹ ላይ እንይተኩስ ይልቁንም አፈሙዙን በዚህ እኩይ ስርዓት ላይ እንዲያዞር በደተደጋጋሚ ጥሪ አድርጓል፤ አሁንም በዚህ ባስራ አንደኛው ሰዓት ይህንን ህዝባዊ ጥሪ በድጋሚ እናደርጋለን! በትግሉ ውስጥ የምትሳተፉ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ይህንን ጥሪ በየትግሉ አደባባይ ማስተጋባት፤ በጎናችን ለምናገኘው ጎረቤታችን፤ ዘመዳችን ወይንም ጓደኛችን ለሆነ የዚህ ያፈና መዋቅር አባል ሁሉ በተደጋጋሚ መንገር አንርሳ!
4. ለኦህዴድ፣ ብአዴን፣ ደህዴድና ህወሓት መካከለኛና አነስተኛ ካድሬዎች እንዲሁም ዝቅተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ለሆናችሁ ሁሉ! እናንተ ዛሬ ከሕዝብ ትግል ጎን ቆማችሁ ራሳቸሁንም ሆነ አገራችሁን መታደግ የምትችሉበት ወቅት መሆኑን እወቁ። ዛሬ የሕዝብን ጥሪ ሳትሰሙ ሥርዓቱን ለመታደግ ግፍ መፈፀማቸሁን ከቀጠላችሁ ነገ ዘራፊ አለቆቻቸሁ የዘረፉትን ለመብላት ሲሮጡ እናንተን የማያስጥሏችሁ መሆኑን መረዳት ለራሳችሁም ሆነ ለቤተሰባችሁ ዘለቄታዊ ጥቅም ይበጃል። አሁኑኑ ሰልፋችሁን አሳምሩ! ነገ አብሮአችሁ ከሚኖረው ህዝብ ጋር አትጣሉ! በትግሉ ውስጥ የምትሳተፉ ኢትዮጵያውያንም ከሕዝብ ትግል ጎን ለመቆም ለሚፈልጉ ለነኝህ ወገኖች መንገዱን አመቻቹላቸው!
5. ደም እየበዛ ሲሄድ ሀሞት እየመረረ እንደሚሄድ የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣኖች ጊዜው ሳይመሽ ቢገነዘቡት ይበጃቸዋል! የኢህአዴግ ባለሥልጣናት አገራችን መመለሻ የሌለው ቀውስ ውስጥ ከመግባቷ በፊት እና የዘረፉትን ንብረት በሰላም ለመብላት በፍጹም የማይችሉበት ሁኔታ ከመፈጠሩ በፊት እየሄዱበት ያለውን የእውር ድንብር መንገዳቸውን ቆም ብለው እንዲያስቡ እንመክራቸዋለን! ለሀገራችን ችግሮች ፖለቲካዊ መፍትሄ ለመስጠት ወደ እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚያሻግር ሁሉንም ያሳተፈ ድርድር አሁኑኑ ቢጀምሩ ለራሳቸውም ላገሪቱም እንደሚበጅ ልናሳስባቸው እንወዳለን! ይህን ለማድረግ ደግሞ በቅድሚያ ሰላማዊ ሰዎች መግደልና ማፈንን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ፤ የፓለቲካ እስረኞችን በሙሉ ባስቸኳይ እንዲፈቱና አፋኝ ህጎችን በመሰረዝ ለእንዲህ አይነት ሰላማዊ ሽግግር ዝግጁ መሆናቸውን በተግባር እንዲያሳዩ እንጠይቃቸዋለን!
6. በመጨረሻም በመሳሪያም ሆነ በሌላ መንገድ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚታገሉ ኃይሎች ሁሉ እንዲሰባሰቡና ይህን ስርዓት ለማንበርከክም ሆነ በይበልጥም ከዚህ ስርዓት ባሻገር የጋራ ቤታችን የሆነችውን ኢትዮጵያ አገራችንን በእውነተኛ እኩልነት፤ በፍትህና በዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንደገና የምትታነጽበትን መንገድ በጋራ ለመተለም ባስቸኳይ ውይይት እንዲጀመር ጥሪ እናደርጋለን!

ሰማያዊ ፓርቲ እና መድረክ በጋራ ሰላማዊ ሰልፍ ጠሩ

ሰማያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አዲስ አበባ ላይ በጋራ ሰላማዊ ሰልፍ መጥራታቸውን የሰማያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ነገሰ ተፋረደኝ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ እና መድረክ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸው የሚታወስ ሲሆን እሁድ ታህሳስ 17/2008 ዓ.ም በጋራ ሰልፍ መጥራታቸውን አቶ ነገሰ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡Merera Gudina and Yilkal Getnet
ሰማያዊ ፓርቲና መድረክ የጠሩት ሰልፍ በዋነኛነት ከማስተር ፕላኑ ጋር በተያያዘ መንግስት እየወሰደው ያለውን እርምጃ፤ እንዲሁም መንግስት ለሱዳን አሳልፎ ለመስጠት ያቀደውን መሬቱ እንዳይሰጥ ለመቃወም ያለመ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ሰልፉ ላይ በሰብአዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ላይ መንግስት እየወሰደው ያለውን እፈና እና እርጃዎቸ እንደሚያወግዙ ምክትል ሊቀመንበሩ ተገልፆአል፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ እና መድረክ በጋራ የሚያደርጉት ሰልፍ መነሻውን ፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ አድርጎ፣ በቸርቺል አደባባይ የሚያልፍ ሲሆን መዳረሻው ኢትዮ-ኩባ አደባባይ መሆኑን ታውቋል፡፡ መንግስት እየወሰዳቸው ባሉ የተሳሳቱ እርምጃዎች ሀገራችን አጣብቂኝ ውስጥ መሆኗን የገለፁት አቶ ነገሰ ተፋረደኝ ሀገራችን ካለችበት ችግር ለማውጣት ኢትዮጵያውያን በጋራ እንዲቆሙና በሰልፉም እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ሰልፉ እሁድ ታህሳስ 17/2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ ላይ እንደሚጀምር ለማወቅ ተችሏል፡፡

At least 75 killed in Ethiopia protests: HRW

Nairobi (AFP) – At least 75 people have been killed during weeks of protests in Ethiopia which have seen soldiers and police firing on demonstrators, Human Rights Watch said on Saturday.
Oromo protesters leave Wolenkomi Photographer: William Davison/Bloomberg
Oromo protesters leave Wolenkomi Photographer: William Davison/Bloomberg
“Police and military forces have fired on demonstrations, killing at least 75 protesters and wounding many others, according to activists,” HRW said in a statement.
Rights groups have repeatedly criticised Ethiopia’s use of anti-terrorism legislation to stifle peaceful dissent, with Washington expressing concern over the crackdown and urging Addis Ababa to employ restraint.
There was no immediate response from Ethiopian government, which has previously put the toll at five dead.
Government spokesman Getachew Reda said the “peaceful demonstrations” that began last month had escalated into violence, accusing protesters of “terrorising the civilians.”
The protests began in November when students opposed government proposals to take over territory in several towns in the Oromia region, sparking fears that Addis Ababa was looking to grab land traditionally occupied by the Oromo people, the country’s largest ethnic group.
Demonstrations have taken place in the towns of Haramaya, Jarso, Walliso and Robe among others.
‘Dozens’ shot
“Human Rights Watch received credible reports that security forces shot dozens of protesters in Shewa and Wollega zones, west of Addis Ababa, in early December,” HRW added.
“Several people described seeing security forces in the town of Walliso, 100 kilometres (60 miles) southwest of Addis Ababa, shoot into crowds of protesters in December, leaving bodies lying in the street.”
HRW also said “numerous witnesses” described how “security forces beat and arrested protesters, often directly from their homes at night.”
Pictures have appeared on social media, apparently showing bloodied protestors and armed police firing tear gas at student demonstrators.
“The Ethiopian government’s response to the Oromia protests has resulted in scores dead and a rapidly rising risk of greater bloodshed,” HRW’s Leslie Lefkow said.
“The government’s labelling of largely peaceful protesters as ‘terrorists’ and deploying military forces is a very dangerous escalation of this volatile situation.”
With at least 27 million people, Oromia is the most populous of the country’s federal states and has its own language, Oromo, distinct from Ethiopia’s official Amharic language.
– US ‘deeply concerned’ –
In a statement issued on Saturday, which did not directly refer to the HRW figures, Washington expressed grave concern over the unrest.
“The United States is deeply concerned by the recent clashes in the Oromia region of Ethiopia that reportedly have resulted in the deaths of numerous protestors,” said the State Department.
“We urge the government of Ethiopia to permit peaceful protest and commit to a constructive dialogue to address legitimate grievances,” it said, also urging protesters “to refrain from violence and to be open to dialogue.”
Writing on Twitter on Friday, Washington’s UN envoy Samantha Power spoke of “concerning rhetoric” from Ethiopia’s prime minister, insisting the government “must use restraint” in its response to the Oromo protests.
Britain’s Foreign Office also expressed concern over the protests in a statement issued on Friday, noting that some had “turned violent, resulting in casualties.”
“There have been heavy clashes including gunfire between protesters and security forces” on December 17, it said, warning Britons against all but essential travel to western and southwestern parts of Oromia.
Some foreign-owned commercial farms have been “looted and destroyed” in the protests near Debre Zeit, some 50 kilometres (30 miles) southeast of Addis Ababa, HRW said.
HRW said the protests — and bloody crackdown — echoed protests in April and May 2014 when police were accused of opening fire and killing “dozens” of protestors. The government said eight people died in the 2014 unrest.

Thursday 17 December 2015

Petition Letter to UN Secretary General: Ethiopia and Sudan border demarcation

December 14, 2015
H.E. Mr. Ban Ki-Moon
United Nations Secretary General
1st Avenue, 46th Street
New York, NY 10017
Your Excellency:
We the undersigned Ethiopian political parties and civic organizations have the honor to bring to your attention certain developments which do not augur well for the maintenance of peace and security between Ethiopia and the Sudan. Given that sovereignty lies with the Ethiopian people (and state) rather than with a regime, we feel compelled to put all responsible states and international organizations on notice that the long-term interests of the peoples of Ethiopia and the Sudan are being compromised to advance the interests of the elites who have forcibly usurped the power of the state.
Your Excellency will recall that, almost two years ago, several political parties and civic society organizations had the honor to register with your office a strong protest against a secret border deal that the dictatorial governments of both countries had concluded. Although the exact details of the deal are still shrouded in secrecy, the media in both countries have recently reported that the Ethiopian Prime Minister and the Sudanese President have made public their intention to demarcate the common boundary between the two countries on the basis of that deal.
We wish to recall that the respective territorial limits of both countries were defined by treaty at the turn of the 20th century. The 1902 Treaty provided that the line delimited therein must be demarcated by officers of the two governments. If and when the decisions and recommendations of the Joint Commission were accepted by the two governments, each side was then to undertake to explain the boundary line to their respective citizens.
This, however, did not occur. Instead, Major Gwynn alone, representing Great Britain as the colonial power then administering the Sudan, travelled the whole frontier ( about 950 miles) in the space of just a few months in 1903 and purported to demarcate the boundary. In this demarcation, the line Gwynn actually marked out departed from that marked on the map attached to the Treaty in several places for reasons which he alone deemed adequate. In the event, the reasons for the departure were all self-serving and unsurprisingly ended up favoring the Sudan to Ethiopia’s detriment.
It would be carrying coal to Newcastle to point out to Your Excellency that an arbitrary and unilateral demarcation line carried out by a colonial officer a century ago cannot bind the Ethiopian government. It is precisely for this reason that more than four successive Ethiopian governments prior to the current one have rightly and consistently rejected initially British and subsequently Sudanese entreaties to give the boundary line official legitimacy. As early as 1924, Emperor Haile Selassie, when he was still Regent of Ethiopia, declined to accept Gwynn’s unilateral acts, calling on the British government instead to demarcate the frontier by a joint Anglo-Ethiopian commission on the basis of the 1902 Treaty. In calling for such a commission, he minced no words in pointing out to the British Prime Minister of the time, Mr. Ramsey MacDonald, the fact that the frontier had not been demarcated in accordance with the 1902 Treaty. Successive Ethiopian administrations have uniformly maintained this position.
Recently, however, Sudan’s fortunes have improved dramatically with the apparent decision of the quisling government ruling Ethiopia today to accept Gwynn’s line as the basis for a fresh marking of the boundary on the ground. The decision to give legitimacy to the Gwynn line is widely interpreted by the Ethiopian public as a backroom deal intended as a quid pro quo for the Sudan to deny support for the opponents of the current Ethiopian regime. For the Sudan, the Gwynn line offers a vast expanse of territory that historically and under the 1902 Treaty legally belongs to Ethiopia. In return for acquiring Ethiopian territory, the Sudan has pledged that its territory shall not be used by Ethiopian political movements seeking to bring about democratic change in their country.
The rub, however, is that the decision to demarcate the boundary on the basis of a one-sided, outdated, unilateral and illegal arrangement is sure to be a continuing and prolific source of friction and conflict between the sisterly peoples of the two countries and their governments. An arrangement contrived by the extremely narrowly-based, illegitimate, and hated government of Ethiopia and the equally discredited government of the Sudan, led by a war criminal according to the International Criminal Court, will not and cannot stand the test of time.
We have it on good authority that the impending demarcation will deviate from boundary line as defined by the Treaty. Such a boundary will never be accepted by the vast majority of the Ethiopian people. That this is the position of the Ethiopian people has been made manifest by the numerous public demonstrations and press releases, at home and abroad, put out by virtually all political parties, civic organizations, and prominent intellectuals and elders. More importantly, the Ethiopian communities in the border areas who stand to lose their ancestral lands have already put up a stiff resistance in defense of Ethiopian territory and in rightful defiance of the current government’s actions.
As such, it defies common sense to believe that the demarcation line concocted by the two governments will stand the test of time as a final boundary. Quite to the contrary. The effort should be considered as laying a land mine with great potential to destroy relations between the two countries when the shelf life of the current rulers expires. And expire it will, sooner than the leaders are able to realize for they have been blindsided by greed and power.
Your Excellency knows the Horn of Africa is a region already plagued by extreme insecurity and instability, owing among other reasons, to its location astride the Red Sea, its proximity to the conflict- ridden Middle East, and the rivalries of great and aspiring powers alike arising from their desire to control the Nile basin and to exploit the natural resources of the region. Sadly, the Al-Bashir government has become the gateway and proxy for some of these powers and is intent on leveraging its friendly relations with Ethiopia’s historic enemies to obtain undue territorial concessions. The territories it seeks to acquire happen to be extremely fertile and close to Ethiopia’s major river systems, which it will then dole out to rich investors from the Middle East.
Recent developments along the Ethio-Sudanese border are harbingers of what we fear will come to define relations between the peoples of the two countries. Just a few months ago, thirty-three Ethiopians were taken prisoner by the Sudanese forces and a further eight Ethiopians were abducted from the border region by Sudanese militia and cruelly slaughtered like sheep near the Sudanese town of Gallabat. Following this massacre, the border has witnessed a rash of clashes between Ethiopian citizens and Sudanese militia as well as citizens. The Sudanese Ministry of the Interior has claimed that sixteen Sudanese civilian were killed and seven abducted in October by armed Ethiopian groups in reprisal raids. Needless to say, this cycle is likely to escalate with the implementation of the demarcation plan.
The feckless and illegitimate government of Ethiopia has chosen to sweep news of these clashes under the rug. Sudanese media, however, have carried several candid and strident interviews including, for example, with the Sudanese Ambassador to Ethiopia revealing the seriousness of the deteriorating situation on the border. The ambassador’s interview confirms our worst fears. Many innocent citizens of both countries have lost their lives and properties as a result of the rising tension on the border. Incredibly, however, the Ambassador seeks to blame the tension squarely on the shoulders of what he refers to as “the neighboring region’s government” – a thinly- veiled reference to the so-called Amhara Regional State- which he accuses of opposition to the demarcation on the basis of the Gwynn line. Yet, the planned demarcation is not confined to just the territory of the Amhara Regional State but extends to the entire frontier between Ethiopia and the Sudan. Therefore, since the boundary question concerns an issue of Ethiopian- not regional – territorial sovereignty, it is bound to involve the entire nation. Ethiopia’s history is replete with examples of its citizens coming together whenever the country’s territorial sovereignty is threatened.
We recognize that our legal standing to lodge complaints of this nature to Your Excellency is somewhat hampered by current international norms. Yet, in as much as festering border problems so often lead to conflicts between states and/or their citizens and since one of the principal purposes of the United Nations is to maintain international peace and security, we believe that it is entirely appropriate for the Secretariat of the United Nations to apprise itself of the current situation on the Ethio-Sudan border.
The border situation has all the elements and hallmarks of a brewing conflict which calls for Your Excellency’s attention. Some may indulge the hope that as long as the current governments of Ethiopia and Sudan are in agreement as to the basis on which the border is to be demarcated there would be little or no threat to the peace and security of the region. That view is in error. Because the current government is wholly unrepresentative of the views and interests of the Ethiopian people and is bereft of any semblance of legitimacy, its commitments and agreements do not carry weight with the people.
The Ethiopian people view the government’s decision to demarcate the boundary on Sudan’s terms as nothing less than a sellout. If the demarcation goes as planned, thousands of people all along the frontier will be uprooted from their homes, farms and investments, a result they will not take lying down. Ethiopians demand that the proposed demarcation of the boundary line be effectuated in compliance with the provisions of the 1902 Treaty. Anything short of that which is concocted as a political expedient for the ruling clique to prolong its power by ceding Ethiopian territory will never be honored by the Ethiopian people and is bound to provoke serious backlash.
In any case, we wish to go on record to affirm Ethiopia’s right to territorial sovereignty as defined by the 1902 Treaty – and not any other agreement that is reached behind the back of the Ethiopian people. We wish the UN Secretariat to know that the Ethio-Sudan border is pregnant with a situation calling for Your Excellency’s attention. We would appreciate registration of our petition with the UN offices and its circulation among member states.
Please accept the assurances of our highest consideration.
Sincerely,
1. Ethiopian Democratic Hibrehizb Unity Movement
2. Ethiopian Peoples Revolutionary Party
3. Ethiopian Borders Forum
4. Ethiopiawinnet: Council for the Defense of Citizen Rights
5. Gasha LeEthiopia
6. Gonder Hebret
7. International Women’s Organization
cc. Dr Nkosazuma-Dlamini Zuma
Chairperson of the Africa Commission
P.O.Box 3243
Addis Abeba, Ethiopia
The Government of the Republic of Sudan
C/O The Embassy of the Republic of Sudan
2210 Massachussetts Avenue
Washington, DC, 20008
The Federal Democratic Republic of Ethiopia
C/O The Embassy of Ethiopia
3506 International Drive, N.W.
Washington, DC, 20008

ትግላችንን ተጠናክሮ በአንድነት ይቀጥል! (አርበኞች ግንቦት7)

የኢትዮጵያ ህዝብ ለመብቱ በያቅጣጫው መነሳቱ የሚያኮራ ነው። ባለፉት 3 ዓመታት ብቻ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ያደረጉትን የመብት ትግል ጨምሮ በደቡብ፣ አማራ፣ አፋር፣ ጋምቤላና በሌሎችም አካባቢዎች በርካታ የነጻነት ትግሎች ተካሂደዋል። አሁን በኦሮምያ እና በአማራ በተለይም በሰሜን ጎንደር አካባቢዎች እየተካሄዱ ያሉት የነጻነት ትግሎች የአጠቃላዩ የነጻነት ትግል አካሎች ናቸው። በእነዚህ የነጻነት ትግሎች ገዢው ፓርቲ ከህዝብ ጋር ለምንጊዜውም መለያየቱን ለማየት ችለናል። ስልጣኑን ለማስጠበቅ ሲልም፣ አቅሙ ቢፈቅድለትና ማግኘት ቢችል በምድር ላይ ያሉትን ጅምላ ጨራሽ መሳሪያዎችን ሁሉ በገዛ ህዝቡ ላይ ለመጠቀም ወደ ሁዋላ የማይል የአረመኔዎች ስብስብ መሆኑን አረጋግጠናል። በጭካኔውና በፍርሃቱ ብዛት የተነሳ በርካታ ሙስሊሞች፣ ክርስቲያኖች፣ መብታቸውን በሰላም ለመጠየቅ ወደ አደባባይ የወጡ ወጣቶች ተገድለዋል፤ የፖለቲካ ድርጅት መሪዎችና ጋዜጠኞች በእስር ተንገላተዋል፤ በእስር ቤትም ማንነታቸውን ከማዋረድ ጀምሮ የተለያዩ አካላዊ ጥቃቶች ተፈጽሞባቸዋል።
የኦሮሞ ህዝብ መብቴ ይከበርልኝ ብሎ መነሳቱን ተከትሎ ኢትዮጵያውያን ከያቅጣጫው ድጋፋቸውን እየገለጹ ነው። ይህ ለነጻነት ሃይሎች ብስራት ሲሆን ዘርን ከዘር በማጋጨት የስልጣን እድሜውን ለማራዘም ለሚፈልገው የሽፍታ አገዛዝ ደግሞ ትልቅ መርዶ ነው። ባለፉት 25 ዓመታት ወያኔ አንዱን ዘር ከሌላው ዘር እያጋጨ፣ በወንድማማቾችና እህትማማቾች መካከል መተማመን እንዳይፈጥር መርዙን ሲረጭ ቆይቷል፤ ያሰበው አልሰምርለት ሲል ደግሞ በአገሪቱ አንጡራ ሃብት በሸመተው ጠመንጃ ለመብቱ የተነሳውን ህዝብ ደረት ደረቱን እየመታ ፈጅቶታል። በተለይም የአማራው ህዝብ ከሌላው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በአንድነት ተሰልፎ በህወሃት አገዛዝ ላይ የነጻነት ክንዱን ለማሳረፍ እንዳይችል ሌት ተቀን የጥላቻ መርዙን በመርጨት ከሌላው ህዝብ ጋር እንዲጋጭ ለማድረግ በእጅጉ ደክሟል። ወያኔ የረጨውን የጥላቻ መርዝ የኦሮሞ እና የአማራ ልጆች በጋራ እያረከሱት መገኘታቸው፣ የሌሎች ብሄሮችና ብሄረሰቦች ህዝቦችም እንዲሁ ” አንለያይም” በማለት በጋራ ለመሰለፍና ትግሉን ለማቀጣጠል ዝግጁነታቸውን መግለጻቸውና በተግባር እያሳዩ መምጣታቸው የ25 አመታት የወያኔ የአፈናና የከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ እያከተመ መምጣቱን የሚያመላክት ነው። ወያኔ የከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲው በመላው ኢትዮጵያውያን ትብብር እንደረከሰበት ሲያውቅ ደግሞ የግድያ አዋጅ አውጥቶ በ-ኢትዮጵያውያኑ ላይ ጥይት አርከፍክፎ ጸጥ ሊያሰኛው መዘጋጀቱን በአዋጅ አስነግሯል። ከታሪክ መማር የማይችለው ጠባቡ ወያኔ፣ ህዝባቸውን አዋጅ አስነግረው የገደሉ ጨቋኝ መንግስታት መጨረሻቸው ምን እንደነበረ እንኳን ቆም ብሎ ማሰብ አልቻለም። ዛሬ የእሳት ላንቃ በሚተፋ ጠመንጃቸው ሊጨፈልቀው የሚያስበው ህዝብ ነገ መልሶ ራሱን እንደሚጨፈልቀው ለአፍታም ቢሆን ለማሰላሰል አልቻለም። የዘረፈው ሃብትና የታጠቀው መሳሪያ አእምሮውን ደፍኖት፣ እየመጣ ያለውን ህዝባዊ ሱናሚ ለማየት ተስኖታል። በጦር መሳሪያ ጋጋታና ድንፋታ ቢሆን ኖሮ ወራሪዋ ጣሊያን እስከዛሬ ድረስ ከአገራችን ለቃ ባልወጣች ነበር፣ በጦር መሳሪያ ጋጋታ ቢሆን ኖሮ እነ ጋዳፊን ዛሬ ቤተመንግስት እንጅ መቃብር ውስጥ አናገኛቸውም ነበር።
የአገራችን ህዝብ ከመቼውም ጊዜ በላይ ለነጻነቱ የሚያደርገውን ትግል በጥንቃቄ የሚመራበት ጊዜ ላይ ነን ። የገጠመን ጠላት በታሪካችን አይተነው የማናውቅ፣ የገዛ ህዝቡን በጠላትነት ፈርጆ ሊያጠፋው የተነሳ በመሆኑ፣ አገዛዙ እስከዛሬ ካደረሰው ጥፋት ሌላ ተጨማሪ ጥፋት ሳያጠፋ፣ ከአገራችን መሬት ለመንቀል እንድንችል እርምጃችን ሁሉ ጥንቃቄ የተሞላበት ሊሆን ይገባል። ጠላታችን ህዝብን ከህዝብ ለማፋጀት ያለ የሌለ ሃይሉን የሚጠቀም መሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ አቅሙ በፈቀደለት መጠን ሁሉ ህዝቡን በጅምላ ለመፍጀት ወደ ሁዋላ የማይል ነው። ህዝቡ የጠላቱን አውሬነት ተገንዝቦ እሱ በሚከፍተው ቀዳዳ ዘው ብሎ ላለመግባት መጠንቀቅ አለበት። ሊገድሉን ሲመጡ ዘወር ብሎ በማሳለፍ፣ እንደገና ደግሞ ወደ አደባባይ በመውጣት፣ እንዲሁም የተቃውሞውን አድማስ በማስፋትና የሃይል መከፋፈል እንዲፈጠር በማድረግ ወያኔን አዳክሞና ተስፋ አስቆርጦ ካለሙት ግብ መድረስ ይቻላል። አሁን እየታየ ያለው አንድነት ይበልጥ እየተጠናከረ፣ ከኦሮሞው ጎን አማራው፣ ከአማራው ጎን ጉራጌው፣ ከጉራጌው ጎን ትግሬው፣ ከትግሬው ጎን አፋሩ፣ ከአፋሩ ጎን ጋምቤላው፣ ከጋምቤላው ጎን ሀረሪው፣ ከሃረሪው ጎን ጉሙዙ፣ ከጉሙዙ ጎን አዲስ አበቤው፣ ከአዲስ አበቤው ጎን ጋሞው በአጠቃላይ መላው ህዝብ እጅ ለእጅ እየተያያዘ የነጻነት ባበሩ ወደፊት እንዲሮጥ ማድረግ አለበት። ወጣቱ ራሱን ባለበት ቦታ እያደራጀና አመራር እየሰጠ በያቅጣጫው የጀመረውን የነጻነት ትግል አጠናክሮ ይቀጥል።
አርበኞች ግንቦት7 ትግሉን በተለያዩ አቅጣጫዎች አጠናክሮ ቀጥሎአል፤ የአርበኛው ሰራዊት የወያኔን ጀሌዎች በቀኝና በግራ መውጫና መግቢያ እያሳጣቸው ነው። የንቅናቄው አባላት በዳር አገር በአፈሙዝ፣ በመሃል አገር ደግሞ ወጣቱን እያደራጁ ለትግል እንዲሰልፍ እያደረጉት ነው። የንቅናቄያችን መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ “ከነጻነት ትግሎች ጎን አለን” እንዳሉት የአርበኛው ልጆች ፊት ለፊት ተሰልፈው አመራር በመስጠት የነጻነት ትግሉን ለማቀጣጠል እና መከፈል ያለበትን የህይወት መስዋትነት ለመክፈል ተዘጋጅተው በያቅጣጫው እየተንቀሳቀሱ ነው።
ተደጋግሞ እንደተነገረው የአርበኞች ግንቦት7 አላማ በአገራችን የዲሞክራሲያዊ የሽግግር ስርዓት ማስጀመር ነው። ሁሉም ኢትዮጵያዊ በዚህ አላማ ዙሪያ ተሰልፎ ትግሉን ይቀጥል። ይህን አላማ የሚደግፉ የፖለቲካ ድርጅቶችም ዛሬውኑ ከጎናችን ተሰልፈው ወያኔን ለማስወገድ በሚደረገው የሞት ሽረት ትግል ይሰለፉ!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!
አገራችን በልጆቿ ነጻ ትወጣለች!
አርበኞች ግንቦት7

OLF Call for Political Organizations & All Peoples in Ethiopia

OLF Press Release
The Oromo Liberation front strongly condemns the mass killing of Oromo Students and farmers across Oromia for the last three weeks by the TPLF minority regime. We also condemn the massacre the TPLF regime has committed against people in Gondar.
For the last 24 years, the TPLF Regime has been committing numerous heinous crimes against all people of Ethiopia. The TPLF regime killed thousands, arrested thousands, and expelled thousands from their lands and birthplaces. They disposed and displaced thousands from their ancestral lands, and used for their benefits. These actions show how cruel and fascist the TPLF/ EPRDF/ Minority government has been in Ethiopia.
The TPLF regime which has no mandate from Ethiopia people though has been known for its pedagogical lies, corruption and crimes against all people of Ethiopia; specifically it has targeted the Oromo people to control their fertile resources. Thousands of Oromo farmers are losing their lands under the pretext of Integrated Master Plan of Addis Ababa (Finfinnee). The deliberate killing of innocent people who peacefully protested against land grab from Oromo farmers by TPLF army which is armed to its teeth, foreshadow a looming genocide against Oromo people.
This cruel regime is able to commit all these crimes by dividing the people of Ethiopia. Now, time is an essence for all peoples in Ethiopia to stand firm with Oromo people who have been fighting the TPLF regime for freedom, democracy, justice and human rights. The Oromo struggle is a struggle for freedom, justice, equality and human rights. When Oromo people are free from TPLF regime, all people in Ethiopia will be free. We are also encouraged by the support and solidarity of different Ethiopian political & Civil Organizations against the massacre of Oromo students and farmers by the TPLF regime. Now!
The OLF calls upon all Ethiopian to join the Oromo people struggle for freedom, democracy, justice & human rights, and once for all to dismantle the genocidal regime of TPLF. To that effect , the OLF calls for all inclusive struggle that include all political parties and civil organizations that will enable the Peoples in Ethiopia to decide their destiny by establishing government of people , for people and by people in Ethiopia.
We also warn everybody to be vigilant against possible evil actions of the TPLF to instigate animosity in the country by destroying property and killing none Oromo’s and blaming on Oromo’s. The TPLF will do this to disrupt this genuine movement towards freedom, democracy, human rights and justice. The Ethiopian people should be aware of the motives of the TPLF as it has been doing for the last 24 years since it seized political power in Ethiopia. It is widely known that the Oromo people have no problem with other people of Ethiopian, except with the TPLF and the systems that have been killing them, disposing them from their lands, arresting them & torturing them.
Finally, we call upon the International Community to stand with Oromo people, not with the minority TPLF Regime in Ethiopia.
Let’s stand together against the TPLF minority genocidal Regime.
Victory & Justice for All!!!

ከፍተኛ የወያኔ ባለስልጣናት በቋራ ህዝብ ውርደት ተከናንበው ተመለሱ

አርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬድዮ
አባይ ፀሐዬ፣ ደመቀ መኮንን፣ ገዱ አንዳርጋቸውና ሌሎች በዛሬው ዕለት ወደ ቋራ አምርተው ህዝቡን ለመሰብሰብ ሲሞክሩ ህዝቡ በአንድነት አምፆ ከእነሱ ጋር ፈፅሞ መነጋገር እንደማይፈልግ ገልፆ የውርደትና ሀፍረት ጉንጉን አበባ አንገት አንገታቸው ላይ አስሮ መልሷቸዋል፡፡tplf-in-gondar
የጀግናው አፄ ቴዎድሮስ አጥንት ፍላጭ የሆነው ጀግናው የቋራ ህዝብ አሳፍሮ የመለሳቸው እነ አባይ ፀሐዬ በጎንደር ከተማ ሲኒማ አዳራሽ የፀጥታ ኃይሎችን፣ የዞኑን አመራሮች፣ ወሬ ለማዳመጥና እግር ጥሎት የገባውን ህዝብ ለማወያየት ሞክረው ነበር፡፡ ባለስልጣናቱ ፀረ ሰላም ኃይሎችና አሸባሪዎች ያሏቸውን ጠብመንጃ ያነሱ የነፃነት ድርጅቶች ህዝቡ እንዳይደግፍ ሲያሳስቡ ህዝቡ “ቢመጣ ቢመጣ ከእናንተ የባሰ አይመጣ…” ሲል ምላሽ ሰጥቷቸዋል፡፡ በጎንደር ከተማ የሚኖሩ የትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች በስማቸው እየነገደ ከሌሎች ቋንቋዎች ተናጋሪዎች ጋር እንዳቆራረጣቸው በመግለፅ ህወሓትን ከሰውታል፡፡ ከዚህ በኋላ የህወሓት ደጋፊም እንዳልሆኑ የአቋም ለውጣቸውን በይፋ አስታውቀዋል፡፡
የጎንደር ከተማ የፀጥታ ኃይሎች ደግሞ በበኩላቸው ከእንግዲህ ወዲህ ወደ ወጡበት ህዝብ አፈሙዝ አዙረው ምላጭ መስበር እንደማይሹና አገዛዙ ወደ ወገናቸው ተኩሱ የሚላቸው ከሆነ አስቀድሞ የጦር መሳሪያቸውን እንዲረከባቸው ጠይቀዋል፡፡

Thursday 10 December 2015

ፓትርያርኩ ለሕክምና ወደ አሜሪካ አመሩ | ከባድ የሰውነት መዛል ታይቶባቸዋል

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ ለከፍተኛ ሕክምና ወደ አሜሪካ ሀገር ማምራታቸውን የመንበረ ፓትርያርኩ ምንጮች ገለጹ። ከትላንት በስቲያ ማምሻውን ከአንድ ሊቀ ጳጳስ እና ሌላ ረዳታቸው ጋር የተጓዙት ፓትርያርኩ፣ ከሁለት ሳምንት ላላነሰ ጊዜ በሕክምና እንደሚሰነብቱ ተገልጧል። የ73 ዓመት የዕድሜ ባለፀረ የሆኑት ፓትርያርኩ በሀገር ውስጥ በሚገኝ አንድ ሆስፒታል የጤና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን የጠቀሱት የዜናው ምንጮች፤ የሕመማቸው መንሥኤ ከከፍተኛ የደም ግፊት ጋር የተያያዘ መሆኑን ጠቁመዋል። ባለፈው ሳምንት በርእሰ አድባራት ወገዳማት አኲስም ጽዮን ማርያም ተገኝተው የክብረ በዓሉን ጸሎተ ቅዳሴ በመሩበት ወቅት ከባድ የሰውነት መዛል እንደታየባቸው የዜናው ምንጮች ተናግረዋል፤ ከዚያም በኋላ የሚሰማቸው ከፍተኛ አካላዊ ድካም የዕለት ተግባራቸውን እንዳያከናውኑ እክል እንደፈጠረባቸውና የተሻለ ሕክምና በማስፈለጉ ወደ ውጭ ሀገር መጓዛቸውን አስረድተዋል። የፓትርያርኩ የጤንነት ሁኔታቸው አሳሳቢ የሚባል እንዳልሆነ የገለጹት ሌሎች ምንጮች በበኩላቸው፤ አቡነ ማትያስ አጠቃላይ የጤና ምርመራቸውንና መደበኛ ክትትላቸውን እስከ ታኅሣሥ 13 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ አጠናቀው እንደሚመለሱ አስታውቀዋል። - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/48900#sthash.3J4YG69t.dpuf

ለወያኔ ድርጊት፣ ምን ስም እናውጣለት (ይገረም ዓለሙ)

ይገረም ዓለሙ
ወገንን ጨፍጫፊ ቆዳው የነጣ ነው
በአበሻ የሚጨክን ፈረንጅ ብቻ ነው፤
እያለ የሚያስብ የዋህ ፍጡር ማነው
ጨፈጫፊ ከሆነ አበሻም ጣሊያን ነው
እንቶኔም በተግባር ሲኞር እንቶኔ ነው፤
Police brutality in Ethiopia
በየግዜው እየከፋ የሄደውን የወያኔ አረመኔነትና የሀገራችንን ጉዞ ወዴትነት ሳስብ ትውስ ያለችኝን ይህችን ስንኝ ወደ ማስታወሻየ ገልብጬ ያኖርኳት በ1980ዎቹ መጨረሻ ግድም ለንባብ ይበቁ ከነበሩት መጽሄቶች ከአንዱ ነው፡፡ ወያኔ ዴሞክራት መስሎ ለመታየት በሞከረበትና ትክክለኛ ማንነቱ ገሀድ ወጥቶ ብዕርን ከጠመንጃ አስበልጦ መፍራት ባልጀመረበት በዛ ወቅት እንዲህ የጻፉት ሰው ዛሬ በህይወት ካሉ ምን ሊሉ እንደሚችሉ መገመት ይቸግራል፡፡
ወያኔዎች ደርግን በጨፍጫፊነት በማውገዝ ዛሬም ድረስ ፈሺስት ናዚ ወዘተ በማለት ይገልጹታል፡፡ በዘመነ ደርግ የተፈጸመውን ቀይ ሽብርም ለአንድ ሰሞን የፖለቲካ ፍጆታ ሊጠቀሙበት ሞክረዋል፡፡ ግን ካወገዙት ተግባር ተምረው ከተጸየፉት ድርጊት ርቀው ሊገኙ አልቻሉም፡፡ በርግጥም ከጅምሩ ስለ ቀይ ሽብር የነበራቸው አያያዝ ሊማሩበት ሳይሆን ሊያደናግሩበት፤ ለተበዳዮች ፍትህ ሊያስገኙበት ሳይሆን ጥላቻን ሊያነግሱበት እንደነበረ መለስ ብሎ በማስታወስ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡ ከቀይ ሽብር ቢማሩ ኖሮ ራሳቸው ያቋቋሙት የቀይ ሽብር ኮሚቴ ይዞት የነበረውን “ያለመቻቻል ፖለቲካ ሰማዕታት፣መቼም እንዳይደገም” የሚለውን መርህ ተግባራዊ ባደረጉና እንዲህ የለየላቸው ጨፍጫፊ ባልሆኑ ነበር፡፡
የቀይ ሽብር ነገር ለወያኔ የፖለቲካ ካርድ በነረበት ወቅት የቀይ ሽብር ኮሚቴ ባዘጋጀው አንድ የውይይት መድረክ ላይ የጥናት ወረቀት ያቀረቡት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴ “…የፖለቲካ ልዩነቶችንም በተመለከተ አንዱ ወገን ምንግዜም ቢሆን ፍጹማዊ እውነትን ሊታደል እንደማይችል ተገንዝቦ የሌላውን ወገን ሀሳብ እህ ብሎ ማዳመጥ መቻል ይኖርበታል፡፡ የተቀዋሚ ወገን አየለ ብሎ ቃታ ለመሳብ መጣደፍ ዞሮ ዞሮ ሀገርን በብርቱ የሚጎዳ መሆኑን ከ « ቀይ» ሽብር ያተረፍነው ትልቁ ትምህርት ነው” ብለው ነበር፡፡ ነገር ግን ወያኔዎች ቀይ ሽብርን ያራገቡት ፖለቲካ ሊቆምሩበት እንጂ ሊማሩበት ያለመሆኑን ውለው ሳያድሩ በጀመሩት የሁሉም ነገር መፍትሄ ከጠመንጃ ይመነጫል አይነት ተግባራቸው አሳይተውናል፡፡
ሌላው ተናጋሪ የነበሩት ዶ/ር የራስ ወርቅ አድማሴ ባቀረቡት ጽሁፍ ደግሞ “ከኛ ትውልድ ስህተት በመማር የልጆቻችንን ትውልድ ከፖለቲካ ግድያ፣ከዘር ማጥፋት ፍጅትና ከስጋትም ጭምር ነጻ በሆነችና ፍትህ በነገሰባት ኢትዮጵያ እንዲኖሩ እንመኛለን፡፡ ይህን ምኞታችንን እውን ካደረግን ደግሞ እሱ ጊዜ የማይሽረውና የማያደበዝዘው ዕውነተኛው የሰማዕታት መታሰቢያ ይሆንልናል፡፡”» በማለት ዋናው ቁም ነገር የድንጋይ ሀውልት ማቆሙ ሳይሆን ካለፈው ተምሮ መሰል ጥፋት እንዳይደገም ማድረጉ እንደሆነ ነበር የገለጹት ፡፡ግና አንደ አለመታደልም ሆነና ወያኔን ሀይ የሚለውም ጠፋና ይሄው ዛሬ ድረስ ስጋቱም ፍጅቱም እንዳለ አለ፡፡
ባለፉት ሀያ አራት ዓመታት ወያኔ ከምንይልህ ቤተ መንግሥት ሆኖ የፈጸማቸው ኢ- ሰብአዊ ተግባሮቹን ለታሪክና ለትውልድ ፍርድ ትተን ዛሬም በእብሪትና በማን አለብኝነት የሚፈጽማቸውን ተግባራት ስናስተውል ጨፍጫፊ ከሆነ ሀበሻም ጣሊያን ነው የሚያሰኙ ናቸው፡፡ታዲያ እኒህን ከእለት እለት እየባሱ የመጡ አረመኔያዊ ድርጊቶቹን ምን ስም አንስጣቸው፡፡ ይመጥ አይመጥነው ባይታወቅም አንድ ሰሞን አንዳንድ ሰዎች ጥቁር ሽብር ማለት ጀምረው ነበር፡፡
ከወራት በፊት አቶ ኤፍሬም ማዴቦ “አይኔ እያየስ እዚህ ውስጥ አልገባም, መሠረት ሙሴ” በሚል ርዕስ ባስነበቡን ጽሁፍ ስሙ የተጠቀሰው ወጣት ከሌሎች ሁለት ወጣቶች ጋር ጎነደር መተማ ላይ ተያዘ፡፡ ሁመራ ተወስደው ጫካ ውስጥ ሊረሸኑ ጉድጓድ አፍ ላይ ቆመው ገዳዮቹ አንደኛውን ወጣት በጥይት መትተው ወደ ጉድጓድ ሲከቱት አይኔ እያየስ እዚህ ውስጥ አልገባም ያለው መሰረት እግሬ አውጪኝ ብሎ ሮጦ አካሉ በጥይት ቢነዳደልም አምልጦ በሻዕቢያ ወታደሮች እጅ መውደቁንና ታክሞ ድኖ ግንቦት ሰባትን መቀላቀሉን ነግረውናል፡፡( ይህን አንብበን ዝም ማለታችን ራሱ አስገራሚ ነው)
ወጣቱ በፈጣሪ ቸርነት በማምለጡና አቶ ኤፍሬምንም በማግኘቱ የአይን ምስክርነቱን ሊሰጥ ቻለ፡፡ ባይሆን ኖሮ ይኑሩ ይሙቱ ሳይታወቅ ቤተሰብም እርሙን ሳያወጣ ጫካ እንደተጣሉ ይቀሩ ነበር፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በየደረጃው ባሉ ዘመንኞች እየተረሸኑ በጅምላ የተቀበሩና በየጫካው የተጣሉ ዜጎችን ቤት ይቁጠራቸው ማለት ይቻላል፡፡ አንድ ቀን ግን መጋለጡ አይቀርም፡፡
እዛው ጎንደር ውስጥ የወንድሞቹ በረሀ መግባት በሰላም ለሚኖረው ክብሩ አሰፋ ወንጀል ሆኖ 18 ዓመታት አስፈርዶበት በጎንደር ወህኒ ቤት ስድስት ኣመታትን ካሳለፈ በኋላ ከእስር ቤት ተወስዶ መረሸኑን ከአርበኞች ግንቦት ሰባት መግለጫ አንብበናል፡፡ይህም ወያኔዎች ጠላታችን የሚሉትን ሰው አስረው እንኳን እንቅልፍ የማይወስዳቸውና ካልገደሉ የማይረኩ መሆናቸውን የሳየ ነው፡፡ በዚህ መልክ የተረሸኑ ወገኖቻችንስ ምን ያህል ይሆኑ?
ከሁለት ዓመት በፊት አዲስ አበባ ውስጥ ከስድስት ኪሎ ወደ ፈረንሳይ የሚሄደው መንገድ ሲሰራ ሶስተኛ ሻለቃ በመባል ይታወቅ የነበረውና ወያኔ ስሙን እየቀያየረ የሚጠቀምበት የጦር ሰፈር ጫፉ ላይ አጥሩ ፈርሶ ሲቆፈር የቅርብ ግዜ አስክሬን ከነተጠቀለለበት ብርድ ልብስ መገኘቱ ይታወሳል፡፡ በማህበራዊ ድረ ገጽም ምስሉ ተለቆ ለአንድ ሳምንት መነጋገሪያም ሆኖ ነበር፡፡ (ንዴት ቁጣችን፣ ተቃውሞ ፉከራችን ከአንድ ሳምንት አይዘል አይደል!) ሳይታሰብ በመንገድ ስራ ቁፋሮ ምክንያት ለእይታ የበቃው ያ የወገን አጽም የወያኔ የጦር ካምፖች ለወታደራዊ ተግባር ብቻ ሳይሆን ታፍነው ለሚሰወሩ ዜጎች ማሰቃያ መግደያና መቀበሪያነትም የሚያገለግሉ መሆናቸውን ያጋለጠ ነው፡፡ በዚህ መልክስ ስንት ወገኖቻችን በአረመኔዎች እየተገደሉ በየቦታው ተቀብረው ይሆን; ጠያቂ ጠፍቶ ጯሂ አልተገኝቶ ሆኖ እንጂ ቁፈራው ሰፋ ተደርጎ ቢቀጥል ብዙ ጉድ በተጋለጠ ነበር፡፡
የፖለቲካ ትርፍ አገኛለሁ ብሎ በደርግ እየተገደሉ በየቦታው የተቀበሩ ወገኖቻችንን አጽም እያወጣና በቴሌቭዥን እያሳየ ሲያስለቅሰንና ሲያላቅሰን የነበረው ወያኔ እሱ በተራው ሀያ አራት ዓመት ሙሉ አስሮ አሳቃይቶና ገድሎ ሊረካ አልቻለም፡፡ መታሰር መሰቃየትና መገደል በቃን ብለን ካላመረርንና ካልተባበርን አለበለዚያም ለወያኔ ሰጥ ለጥ ብለን ካላደርን በስተቀር ወያኔ ከዚህ አድራጎቱ መቼም የሚገታ አይመስልም፡፡ ግና ዘላለማዊ ምድራዊ ኃይል የለምና አንድ ቀን የጨለመው ሲበራ ህሊናቸው ፋታ ነስቶአቸው ወይንም ህግ አስገድዷቸው ወያኔ በዘመነ ሥልጣኑ እየገደለ በየቦታው ስለቀበራቸው ኢትዮጵያውያን የአይን እማኝነታቸውን የሚሰጡ ሰዎች መኖራቸው አይቀርም፡፡
ይሄው ሰሞኑን ደግሞ በየመድረኩ ስለፍትህ ስለ መልካም አስተዳደር ተቃውሞን በሰላማዊ መንገድ መግለጽ ስለመቻል ወዘተ እየደሰኮሩ በተግባር ግን በሰላማዊ መንገድ ጥያቄ ባቀረቡና ተቃውሞ ባሰሙ ወጣቶች ላይ ነብሰ ገዳይ ወታደሮቻቸውን አሰማርተው እያስደበደቡ እያሳሰሩና እያስገደሉ ነው፡፡ ለሀያ አራት አመታት በስልጣን ለመቆየት የቻሉት በማናቸውም ወገን የሚነሳን ማናቸውንም ጥያቄና ተቃውሞ በእስር በድብደባና በግድያ ጸጥ በማሰኘት በመሆኑ ሌላ ለጥያቄ መልስ መስጫ ዘዴም ሆነ ተቃውሞን ማስተናገጃ መንገድ አያውቁም፡፡
የአረመኔነታቸው ክፋት ጎንደር እስር ቤት ተቃጥሎ እስረኞች ህይወታቸውን ለማትረፍ ሲሮጡ እየተኮሱ ገድለዋል፡፡ ያለህበት ቤት ሲቃጠል አይንህ እያየ ዝም ብለህ ተቃጠል የሚሉ ነው የሚመስለው፡፡ እንደው እነዚህ ከእሳት የሚያመልጥን ዜጋ ተኩሰው የሚገድሉ ነብሰ በላዎች ከምን አይነት ማህጸን የተፈጠሩ ይሆኑ! ወይስ ወያኔዎች ሲያሰለጥኑዋቸው ከምግብ ወይንም ከሚጠጣ ነገር ጋር ቀላቅለው የሚሰጡዋቸው ከሰውነት ወደ አንስሳነት የሚቀይር፣ ሰዋዊ አስተሳሰብን አደድቦ ህሊና ቢስ የሚያደርግ ነገር ይኖር ይሆን፡፡
ወያኔዎች የአረመኔነታው ክፋትና የንቀታቸው ብዛት አንድም ገደሉ መቶ ለአፋቸው ይህል እንኳን በተፈጠረው ነገር እናዝናለን አይሉም፡፡ እነርሱ የሚያውቁት በሟች ቁጥር ላይ መሟገት ነው፡፡ ሰሞኑን የምንሰማውም ይህንኑ ነው፡፡
በሰላም ተቃውሞ በሚያሰሙ ( ቢቢስ ድንጋይ ይወረውሩ ይሆናል) ወጣቶች ላይ እንዲህ በየግዜው ግድያ የሚፈጽሙት ወያኔዎች ደርጎች ላይ እንደሆነው በአዲስ አበባ ከተማ በትላልቆቹ ባለሥልጣኖች ላይ ቢተኮስባቸው፣ ከመካከላቸው ቢቆስልና ቢሞትባቸው ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ መገመት አይከብድም፡፡ አብርሀ ደቦጭና ሞገስ አስግዶም የጣሊያኑን ጀነራል በቦምብ ካቆሰሉ በኋላ ጣሊያኖች በአዲስ አበባ የፈጸሙት ጅምላ ፍጅት መቼም የሚረሳ አይደለም፡፡ ወያኔዎች ከእስከዛሬ ተግባራቸው እንዳወቅናቸው ከመካከላቸው አንድ ሰው ቢገደል ወይንም ቢቆስል ተመሳሳይ ተግባር ከመፈጸም ወደ ኋላ እንደማይሉ ፡፡ ታዲያ ይህን በቀይ ሽብር ለተጨፈጨፉ ወገኖች ሀውልት አቁሞ ጭፍጨፋ የሚፈጽም አረመኔ ቡድን ለእሱም ሆነ ለድርጊቱ ምን ስም እናውጣለት፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምግብ ቦይኮት አደረጉ (የሚሊዮኖች ድምጽ)

የሚሊዮኖች ድምጽ
Addis Ababa University student's on  hunger strike
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በስፋት ተቃዉሟቸውን እያሰሙ ነው። በወያኔ ግፈኛ ታጣቂዎች በጎንደር እና በኦሮሚያ በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻችን ሃዘናቸውን በመግለጽ፣ እህቶቻችንም ጥቁር በመልበስ፣ በካፌቴሪያ ምሳ አንበላም ብለው ቦይኮት አደርገዋል።
እንቅስቃሴው ሰላማዊ በሆነ መንገድ ወደ አዲስ አበባ እየገባ ነው። እንቅስቃሴው በኦሮሞ ተማሪዎች በማስተር ፕላኑ ዙሪያ ቢጀመርም፣ መልኩን በስፋት ቀይሮ፣ አሁን የሁሉም ዜጎች እንቅቃሴ ሆኗል። የመሰረታዊ የመብት፣ የነጻነት የእኩልነትና የዲሞክራስ ጥያቄ ሆኗል።
በኦሮሚያ የተለያዩ ቦታዎች እየተደረጉ ያሉ እጅግ በጣም ብዙ እንቅስቃሴዎች እንደተጠበቁ፣ በተመሳሳይ ሁኔታ በሃረር ከተማ (ሃረሬ ክልል)፣ በዲላ ( ደቡብ ክልል፣ ጌዲዮ ዞን ዋና ከተማ) እንዲሁም በአዋሳ (የደቡብ ክልል ዋና ከተማ) ተቃዉሞዎች ተደረገዋል።
በተለይም በአዲስ አበባ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴውን በቅርብ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል።

Friday 13 November 2015

UN Emergency Fund releases $17 million to help communities affected by worst drought to hit Ethiopia in decades

(New York, 12 November 2015) – United Nations humanitarian chief Stephen O’Brien today released US$17 million from the Central Emergency Response Fund (CERF) to support people affected by the worst drought in Ethiopia in decades. UN and partners are supporting the ongoing response led by the Government of Ethiopia.UN Emergency Fund releases $17 million to Ethiopia
The El Niño global climactic event has wreaked havoc on Ethiopia’s summer rains. This comes on the heels of failed spring rains, and has driven food insecurity, malnutrition and water shortages in affected areas of the country.
“A timely response to the emergency is critical. If we don’t act today, we face an even graver situation tomorrow, with more immense needs in 2016,” warned the Under-Secretary-General for Humanitarian Affairs and Emergency Relief Coordinator. “CERF funds will immediately provide crucial food supplies for people affected by the drought, now, when they need it most.”
The emergency funding will be provided to the World Food Programme so it can support some 1.37 million Ethiopians with food, and provide specialized nutritional supplements to 164,000 malnourished women and children.
The Government reports that 8.2 million people now require emergency food assistance, up from 2.9 million in early 2015. The number of people who need food assistance in East Africa is forecast to increase to over 22 million at the start of next year, including 15 million in Ethiopia.
By the end of the year, the UN’s global emergency fund will have provided over $80 million in response to humanitarian needs because of climate-related events linked to El Niño. Since July alone some $76 million has been disbursed to agencies to carry out essential aid activities in the Democratic People’s Republic of Korea, Eritrea, Ethiopia, Haiti, Honduras, Malawi, Myanmar, Somalia and Zimbabwe.
CERF pools donor contributions in a single fund so that money is available to start or continue urgent relief work anywhere in the world. Since its inception in 2006, 125 UN Member States and dozens of private-sector donors and regional Governments have contributed to the Fund. CERF has allocated more than $4 billion in support of humanitarian operations in 95 countries and territories.

የማለዳ ወግ…ረሃብ አጠቃን ! ረሃብን ሽሽት ሞት ተደፍሯል | አንድ አፍታ ረሃቡን ሸሽተው ሳውዲ ከገቡት እማኞች ጋር … -

የረሃቡ መረጃ ከወራት በፊት .. * ረሃቡን ሸሽተው ሳውዲ ከገቡት እማኞች ጋር … * ቀናኢው የሳውዲ ነዋሪ ለተጎዳው ወገኑ … *የረሃብ ፖለቲካውን እንተወው … ለወገኖቻችን እንድረስላቸው የረሃቡ መረጃ ከወራት በፊት … ==================== በወርሃ ነሀሴ 2007 የመጀመሪያ ሳምንት በአፋር ረሀብ ስለመግባቱ በጀርመን ራዲዮ ከመስማታችን አስቀድሞ ኢትዮጵያን ከሚያስተዳድራት የአህአዴግ መንግስት ለምን ድርቅን ይሸፋፍናል ? ስንል ጠየቅን … የአፋር አርብቶ አደር ብቸኛ አንጡረ ሀብት የሆኑት ከብቶቹ አደጋ ላይ በድርቁ ክፉኛ ስለመመታታቸው በተጨባጭ ተንቀሳቃሽ የምስል ቀርቦ የወዳደቁትን ከብቶች አይተን አዝነናል … የአካባቢው ነዋሪ “ድርቅ መታን ” ሲሉ ” ለድርቁ የአፋር መስተዳደር ባለሥልጣናት ተገቢና ፈጣን ምላሽ አልሰጡም !” በማለት ወቀሳቸውን ለጀርመን ራዲዮ መግለጻቸውን ወዳጀና የሙያ አጋሬ ጋዜጠኛ ማንተጋፍቶት ስለሽ እጥር ምጥን ባለው የጀርመን ራዲዮ ዘገባው አስደምጦናል ፣ የዛሬ ሶስት ወር ነሀሴ … ! በዘገባው የቀረቡት ነዋሪዎች “ተወካዮች በአፋጣኝ መድረስ መርዳቱ ቀርቶ ድርቁን ለመደባበቅ ይሞክራሉ !” ሲሉ አማረዋል ያለው የጀርመን ድምጽ ራዲዮ የወቅቱ ዘገባ የመንግስት የፌዴራልና የክልል መንግሥት ግን ችግሩን ለመቋቋም በመስራት ላይ እንደሚገኙ መግለጻቸውን በጋዜጠኛ ማንተጋፍቶት ዘገባ ተጠቅሶም ነበር … የሆነው አሞን አሳስቦን ሀገርና ህዝብን የሚያስተዳድረው የኢህአዴግ መንግስት አስከፊ አደጋ ሲደርስ የሚያጠግብ መልስ ነፈገን …. ረሀብን ለፖለቲካ ሲጠቀምበት ጃንሆይን ” ረሀብን ደብቆ ኬክ ቆረሰ !” ብሎ ያወገዘ ፣ ደርግን በተመሳሳይ መንገድ ” ረሃብን ደበቀ ” ሲል ሌላ የፖለቲካ መጠቀሚያ አድርጎ ተቃውሞውን ያፋፋመው የኢህአዴግ ፖርቲ መንግስት ሆኖ ሀገር መምራት ሲጀምር ድርቁን አቃለለው ፣ ደባበቀው ! ረሀብ ቸነፈሩ ከቁጥጥር ሳይወጣ በይፋ እርዳታ መጠየቅ ማስተባበር ሲገባ የፖለቲካ ድርጅቶች አመታዊ የልደትና የድል በአላትን ሲከበር በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ የማባከኑን ፍትሃዊነት ጠይቀን አሁንም ሆድ የሚያሞላ የማያጠግብ የእውነት መልስ ታጥቶ ለወራት ስንንከላዎስ ይህው ከከፋው አደጋ ደርሰናል ! የአደጋውን አሳሳቢነት ከተራቡት መረጃ ደርሶን አልሰማ ብለን ብንከርምም የውጭ መገናኛ ብዙሃን ረሃቡ ከጋማ ከብቶች አልፎ ክቡሩን ሰው መቅጠፍ መጀመሩን ተጎጅዎችን እያቀረቡ እየነገሩን ነው ። ችግሩን አምኖ እርዳታውን ለማሳለጥ ከመትጋት ይልቅ ገና ተቃዋሚዎች ረሃቡን እነሱ በዘመነ ደርግ እንዳደረጉት የረሃብ ፖለቲካ እንዳያወግዟቸው ፣ እንደያሳጧቸው ፣ የስልጣን ወንበሩ በተቃውሞ መነቃነቅ እንዳይፈጠር የእኛው ቀርቶ የውጭ መገናኛ ብዙሃንን መረጃ ዘገባ “ውሸት ነው !” እያሉ ማጣጣል መያዛቸው ያላመመው ያለ አይመስለኝም ! አሁን አሁንማ ” አል ኒኖ ” የተባለው አለም አቀፍ የአየር ጸባይ ችግሩን ማስከተሉን የካደ ያለ ይመስል ” አል ኒኖ ” ተብየው መጋኛው ምክንያት ሆኖ አስር ጊዜ እየተደረደረ ” እርዳታው ጅቡቲ ገብቷል ፣ ለተረጅዎች እርዳታ እያከፋፈልን ነው! ” የሚለው አደንቋሪ ፕሮፖጋንዳ ቀጥሏል የምለው ከድርቁ ሸሽተው ሳውዲ በአሳር በመከራ የገቡ እማኞቸን አግኝቸ ያንዣበበውን አስከፊ አደጋ ” እህ ” ብየ ሰምቻለሁና ነው ! አንድ አፍታ ረሃቡን ሸሽተው ሳውዲ ከገቡት እማኞች ጋር … ====================================== ረሃቡን ሸሽተው ሳውዲ የገቡት የረሃቡ እማኞች አግኝቻቸው ሲናገሩ ሀምሌ አልፎ ነሃሴ 2007 ሲጠባ በራያ ቆቦ አደጋው ታይቶ ሰው መፈናቀል መሰደድ ጀምሮ ነበር ። አረ ምን ይህ ብቻ ልማት መር የአርሶ አደሩን ኑሮ ክፋት ፣ ጉዳት በቅጥ በቅጡ ያስቀምጡታል … ያንን አስደንጋጭ ወግ ለዛሬ ትቸ ወደ ረሃቡ ስንመጣ ከሶስት ወር በፊት የክልሉ ተጠሪዎች አደጋውን ከአፍንጫቸው ስር እያዩ ” አደረግን !” ለማለት ብቻ እርዳታ ቢጤ ለአንዳንድ የገበሬ ቀበሌ ማህበር ጀምረው እንደ ነበር እማኞቹ አልካዱም ። ያም ሆኖ እርዳታው ለአንድ ቤተሰብ አምስት ኪሎ እህል መስፈር ሲጀምሩ እህሉ እንኳንስ በረሃብ የተጎዳ ጎንን ሊጠግን ዘመድ ለዘመድ መለያየቱን ሲናገሩት ያማል … እንዲህ እንዲህ እያለ ነሀሴ ተሸኘና መስከረም ጠባ ፣ የተዘራው ፍሬ በድርቁና በቀበኛው ወፍ ተበላባቸው ፣ የተረፈው አዝመራ እንኳንስ መተዳደሪያ ለእለት ጉርስ የሚሆን የሚላስ የሚቀመስ መጥፋቱን አጫውተውኛል። በዚህ መንገድ እያስገመገመ የመጣው ድርቅ ማሳያ በርካታ ምልክቶች ሲታዩ ወንድም እህቶቸ ረሃቡን ሸሽተው ሞትን ደፍረው ወደ አረባዊቷ ሳውዲ በሶማሊያና በየመን አድርገው መግባት ጀመሩ … ብዙዎቹ ባህሩን ተርፈው በጦርነት አለንጋ ወደ ምትበጠበው የመንና በሳውዲ በርሃ ሲያቋርጡ በጥይት አሩር ፈጃቸው ፣ የበርሃ ውሃ ጥምና በደላሎች ግፍ በርሃው የተበሉት ተበልተው የተረፉት ተረፉ … እነሆ አማኞቸ በመንገድ ሲያልፉ ያጋጠማቸውን ሬሳ ሲያገኙ የቻሉትን እየቀበሩ ያልቻሉትን ልባቸው እየተሰበረ ለአሞራና አውሬ ቀለብ ጥለዋቸው ሳውዲ መግባታቸውን እያለቀሱ ግን በብስጭትና ምሬት አጫውተውኛል ! የረሃቡ ክፋት በገፈት ቀማሾች እንዲህ ሲገለጽ የኢህሃዴግ መንግስት ስለተራቡትና ስለ እርዳታው ስርጭት የመረጃ ግልጽነት ጎድሎት ማየት ያማል ። ዛሬ አለም በመረጃ ልውውጥ ለመጥበቧ ከዚህ በላይ ምስክርነት የሰጡኝ ሞት አይፈሪዎች የረሃቡ ስደተኞች ናቸውና የሰጡኝ መሬት ላይ ያለ እውነቱን ጠቋሚ ከሆነ መልካም ነው ። ታዲያ ኢህአዴግ በዚህ ከብርሃን ፍጥነት ባለይ በሚወረዎረው የመረጃ ዘመን ከአፍንጫ ስር ያለን ረሃብ መደባበቁና ግልጽ አለመሆን ምን ይባላል ? ይህስ እድገት ምጥቀትን ነው ወይስ ውድቀት ዝቅጠትን ያሳያል ? መልሱን ለእናንተ ልተወው … ቀናኢው የሳውዲ ነዋሪ ለተጎዳው ወገኑ … =========================== በሳውዲ የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን የረሃቡ መረጃ መናኘት ከጀመረ ወዲህ እርዳታ በማሰብ ወገኖቻችን ለመርዳት ከፍ ያለ ፍላጎት እንዳላቸው እየገለጹ ይገኛሉ ። በሳውዲ አረቢያ ያለው ወገን እንኳን ለሀገሩ ለተራው የተጎዳ ወገኑ አይጨክንም ። ዳሩ ግን ከፖለቲካው ጀምሮ በስደት መከራ ለሚንገላታው የመብት ጥበቃ ጉድለት መንግሰትን እየሸሸ ቢገኝም የወገኑ ህመም ህመሙ ነውና ጨክኖ አያውቅም ! ምንም እንኳን መንግስት ለሚያደርገው የተለያየ ድጋፍ ጥሪ በአሳር በመከራ ተቀስቅሶ የረባ እርዳታ ሲለግስ አለመታየቱ ባይደንቅም ተራው ዜጋ ተቸገረ ብየ እኔ በአቅሜ ስጠይቅ ያገኘሁት ተደጋጋሚ ምላሽ ምስክሬ ነው ። ይህንን አስረግጨ አንድናገር ከጅማው አርሶ አደር ከጀማል ፣ እስከ ቁንፊዳው መሀመድ ሁሴንና አሁን እርዳታ በመሰብሰብ ላይ ያለሁት በሀኪሞች ስህተት 9 አመት አልጋ ላይ ለዋለው ለብላቴናው መሀመድ አብድልአዚዝ እናት ሃሊማ የማሰባስበው እርዳታ ለነዋሪው ቀናኢነት ጥሩ ማሳያ ይመስለኛል ! በቅርቡም በዋና ከተማዋ ሪያድ ኢትዮጵያውያን በሀጅ አደጋ ለተጎዱ አንዳንድ ወገኖች እያደረጉ ያሉት እርዳታ ጥሩ ማሳያ ይመስለኛል ። በተለይም በአፍሪካ ቲቪ ቀርበው ሀይማኖታዊ ትምህርት ይሰጡ የነበሩትና በሐጅ የሚና ጀማራት አደጋ የደረሰባቸው ኡስታዝ አህመድ ሙስጦፋ የተባሉ የእስልማና ሀይማኖት ልሂቅ ለመርዳት በሪያድ በተጠራው የድጋፍ ማሰባሰቢያ ጥሪ በአንድ ምሽት በማህበራዊ ድህረ ገጾች በተደረገ ጥሩ ብቻ 609,000 ስድስት መቶ ዘጠኝ የሳውዲ ሪያል ወይም በብር ወደ 3.5 ሚሊዮን የሚገመት ብር መሰብሰቡን በማሰባሰቡን ላይ የተሰማሩ አንድ ወንድም ሲያጫውቱኝ ይህ ገንዘብ ገና በዋትሳፕ what’s up “ሶሻል ሚዲያ ” Social Media በመሰብሰብ ላይ ያለውን እንደማይጨምር ከነተጨባጭ መረጃው አሳይተውኛል ! ይህን ማለቴ የሚሰበስብ የሚያዳምጠው ያጣው ስደተኛ እንኳንስ ‪#‎ክፉ_ቀን‬ለመጣበት ለሀገር ለወገኑ ለተራው ነዋሪ የእርዳታ ድጋፍ ለማድረግ ቀናኤ መሆኑን ለማሳየት ከረዳችሁ ደስ ይለኛል ! የረሃብ ፖለቲካውን እንተወው … ለወገኖቻችን እንድረስላቸው ! ====================================== ” ረሃብ ጊዜ አይሰጥም ” ይባላል እውነት ነው ! ለመገናኛ ብዙሃን ቅርብ ያልሆኑት የኢህሃዴግ መንግስት በረሃብ ለተጎዱት እርዳታውን ከማከፋፍልና ተጎጅዎችን ወደ ተሻለ ቦታ ከማስፈር ጀምሮ ስለተከሰተው ድርቅ አደንቋሪ ፕሮፖጋንዳን አቁመው ግልጽ መረጃ ሊሰጡን ይገባል ! ከምንም በላይ በዚህ ጊዜ የተጎዳውን ወገን አንድ ሆነን ቀን ከማይሰጠው የረሃብ አለንጋ ወገናችን ለማትረፍ ልዩነትን አስዎግደን በጋራ ልንቆም ይገባል ! ተቃዋሚዎችም ሆኑ ኢህአዴግ እርዳታውን ለዘባተሎው ፖለቲካ መጠቀሚያ ከማድረግ ተቆጥበው በህብረት ለተጎዱት ወገኖቻችን እርዳታ እንዲደርስላቸው የየበኩላቸውን ሊያደርጉ ይገባል ! ” ስለ ኢትዮጵያ ያገባናል !” የምንል ሁሉ ዜጎች በረሃቡ ፖለቲካ ከመባዘን ተቆጥበን ማትረፍ ስላለብን ወገናችን ልናስብ ይገባል ! ካለፈው እንማር ፣ የረሃብ ፖለቲካውን እንተወው … ለወገኖቻችን እንድረስላቸው መልዕክቴ ነው ! #ክፉ_ቀን  ‪#‎Ethiopianfamine‬ ከምንም በላይ ፈጣሪ ይታደገን ፣ ቸር ያሰማን ! ነቢዩ ሲራክ ህዳር 3 ቀን 2008 ዓም - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/48215#sthash.UmWhikUD.dpuf

Thursday 2 July 2015

የሽሮን ጥጋብ ስለማላቀው እጄን ያዙኝ ያሉ አንድ አባት ነበሩ (በፋጡማ ኑርዬ)

አንድ አባት ነበሩ ፤ ስጋ ቤት አላቸው፤ ስለዚህ ስጋ ነጋዴ ስለሆኑ ብዙ ጊዜ እቤታቸው ውስጥ የሚበላው ስጋ ነው ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሚስታቸው ሽሮ አማረኝ ብለው ሽሮ ሲሰሩ ፤ ቤቱ ውስጥ የተሰራው ሽሮ ብቻ ስለሆነ የግዳቸውን መብላት ይጀምራሉ ፤ እየበሉ በመሀል ልጆች ‹‹የሽሮን ጥጋብ ስለማላቀው ስጠግብ እጄን ያዙኝ››….. ብለው ቤተሰቡን ያስቃሉ፡፡አሁንም ኢህአዴግ የስልጣንን ጥጋብ ስላላወቀው አባገነንነቱን አጠናክሮበት ቀጥሏል፡፡ ሀይ ባይ ያጣም ይመስላል፤ በህዝብ ገንዘብ ስብሰባ እያዘጋጀ ህዝቡን በግብር እያስጨነቀ በሰበሰበው ብር በማን አለብኝነት፤ ህዝቡን ያሸብራል፣ ያስራል ፣ ይገድላል ፣ ከሀገርም ያሳድዳል ፡፡ ይህም አልበቃ ብሎት በየስብሰባው ላይ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው እየታየ ያሉትን ወንጀለኝነታቸው በፍርድ ቤቱ ሳይረጋግጥ ህገ መንግስቱን በመጣስ በየአደባባዩ ሚሊዮኖች የወከሏቸውን ወኪሎቻችንን አሸባሪ የሚል ስያሜ እየሰጡ፤ ህዝበ ሙስሊሙን ለማሸማቀቅ እየጣሩ ይገኛሉ፡፡
በአዳማው ቲታስ ሆቴል በተካሄደውና፤ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት፤ ባዘጋጀው ስልጠና ላይ ፤ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስቴር የሆኑት አቶ ሬድዋን ሁሴንና በተለይ ምክትላቸው አቶ ሽመልስ ከማል መንግስት አሁንም በእስልምና እምነት ዘልቆ መግባቱ የሚያሳዩ ንግግሮችን አድርገዋል። አቶ ሬድዋን ሁሴን በዋናነት ሽብርተኝነት በተመለከተ በምዕራባውያን እይታና በኢትዮጵያ መንግስት እይታ መካከል ያለውን ልዩነት አብራርተዋል።
ምክትላቸው አቶ ሽመልስ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት በሀገራችን በእስልምና እምነት ስር ፤ ሰለፊዝም በሚባለው አስተምህሮት አማካኝነት ፤ ወደ ሽብር እየገባች እንደሆነ ያስረዱ ሲሆን በንግግራቸውም <<ሰለፊዝም ባለበት ቦታ ሁሉ ጦርነት አለ፡፡ የሰለፊዝም አስተሳሰብ የሚያራምዱ አካላት ሁሉ ዓለማዊ መንግስት አይቀበሉም፡፡ በሸሪዓዊ ስርዓት ብቻ ነው፡፡ የሚያምኑት የሀገርን ህልውና ያፈራርሳሉ፡፡ ለምሳሌ አይኤስአይኤስ (ISIS) የተባለውም ቡድን ይሄ ነው አላማው ፡፡በሀገራችንም እነዚህ አካላት እራሳቸውን ማጠናከር ጀምረው እስከሚኖሩበት አከባቢም መነጠል ጀምረዋል፡፡ ለምሳሌ ኮልፌና አየር ጤና ይሄንን አስተሳሰብ ልንከላከለው ይገባል፡፡ ከዚህ ቀደም በሀገራችን የነበረው የሱፊዝም እስልምና ተከታዮች ከህብረተሰቡ ጋር አብረው መኖር ይችላሉ። አሁን የዚህ ተከታዮች እየጠፉ ነው፡፡ አስተማሪዎቻቸውም እንዲጠፉ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ይሄንን አስተምህሮት ልንደግፈው ይገባል፡፡ ለዚህ ትልቁን ድርሻ እየተወጣ ያለው አንዱ የሰለፊዝም አካል ወሀቢዝም የሚባለው አስተምህሮት ነው። በሀገራችን ከ2004 ጀምሮ የተከሰተው የእምነት ችግር ከዚሁ ጋር ይያያዛል በወቅቱ ለዚህ ተጠያቂዎቹ አሁን በእስር ላይ ሆነው ጉዳያቸውን በፍርድ ቤት እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡ ወሀብዮችና ሰለፊስቶች አንድ ናቸው፡፡ በአካሄድ ብቻ ልዩነት አላቸው፡፡ እነዚህ አካላት ከዚህ በላይ ከተጠናከሩ፤ እንደ ናይጄሪያ ትልቅ ቀውስ ማስከተላቸው አይቀርም፡፡ በገንዘብ አቅም በኩል ጎልበተዋል በቴክኖሎጂም የሚፈልጉትን የሚፈፅሙበት ላይ ይገኛሉ>> በማለት በጥቅሉ መንግስት አሁንም በእስልምና እምነት ላይ ጣልቃ መግባቱን እንደሚቀጥል የሚያረጋግጥ ንግግር አድርገዋል።
ፍተሻ ፡- እንደነ ሽመልስ ከማል አይነቶች የህወሀት ተላላኪ በየሚዲያው እየወጡ የሚያደርጉት እንዲህ አይነቱን ንግግር የህዝበ ሙስሊሙ አቋም ምንድን ነው? ኮሚቴዎቹ እስካሁን በኛ ቁጥጥር ስር ሆነው እንደፈለግን እያሰቃየናቸው ነው ፡፡ ህዝበ ሙስሊሙ እስካሁን የታሰሩት ይፈቱ እያሉ ከመጮህ የበለጠ ምን የተለየ ነገር ያመጡት ነገር የለም፡፡ ብንፈርድስ ምን ያመጣሉ? በየሚዲያው እየወጣን የህዝቡን ስሜት እንፈትሽ ህዝበ ሙስሊሙ ምንም አያመጣም የሚል ንቀት እና ማን አለብኝነት የተሞላ ንግግር ነው፡፡
አሁንም መንግስት ያላወቀው እና ያልተረዳው ነገር ቢኖር ኮሚቴዎቻችን እና ህዝበ ሙስሊሙ እሱ እንደ ሚያስበው ጨቅላ አስተሳሰብ ያላቸው አለመሆኑ ነው፡፡ ህዝበ ሙስሊሙ ሊያውቀው እና ሊረዳው የሚገባው ነገር ቢኖር መንግስት ነን ብለው ከተቀመጡት አባገነኖች በብዙ እጥፍ ኮሚቴዎቻችን በአመለካከትም በማንነትም እንደ ሚበለጡ ነው ፤የሚያሳው ለዚህም ነው ፤ በየአደባባዩ ፍርድ ቤት የያዘውን ጉዳይ እያነሱ አሸባሪ እያሉ ሰሚያጣ ንግግር የሚያደርጉት፡፡
አምስት ሳንቲም ፡- ስዩመ እግዚያብሄር ብለው እራሳቸውን ሰይመው የኢትዮጵያ ህዝብ ለግማሽ ምእተ አመት ህዝቡ በፍርሀት እንደ ፈጣሪ ሲሰገድላቸው የነበሩትን ኃ/ስላሴም እንኳን በአምስት ሳንቲም የዋጋ ጭማሪ ሰበብ የተነሳባቸው ህዝባዊ አመፅ የሚዘነጋ አይደለም ፡፡ ይንም ታሪክ የኢሀአዴግ መሪዎች የሚያቁት ነው፡፡
ደርግም ፡- ከአፍሪካ በወታደራዊ ሀይሉ አንደኛ የተባለለት አምባገነኑ ደርግም አንድ ሰው እና አንድ ጥይት እስከሚቀር ድረስ እንዋጋለን ብሎ ሲፎክር የነበረውም ፤ ህዝቡ በቃህን ሲለው ፍፃሜው ምን እንደ ሆነ የምናቀው ታሪክ ነው፡፡
አሁንም ኢሀአዴግ ሆይ …. የሽሮን ጥጋብ ………… እንዳሉት ተረት የስልጣንን ጥጋብን ያወቀው አይመስልም ፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ያነሳልም ይጥላልም ፤ ስለዚህ በብሄር ፣ በዘር ፣ በእምነት ከፋፍዬ አለሁ ብሎ ምንም አያመጡም እንደፈለገን እንጨፈልቃለን የሚለው አስተሳሰባቹሁ የትም እንደማያደርሳችሁ ልታውቁ ይገባል ፡፡ አንደውም ለህዝቡ በጣም የነፃነቱን ቀን እያፈጠናችሁለት እንደሆነ ነው ፤ የሚታመነው በዘር ፣ በብሄር ተከፋፍለው እርስ በርስ መተማመን እና አንድነት የጠፋውን ሁሉ ዛሬ እምነትን መጨቆን እና መድፈር ሲጀመር ግን በዘር እና በብሄር የተለያየው ሁላ ዛሬ ላይ በአንድነት ሰንሰለት የተያይዙበት ሁኔታ ነው የተፈጠረው፡፡
አሁንም ኢሀአዴግ እያለን ያለው ነገር ሰሚ አጥቼ ነው እንጂ ‹‹የስልጣንን ጥጋብ አላቀውም እና አንሱኝ ነው››፡፡ ስለዚህ እኛ ደግሞ አንድ ሆነን የስልጣን ጥጋብህ እዚህ ጋር በቃህ ፤ መታሰር መጨቆን መሮናል ሰልችቶናል ፤ ያለምንም ውዝግብ ውረድ …. በአንድነት የኖረን ህዝብ እያወክ እና ሀገሪቷን ታሪክ አልባ እንቅስቃሴ ሊበቃ ይገባል፡፡ ይህ ማድረግ ካልቻልክ ግን የሚፈጠረው ነገር ቀላል አይሆንም ወደ ኋላ መለስ ብሎ የአምስት ሳንቲሟን ታሪክ ማስታውስ ተገቢ ነው፡፡

Tuesday 12 May 2015

Ethiopian-Israelis call for police officer who beat soldier to go on trial

Ethiopian-Israeli activists called for a police officer caught on camera beating an Ethiopian-Israeli soldier to be put on trial.
At a news conference Sunday in Tel Aviv, the activists also demanded that charges be dropped against protesters arrested in the city last week during a demonstration spurred by the attack that turned violent, The Jerusalem Post reported. They also called for improved conditions for Ethiopian-Israelis in the areas of education, housing and welfare.
“Decision-makers abandoned Ethiopian-Israelis as though they were foreign implants and and not a basic part of the foundation of Israeli society,” activist Inbar Bugale said. “They have ignored the difficult reality that there is an entire young generation that feels it is not part of the Israeli society.”
Also Sunday, the Jewish Agency for Israel said it would immigrants’ eligibility to reside in its absorption centers from two years to three. Natan Sharansky, chairman of the Executive of The Jewish Agency, said the decision would be implemented immediately and that the Jewish Agency would assume the costs of the third year — the Israeli government funds the first two.
Sharansky called upon the Israeli government to accelerate the development of permanent housing solutions for the Ethiopian immigrants.
“Integrating Ethiopian immigrants into Israeli society is a national mission of tremendous importance, and that begins with the move from immigrant absorption centers to permanent housing,” he said.
ADVERTISEMENT
Some 4,755 Ethiopian immigrants currently reside in Jewish Agency immigrant absorption centers, including 853 residing there beyond their period of eligibility, according to the Jewish Agency.
The Ethiopian Foreign Ministry reportedly has issued a statement expressing concern over Israel’s treatment of Ethiopian immigrants to Israel. The statement extensively quotes statements by Israeli officials admitting that the county has erred in its integration of Ethiopian-Israelis, Ynet reported.
Ethiopian government officials reportedly summoned Israel’s ambassador to Ethiopia, Belaynesh Zevadia, to discuss the issue and the recent violent protests in Tel Aviv and Jerusalem
http://www.jewishjournal.com/

Ethiopian distance runner Haile Gebrselassie announces his retirement

Reuters, May 11 2015
Haile Gebrselassie, considered one of athletics’ greatest distance runners, said on Sunday (Monday NZ time) he was retiring from competitive running.
The Ethiopian’s long-time manager at first said it was not the end of Gebrselassie’s career, but later issued a press release saying the runner had retired from athletics.
“Running legend Haile Gebrselassie announced his retirement from competitive running at the Great Manchester Run today where he ran his last competitive race,” the statement said.
Gebrselassie was quoted as saying: “I am retiring from competitive running, not from running. You cannot stop running, this is my life. And I am still enjoying my farewell tour like today in Manchester.”
His manager, Jos Hermens, could not be reached to explain the new statement.
“Yes, probably a kind of retirement!” Hermens said in a text message alerting Reuters to the new statement.
Earlier, Hermens had texted Reuters: “No, he’s not retiring; he will be in Glasgow in October. He’ll probably never retire.”
Gebrselassie, 42, had told BBC Sport he was retiring from competitive running after finishing 16th in the Great Manchester Run on Sunday.
But it is not the first time he has talked about calling it quits.
Gebrselassie had tearfully retired five years ago after knee problems forced him to drop out of the New York City Marathon.
But he returned to racing a few months later.
Hermens admitted Gebrselassie was training a lot less than before, “so may be kind of a farewell trip in the UK!” the manager said of Gebrselassie’s upcoming race in Glasgow.
The soft-spoken Gebrselassie achieved success both on the track and the roads during his long career.
Nearly unbeatable on the track in his prime, he won his first of eight indoor and outdoor world championships at Stuttgart in 1993 and went on to hold world records from the 5,000 metres to the marathon.
His Olympic medals came in the 10,000 metres in successive Olympics, 1996 in Atlanta and 2000 in Sydney.
Gebrselassie will now focus more on his businesses in Ethiopia where he is involved in real estate projects, owns four hotels, a coffee plantation and is an automobile distributor, his management company’s statement said.
“He will also remain a running ambassador and wants to stay active in athletics.”

ዓለምአቀፍ እርዳታና ፖለቲካው (ዶ/ር ደስታው አንዳርጌ)

May 11, 2015
International Aid and the Politics
እንደ ኢትዮጵያ ከልመናና ከምጽዋት ጋር ስሙ የሚነሳ ብዙ አገር የለም። ላለፉት ሰላሳና አርባ አመታት የቆየ ሀቅ ነው። በችጋር ጊዜ መለመን ግድ ሊሆን ይችላል። ሁሌ መለመን ግን ህመም ነው። እኛ ግን ከልመና ጋር ከመለማመዳችን የተነሳ ይመስላል ፈጽሞ ሲረብሸን አይታይም። እንዲያውም የተመቸን ነው የሚመስለው። ፖለቲካችን ሁሉ ልመና ተኮር ነው። የአገሪቱ ዲፕሎማቶች ዋነኛ ስራቸው ተግቶ መለመን ሲሆን ሲሳካላቸው ‘በተደረገው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ይህን ያህል ርዳታ ተገኘ’ ብለው በሚቆጣጠሩት ቲቪ ያውጃሉ። እንደ ድል ብስራት እኮ ነው የሚያዩት። አንዳንድ ተቃዋሚዎቻቸው ደግሞ ርዳታ እንዳይገኝ ማሰናከል (ማቃጠር በሉት) ላይ ተጠምደዋል። ሃያላን መንግስታትና እነሱው የሚቆጣጠሯቸው እንደ አለም ባንክ ያሉ ድርጅቶች ርዳታ እንዳይሰጡ መወትወት። እንዴት ያሳፍራል። ሁለቱም አቅመቢስነትን ከመቀበል ይመነጫሉ፤ እኛ ምንም ለማድረግ አቅም የለንምና ይሄን ስጡኝ ወይ ደግሞ ያን አትስጡብን እኮ ነው ነገሩ። ስለራስ አቅም ሳይሆን በሌላ ሰው ወይም አካል ቁጥጥር ስር ያለን ሀብት/አቅም አንጋጦ የማየት በሽታ ነው። ልመናውም ምጽዋት ማከላነሉም (ምቀኝነቱ) የጥገኝነት አባዜን ከማንጸባረቅ ባለፈ ግን አንድም ነገር አይለውጥም። የሞራል ጥያቄውን ብንተወው እንኳን በአለም ታሪክ በልመና ታሪክ የሰራ አገር የለም፤ ቢኖር ኖሮ ማን ይቀድመን ነበር? በአንጻሩ ምጽዋት ጠባቂነት አንድን ህዝብ ከልመና ለመውጣት ከሚያዳግትበት አዙሪት ውስጥ ሊቀረቅረው ይችላል። እዚያ አዙሪት ውስጥ አይደለንም ብሎ መናገር የሚቻል አይመስለኝም። ይህን አዙሪት ለመረዳት ሀብታሞች ለምን እንደሚረጥቡን መጠየቅ ያስፈልጋል።
ሀ. ምዕራባዊያን የሚረጥቡን ለምን ብለው ነው?
በርግጠኝነት ምዕራባዊያን የሚረጥቡን ስንራብ እያዩ አንጀታቸው አልችል ስላለ አይደለም። ስለሚያዋጣቸው እንጂ። ካላዋጣቸው አፍሪካዊ ሞተ ብለው እንቅልፍ አያጡም። ለምንስ ያጣሉ? ሩቅ ሳንሄድ ከሩዋንዳ ጀኖሳይድ እስከ ኤች አቪ ኤይድስና በቅርቡ ስለተከሰተው ኢቦላ ድረስ ብናይ የአፍሪካዊያን ስቃይና ሞት ሀብታም አገራትን በፍጹም የማያሳስባቸው መሆኑን ነው። በተለይ ከኤች አቪ ኤይድስ ጋር በተገናኘ ከአስራምስት አመት በፊት የሆነውን ማስታወስ ያስፈልጋል። በወቅቱ በምዕራባዊያን መድሀኒት አምራቾች የሚመረትና የሚሸጠው ጸረ-ኤች አቪ ቫይረስ መድሀኒት በሰው እስከ ፲፭ ሺ ዩኤስ ዶላር ያወጣ ነበር፤ በአመት። ይህ ደግሞ ከአብዛኛው አፍሪካዊ አቅም በላይ ነው። ስለሆነም በወረርሽኙ ክፉኛ የተመታችውና አቅሙ ያላት ደቡብ አፍሪካ ወረርሽኙን ለመቋቋም መድሀኒቱን በአገሯ ማምረት ትጀምራለች፤ በማንዴላ በተፈረመ ህግ። ደቡብ አፍሪካ የምታመርተው መድሀኒት በጣም ርካሽ ስለነበርና ጥራቱ ደግሞ ምዕራባዊያን ከሚያመርቱት ጋር ተመሳሳይ (ጀነሪክ ድረግ)ስለሆነ የሚሊዮኖችን ህይወት ይታደጋል። ያ ግን በሀብታሞቹ ዘንድ ከቁብ የሚጣፍ ቁም ነገር አልሆነም። ዋናው ጉዳይ አሁን እጅግ ውዱ የምዕራባዊያን መድሀኒት ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ገዢ የማያገኝ መሆኑ ነው። በመሆኑ ምዕራባዊያን መድሀኒት አምራች ኩባንያወች ደቡብ አፍሪካን ወጥረው ያዟት። ከሚሊዮኖች ህይወት የጥቂት ኩባንያወች ትርፍ ይበልጣልና አሜሪካና የአውሮፓ ህብረት ደቡብ አፍሪካን መፈናፈኛ አሳጧት። በተለይ አሜሪካ ደቡብ አፍሪካ ላይ ማዕቀብ ለመጣል ዝታ ነበር፤ የሀገሬን ኩባንያወች አዕምሯዊ ንብረት መብት የጋፍተሻል በሚል (ኩባንያ አዕምሮ ያለው ይመስል)። በወቅቱ የተፈጠረው ከፍተኛ አለማቀፋዊ ውግዘት እንድታፈገፍግ አስገደዳት እንጅ። ታዲያ የነብስ አድን መዳኒት ማምረት የማይፈቀድላት አፍሪካ የስንዴ ምፅዋት በገፍ የሚቀርብላት ለምንድን ነው?
፩. የውስጥ ፖሊቲካ፤ ሀብታሞችን ስለመደጎም
ሀብታም አገራት ለገበሬወቻቸው የሚያደርጉት ድጋፍ ሁለት ስለት አለው። አንደኛው በውስጥ ፖለቲካ ተጽኖ ያላቸው ሀብታም ገበሬወችና ምግብ አከፋፋዮችን መደጎም ነው። በምዕራባዊያን ሀገሮች ለብዙ አስርት ዐመታት ከፍተኛ የሰብል ምርት መትረፍረፍ አለ። ስላቅ ቢመስልም ምርት ሲትረፈረፍ ገበሬዎቻቸውና ሱፐርማርኬቶች ይጎዳሉ፤ ዋጋ ስለሚወርድ። አጠቀላይ ኢኮኖሚውም ይጎዳል። በመሆኑም በ፲፱፩፸ቹ ችጋር አገራችን ሲመታት የምዕራባዊያን መንግስታት ገበሬወቻቸውን ለመርዳት ትርፉን ሰብል ባህር ብንጨምረው ይሻላል ወይንስ በርካሽ ዋጋና በርዳታ መልክ ደሀ አገራት ዘንድ ብንደፋው ይሻለል (ወጪ ከመቆጠብ አንጻር) እያሉ ይጨነቁ ነበር፤ እንዲያም አይነት ጭንቀት አለ። ቁም ነገሩ በተሻለ ኪሳራ ገበሬወቻቸውን መደገፍ ነው። ስለሆነም ለምሳሌ ኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግስት ለተመጽዋች አገራት ከያዘው የርዳታ በጀት ላይ ድርሻየዋን በጥሬው (ብሩን) እንዲሰጣት ብትጠይቅ የሚያቀምሳት የለም። ለምን? የአሜሪካ መንግስት የሚለግሰው የምግብ ‘ርዳታ’ የሚሸመተው ከአሜሪካ ገበሬወች ነው የሚል ህግ ስላለ። ሌላው ቀርቶ እዚያው ሄዳችሁ ስንዴውን ስጡን ብትሉ የሚያቀምሳችሁ የለም። ርዳታው በአገሬው መጓጓዣ ድርጅቶች እንዲጓጓዝ ህግ ስልሚያዝ። ስለዚህ ሀብታም አገር ለደሀ ስንዴ ሲረጥብ ቁምነገሩ የድሀ ነብስ መሰንበቱ አይደለም። ያ የአጋጣሚያዊ ውጤት ነው (ግን ክፉወች ሊባሉ አይገባም፤ ማንንም የመርዳት ግዴታ የለባቸውምና)። ዋናው የአገሩ ገበሬወችና የትራንስፖርት ድርጅቶች የመንግስት ድጋፍ ማግኘታቸው ነው። በሌላ አነጋገር ርዳታው በዋነኝነት ካገሬው ደሀ ግብር ከፋይ ወደ አገሬው ሀብታም ገበሬወች ነው የሚሄደው (ልክ አሜሪካ ‘ለወዳጆቿ’ የምታደርገው በቢሊዮን የሚቆጠር ወታደራዊ ድጋፍ ከግብር ከፋዮች በፔንታጎን ዞሮ ወደ ጦር መሳሪያ አምራች ኩባንያወቿ የሚሄድ ድጎማ እንደሆነው ሁሉ)።
፪. አለማቀፍ የንግድ የበላይነትን ማስቀጠል
ሁለተኛውና ዋነኛው በአለም አቀፍ ገብያ የምርታቸውን ተወዳዳሪነት (የበላይነት) ማስቀጠል ነው። ይህ በራሱ ሁለት ፈርጅ አለው። የመጀመሪያው ምርቶቻቸውን በርካሽ ሽያጭና በርዳታ መልክ ደሀ አገሮች ዘንድ በማራገፍ (ዳምፕ በማድረግ) ድሀ አገሮች ተወዳዳሪ ሳይሆን የነሱ ጥገኛ ሆነው እንዲቀጥሉ ማድረግ ነው። ነገር ግን የደሀ ገራት ጉዳይ ያን ያህል የሚያሳስባቸው አይደለም። ሁለተኛውና ዋነኛው በሀብታም አገራት መካከል ካለው የርስበርስ ሽኩቻ ይመነጫል። ይኸውም ካለም አቀፍ የንግድ ህግ አንጻር አገራት ለገበሬወቻቸው የሚሰጡትን ከፍተኛ ድጋፍ ለመቀነስ ስምምነት አለ። ስለዚህ ለገበሬወቻቸው ቀጥታ ብር ከመስጠት ይልቅ ለደህ አገራት የምንሰጠው ርዳታ ነው በሚል ትርፉን እህል ከመንግስት ካዝና በሚወጣ ገንዘብ በመግዛት (በዚያውም የምግብ ዋጋ እንዳይወርድ) ገበሬወቻቸውንና ሱፐርማርኬቶቻቸውን በተዘዋዋሪ መደገፍ ነው። ይህ አልሸሹም ዘወር አሉ በተለይ አሜሪካንና የአውሮፓ ህብረትን ከሚያጨቃጭቋቸው ጉዳዮች አንዱ ነው። ግብር ከፋዩን ህዝብ ገንዘቡ ለድሆች የሚሰጥ ምጽዋት ነው በሚል ለናጠጡ ሀብታሞች የሚሰጥ ድጎማ መሆኑን እንዳያውቅ መሸወድ ይቻላል። አውሮፓና አሜሪካ ግን ርስበርሳቸው ሊሸዋወዱ አይችሉም።
በደሀ አገራት ላይ ያለውን የኢኮኖሚ ትጽዕኖ ስናይ እንደሚታወቀው አብዛኞቹ ደሀ አገራት ለአለም ገበያ የሚያቀርቡት ባመዛኙ የእርሻ ውጤቶችን ነው። ከዚህ ውስጥ ፹ በመቶው የምግብ ውጤት ነው። ምግብ ደግሞ የሰባት ቢሊዮን ህዝብ የየቀን ፍላጎት ነው። የምግብ ንግድን ከተቆጣጠርህ ሌላውን ሁሉ መቆጣጠር አይከብድም። ከንጹህ ኢኮኖሚክስ አንጻር እንኳን ቢታይ በአለም ገብያ የእርሻ ውጤቶች ድርሻ ተወዳዳሪ የለውም። ቡና ብቻ ከነዳጅ ቀጥሎ ሁለተኛው የንግድ ምርት ነው (በአለም ላይ በቀን ከ ፪ ቢሊዮን ስኒ በላይ ቡና ይጠጣል)። በመሆኑም በአለማቀፍ ንግድ የእርሻ ውጤቶችን ያህል አገራትን የሚያጨቃጭቅ ጉዳይ የለም። በሀብታም አገራት መካከል ከፍተኛ ፉክክርና ፍትጊያ አለ። ከርስበርስ ፉክክሩ በተጨማሪ ደሀ አገሮች በተለይ እንደ ቡና፣ ካካዋ፣ ሙዝ በመሳለሉት ከፍተኛ ትርፍ ባላቸው ሰብሎች ጥሬ ምርቱን ከማቅረብ ባለፈ የጥቅሙ ተካፋይ እንዳይሆኑ የዕውቀትና የቴክኖሎጂ መንገዱን መዝጋት ሌላው ስልት ነው። ለምሳሌ እኤአ በ፪ ሺ ፯ ዓም አንድ ፓውንድ በጸሀይ የደረቅ የሲዳሞ ቅሽር ቡና በስታርባክስ ከረጢት ፳፮ የአሜሪካ ዶላር ተሸጧል። ከዚያ ውስጥ ግን ቡናውን አምርቶ አጥቦ ያደረቀው ደሀ የሲዳሞ ገበሬ ፩ ዶላር ብቻ ነበር ያገኘው። ከዚያ ውጭ ሁሉም የነ ስታርባክስ ትርፍ ነው። ደሀ ይለፋል፤ ሀብታም ይከብራል (‘ቢዝነስ አዝ ዩዡወል’ ነው የሚሉት?)። በሚቆጣጠሩት ገብያ ማን ይጠይቃቸዋል? አራት ኩባንያወች ብቻ በአለም ላይ ከሚካሄደው የቡና ንግድ ፵ በ መቶ ድርሻ አላቸው። ስድስት ቾኮሌት አምራቾች የአልምን የካካዋና ቾኮሌት ንግድ ግማሽ ይቆጣጠራሉ።
ከተክኖሎጂ ክፍተቱ በተጨማሪ የድሀ አገራት የእርሻ ምርቶች በሁሉም ያደጉ አገራት ማለት ይቻላል የሚገጥማቸው የታሪፍና ታሪፍ ያልሆኑ መሰናክሎች በጣም ከፍተኛ ነው። በተለይ ታሪፍ ያልሆኑት መሰናክሎች ሀብታም እገራት እንደፈለጉ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያወች ናቸው። ለየትኛውም አይነት ምርት የጥራት ደረጃ የሚሰጡት የነሱው ድርጅቶች። ለምሳሌ የኢትዮጵያ ቡና የሚታወቀው በጥራቱ ነው። የአባይን ግድብ የለሰራችልን ወዳጃችን ጃፓን ግን የኢትዮጵያ ቡና የጥራት ችግር አለበት በሚል ለብዙ አመታት ወደ አገሯ እንዳይገባ እገዳ ጥላ ነበር። አቅም ከሰው ቤት ሆነ እንጂ ቶዮታ መኪና ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ መከልከል ነበር! ሀብታም አገራት ከሚጥሉት እንዲህ አይነት ግፈኛ መሰናክል በተጨማሪ የትሮፒካል የእርሻ ውጤቶች ላይ ከቴምፕሬት ምርቶች በተለዬ ከፍተኛ ታሪፍ ይጥላሉ። በተለይ የድሀ አገራት ከፍተኛ ትርፍ ባላቸው የተቀነባበሩ(ፕሮሰስድ) የእርሻ ውጤቶች ላይ ከፍተኛ ታሪፍ ይጥላሉ። ለምሳሌ ካናዳ በተቀነባበሩ የደሀ አገራት ምርቶች የምትጥለው ታሪፍ በጥሬ ምርቶች ከምትጥለው በ፲፪ እጥፍ ይበልጣል። ስለዚህ ደሀ አገራት ተስፋ ቆርጠው ሁሌ ጥሬ እቃ ነጻ በሚባል ዋጋ ሲያቀርቡ ይኖራሉ ማለት ነው። ስንዴ እየተደጎሙም ቢሆን ጥሬእቃ ካቀረቡ ሌላ ምን ይፈለጋል? ያ እስካልተቀየረ ድረስ ድሀ አገራት በድህነት ይቀጥላሉ። ነዳጅ ዘይትን ሳይጨምር ጥሬ እቃ በመሸጥ ከድህነት የወጣ አገር በታሪክ የለምና።
የበተጸጉት(OECD)አገራት ለገበሬወቻቸው የሚያደርጉት ድጋፍ በቀን ቢሊዮን ዶላር አካባቢ ነው። ይህ እንዲቀጥል ደግሞ ገበሬወቻቸው ሎቢ ያደርጋሉ። በቢሊዮን የሚቆጠር የመንግስት ድጋፍ የሚያገኙ የሀብታም አገራት ገበሬወች ምርቶቻቸውን በኪሳራ መሸጥ ይችላሉ። እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ደሀ አገራት ያሉ ገበሬወች ደግሞ እንኳን የመንግስት ድጋፍ ሊያገኙ በግብርና የማዳበሪያ ዕዳ የርሻ በሬያቸውን ሸጠው ስራ ፍለጋ ወደ ከተማ እንዲሰደዱ ይገደዳሉ። ኪሳራው ለደህ አገራት ገበሬወች ነው የሚሆነው። ለምሳሌ እኤአ በ፪፲፻፩በጥጥ ምርት የምትታወቀው ማሊ ፴፯ ሚሊዮን ብር በርዳታ አግኝታለች፤ ነገር ግን አሜሪካ ለጥጥ አምራቾቿ በምሰትጠው ህገወጥ ድጋፍ የተነሳ ማሊ ከአጠቃላይ አመታዊ ምርቷ (ጅዲፒ) ፫ ፐርሰንቱን አጥታለች። ገበሬወቿ ርሻቸውን ጥለው ስራ ፍለጋ ወደከተማ ተሰደዱ። የብዙ ርዳታ ጠባቂ አገሮች ታሪክ ተመሳሳይ ነው።
ለ. የፖለቲካ ቃላትና ትርጉማ(ልባነታ)ቸው
በየጊዜው በሚዲያ የምትሰሙትን የኢኮኖሚ ትብብር ስምምነት ርሱት። የአለም ፖሊቲካኢኮኖሚ መገለጫ ትብብር ሳይሆን ውድድር ነው። መቸም ከዚህ የተለየ ሆኖ አያውቅም። የማሸነፊያ ካርዱ ደግሞ ቴክኖሎጂ ነው። ቴክኖሎጂ ደግሞ በቀላሉ እይገኝም። ሀብታም አገራት ከምንም በላይ ቴክኖሎጂያቸው ለሌሎች እንዳይተላለፍ ከፍተኛ ጥበቃ ያደርጋሉ። ይህ የግብርና ቴትክኖሎጂን ይጨምራል። የወሬና የመረጃ ልዩነት ግር የሚላቸው የኢቲቪ ጋዘጠኞች ገበሬወች ማዳበሪያ ተጠቅመው ለማለት ‘የግብርና ቴትክኖሎጂ ተጠቅመው’ ሲሉ ትሰሙ ይሆናል፤ ማዳበሪያ ግን የትም የምትገዛው ሸቀጥ እንጂ ቴትክኖሎጂ አይደለም። የአፍሪካ ህዝብ በርሀብ የሚያልቅ ቢሆን እንኳ ሀብታም አገራት የግብርና ቴትክኖሎጂን አያቀምሷትም። ያ የማይታሰብ ነው። የቴክኖሎጂ ሽግግር ስምምነት ወዘተ የሚባለው ከሪቶሪክ ያለፈ ትርጉም የለውም። በተግባር ወሳኝ ያልሆነና ጊዜው ያለፈበት ካልሆነ በስተቀር ተክኖሎጂ በሽያጭ እንኳን አይግኝም። ወቅታዊ ቴክኖሎጅ የሚገኘው አንድም በፈጠራ አለያም በኩረጃ (አይን ባወጣ ስርቆት ጭምር)ነው። በርግጥ በቴክኖሎጂ ፈጠራና በኩረጃ መካክል ያለው ልዩነት ሁሌ ግልጽ ላይሆን ይችላል። ሳይኮርጁ መፍጠር አይቻልምና። በቴክኖሎጂ ስርቆት የማይታማ አንድም አገር የለም። እንዲያውም እኮ የቴክኖሎጅ ስርቆት የየትኛውም አገር የስለላ ድርጅት ዋነኛ ስራ ነው። ታሪክንም ብናይ ከሌላው ያልጎረጀ አገር አይገኝም። ለምሳሌ አሜሪካ በ፲፱ኛ ክ/ዘመን ጨክና ከአውሮፓውያን በመስረቅ ትወቀስ ነበር። የአምሯዊ ንብረት ጥበቃ ተቃዋሚ ነበረች። ዛሬ የተራቀቀ ቴክኖሎጅ ባለቤት ስትሆን ደግሞ በተራዋ ዋነኛዋ የአምሯዊ ንብረት ጥበቃ አቀንቃኝ ሆና እነቻይናን በሌብነት ትከሳለች።
ሐ. ለመሆኑ ቴክኖሎጂ የማን ነው?
የቴክኖሎጂ ሽግግር ስምምነት ትርጉም የሌለው ባዶ የፖለቲካ ቋንቋ ነው ብያለሁ። በመጀመሪያ አብዛኛው ቴክኖሎጂ ያለው በአገራት እጂ ሳይሆን በሀብታም ኩባንያወች ስር ነው። ስለዚህ ለምሳሌ የአሜሪካ መንግስት ቢፈልግ እንኳ የሞንሳንቶን ያመራረት ሚስጥር አሳልፎ ሊሰጥህ አይችልም። ሁለተኛ ወቅታዊ ቴክኖሎጂን ለሌላ አሳልፎ መስጠት ጦር ለጠላት እንደማቀበል ያለ ጅልነት ነው። ስለዚህ አታስቡት። ከዚያ ይልቅ ሞንሳንቶና የሚደጉማቸው ‘ምሁራንና ሚዲያወች’ አፍሪካን ከርሀብ ለመታደግ ሌላ መፍትሄ አላቸው፤ በዘረመል ቴክኖሎጂ የተባዛ ምግብ። ለምን መሰላችሁ? ሞንሳንቶ ኩባንያ የአለምን የዘረመል ዘር (ጀነቲካሊ ኢንጂኔርድ ሲድ)ÒÇ በመቶ (ሙሉ በሙሉ በሉት) ስለሚቆጣጠር። የዘረመል ምግብ በጤና ላይ ሊያስከትል በሚችለው አደጋ ምክንያት ወደ አውሮፓ ወይ ጃፓን እንደፈለጉ መላክና ማትረፍ አልተቻለም። ስለዚህ ‘በአፍሪካ ብንሞክረውስ?’ ነው ነገሩ። በርግጥ በጀነቲክ ምህንድስና የተቀየጡ ምግቦች በጤና ላይ ስለሚያደርሱት ጉዳት ብዙ ውዝግብ አለ። ግን የጤና ጉዳይ ነውና በጥንቃቄ መታየት አለበት። ለምሳሌ አውሮፓውያን በምንም አይነት በጤናቸው መደራደር አልፈለጉምና በአርቲፊሻል ሆርሞን የተመረተ የአሜሪካ ስጋ አገራቸው እንዳይገባ በማገዳቸው ብዙ ውዝግብ ተፈጥሯል። የሚያስደንቀው፤ የአሜሪካ ሸማቾች ማህበር (ኮንሱይመር ፌዴሬሽን ኦፍ አሜሪካ) ራሱ በአውሮፓ ውሳኔ በመበሳጨት ፋንታ አውሮፓ የጣለው እግድ አሜሪካ ውስጥም እንዲጣል ጠይቆ ነበር፤ የአቅም ጉዳይ ሆነና
አልተሳካለትም እንጂ።
መ. ዋኝቶ ይውጣው እንጂ ሌላ ማን ሊረዳው
ለማኝነት ሞት ነው። ውርደት ነው። ይህን ውስጣችን ስለሚረዳ እኮ ነው የኔቢጤ ምናምን እያልንን ለመሸንገል የምንሞክረው። ግን ለማኝን የኔቢጤ በማለት ዝቅ ብሎ ሲለምን ያጣውን ክብር መመለስ አይቻልም። ወይ ደግሞ በልመና ሞያ የተሰማሩ ወገኖቻችን እያሉ በማንቆለጳጰስ ልመናን እንደምንም ስራ ማስመሰል አይቻለም። ቀበሮ እንኳን የትም አድና ራሷንና ልጆቿን ትመግባለች። ተፈጥሮን ህግ ትረዳለች፤ አትለምንም። መለመን ከቀበሮ ማነስ ነው። የሞራል ጥያቄውን ብንተወው እንኳ ለማኝ በተግባር የትም አይደርስም። ሀብታሞች አሳ ሊሰጡህ ይችላሉ፤ ያም ደስ ካላቸው ነው። አሳ ማጥመዱን ግን የግድ በራስህ መማር ይኖርብሀል። ሌላ ምንም መንገድ የለም፤ ኖሮም አያውቅም። ስለዚህ ኮፈዳን ጥሎ ዶማ ማንሳት ብቻ ነው መንገዱ። በተግባር ዳቦም ይሁን ነጻነት ማረጋገጥ የራስህ ግዴታ ነው። ይህ የተፈጥሮ ህግ ነው።
ሰላም ሁኑ

አቶ ስንታየሁ ቸኮል ስድስት ወር ተፈረደበት – ሰማያዊ ፓርቲ

Semayawi party member

አርበኞች ግንቦት7 – የቁልቁለቱን ጉዞ እናስቁም፤ ውርደት ይብቃን!!!

May 11, 2015
Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracyየህወሓት አገዛዝ ፋሽስታዊ ባህርያት እያደር መረን እያጣ፤ ነውረኛ እየሆነ መጥቷል። በአሳለፍነው ሣምንት ብቻ እንኳን አስነዋሪ ይዘት ያላቸው ሁለት ፋሽስታዊ ክስተቶችን አስተውለናል።
አንዱ በምርመራ ስም በታሳሪዎች ላይ የሚደረገው አሳፋሪ ሰቆቃ ነው። በገላቸው በሚያፌዙና በሚሳለቁ ተቃራኒ ፆታ መርማሪዎች ፊት ለሰዓታት ተመርማሪዎች ራቁታቸውን እንዲሆኑ የሚደረግበት እና እየተፌዘባቸው የሚደበደቡበት ሥርዓት መኖሩ የጉዳቱ ሰለባዎች ይፋ ሲያወጡ እፍረቱ ለመርማሪዎቹ ብቻ ሳይሆን ይህንን ጉድ ተሸክመን ለኖርነው ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ነው። በተለይም ደግሞ እንዲህ ዓይነት ክብረነክ ሰቆቃ በሴቶች ላይ እየተፈፀመ መሆኑን ስንሰማ አገራዊ ውርደቱ ያሸማቅቀናል። እንዲህ ዓይነቶችን በሰው ስቃይና እፍረት የሚዝናኑ ጉዶችን ተሸክመን የምኖር መሆናችን ሁላችንን ያዋርደናል። ይህንን አስነዋሪ “የምርመራ ዘዴ” ያጋለጡት የዞን 9 ብሎገሮች፣ ጋዜጠኞችና ፓለቲከኞች ክብርና ሞገስ የሚገባቸው ጀግኖች ሲሆኑ የተዋረዱት እነሱ ሳይሆኑ እኛ ኢትዮጵያዊያን መሆናችን ሊሰማንና “ውርደት በቃ” ልንል ይገባናል።
ሁለተኛው አሳፋሪ ድርጊት ደግሞ ወገኖቻችንን በግፍ ባረደው አይሲስ በተሰኘው አሸባሪ ድርጅት ላይ የህወሓት አገዛዝ የተለሳለሰ አቋም ወስዷል ብለው ራሱ ህወሓት በጠራው ሰልፍ ላይ ተቃውሞዓቸውን ባሰሙ ወጣቶች ላይ አገዛዙ የወሰደው የኃይል እርምጃና ከዚያም ወዲህ እየተደረገ ያለው ነገር ነው። አገዛዙ ለፕሮፖጋንዳው ይጠቅመኛል ብሎ በጠራው ሰልፍ ወጥተው ተቃውሞዓቸውን የገለፁ ወጣቶች በአሰቃቂ ሁኔታ ተደብድበዋል፤ በጅምላ ወደ እስር ቤቶች ተግዘዋል። የአገዛዙ ካድሬዎች ወገኖቻችንን የፈጀውን አይሲስን በመቃወም ፋንታ የራሱ የህወሓትን ውል አልባ ህግ አክብረው በመንቀሳቀስ ላይ ያሉትን ሰማያዊ ፓርቲ፣ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞችን እና አረና ፓርቲን እየወነጀሉ መሆኑ አጅግ አሳፋሪ ነገር ነው። የአይሲስን አረመኔአዊ ድርጊት ከኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች የመብት ጥያቄ ጋር ለማገናኘት በህወሓት የደህንነት ቢሮ አማካይነት እንቅስቃሴ መጀመሩ እየተሰማ ነው። ለወጣቱ በብዛት መሰደድ በምክንያትነት የሚያቀርቡት ደላሎችን መሆኑ አላዋቂነት ሳይሆን በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ቅራኔው በኢትዮጵያዊያን መካከል እርስ በርስ እንዲሆን ያለመ መሠሪነት ነው። ከዚህም አልፎ የትግራይ ወጣቶችን ነጥሎ በመሰብሰብ “ትምክህተኞች ሊበሉህ ነውና ታጥቀህ ሳይቀድሙህ ቅደም” እያሉ መቀስቀስ በመንግሥት ደረጃ የእርስ በርስ እልቂትን ከማደራጀት ተለይቶ አይታይም። የሥርዓቱ ይሉኝታ ቢስነት የደረሰበት ዝቅጠት ገላጭ ከሆኑ ነገሮች አንዱ “እስከምርጫ መጨረሻ ድረስ ልጆቻችሁን አስረን እናቆይላችሁ” እያሉ ወላጆችን እስከመጠየቅ መድፈራቸው ነው።
ከላይ በአጭሩ የተዘረዘሩት ኩነቶች የሚያረጋግጡት ህወሓት የተማከለ አመራር አጥተው መንገድ የጠፋቸው፤ ሆኖም ግን እጃቸው ውስጥ የገባው ስልጣንና ሀብት ላለማጣት ምንም ነገር ከማድረግ የማይመለሱ አውሬዎች ስብስብ መሆኑ ነው። እንዲህ ዓይነቱን የአውሬዎች ስብስብ የሚገዛው የህግም ሆነ የሥነ-ምግባር ገደብ የለም። ህወሓት እስር በርሳችንን አባልቶ አገራችንንና ሕዝቧን ወደ ማንወጣው አዘቅት ከመክተቱ በፊት ራሱ ህወሓትን ማስወገድ እና በምትኩት ፍትህ፣ ነፃነት፣ ዲሞክራሲና እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያን መገንባት የዚህ ትውልድ ኃላፊነት ነው። ይህ ካላደረግን አሁን በወህኒ ቤቶች የሚደረገው ዜጎችን ልብስን አስወልቆ የማዋረድ አስነዋሪ ተግባር ነገ በአደባባዮች የማይደረግ ስለመሆኑ ምንም ማረጋገጫ የለንም። ይህ ትውልድ ኃላፊነቱ ካልተወጣ ህግን አክብረው ከአገዛዙ የተለየ ሀሳብ እናራምዳለን የሚሉ ወገኖቻችን በሙሉ አደጋ ውስጥ ናቸው። በህወሓት መሠሪ ተግባራት ሳቢያ በክርስትናና እስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያዊያን መካከል ያለው መግባባት እንዲሻክር እየተደረገ ነው። ዜጎችን በማዋረድ የሚደሰት አገዛዝና ለመዋረድ የፈቀደ ሕዝብ እስካለ ድረስ የቁልቁለቱ ጉዞ መጨረሻ የለውም። ይህንን ማስቆም ያለብን እኛ ሁላንችንም ነን። በአደባባይ መደራጀት ሲከለከል በምስጢር መደራጀትን መልመድ የኛ ኃላፊነት ነው። የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓልን ስናከብር ከቀደምቶቻችን ልንወርስ ከሚገቡን እሴቶች አንዱ ለክብራችን ዋጋ መክፈል ያለብን መሆኑን ጭምር ነው። የኢትዮጵያዊያን ክብር በወያኔ ሲዋረድ እያየን ዝምታን ከመረጥን ከዚህም የባሰ እንዲመጣ መፍቀዳችንን እንወቀው።
አርበኞች ግንቦት 7:የአንድነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የዜጎችና የአገር ውርደት ይብቃ! በተባበረ ክንድ ህወሓት ይወገድ፤ በምትኩም ፍትህ፣ ነፃነት፣ ዲሞክራሲና እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያን ለመመሥረት መሠረት እንጣል፤ ይህንን ታላቅ ኃላፊነት ለመወጣት በኅብረት እንነሳ ይላል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!

Friday 8 May 2015

መልዕክተ ሎንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን

May 4, 2015
ከለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አባላት
የኦርቶዶክስ ሃይማኖትን እና አማራን በጠላትነት በመፈረጅ አከርካሪውን ሰብረነዋል በማለት በእብሪት ሲለፍፉ የነበሩት የሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ወያኔ) ባለሥልጣናትና ደጋፊዎች በአሁኑ ወቅት ደግሞ የኦርቶዶክስ እምነት ተቆርቋሪና አሳቢ ነኝ በማለት በለንደን ደብረ ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ ከፋፋይ የጥፋት ዘመቻ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
London Ethiopian Orthodox Church
ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንን
በቤተ ክርስቲያኗ ውስጥ የተፈጠረው ችግር ከመንስዔው በቤተ ክርስቲያኑ መተዳደሪያ ደንብና በሃገሪቱ የቻሪቲ ሕግ መሠረት ሕግና ሥርዓትን ጠብቆ መፈታት ሲችል የቤተ ክርስቲያኗ አባላትም ሆኑ ሕግና ደንብ አይገዛንም ያሉ ጥቂት ካህናት ሕዝብን ከድተው ለወያኔ ሹመኞች በባንዳነት አደሩ።
በለስ ቀናኝ ያለው ወያኔም ሕዝብን የከዱትን ባንዳዎች በመጠቀም ስደተኛው ሕዝብ በሃብቱና በጉልበቱ ገዝቶ ያቆመውን ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በመውረስ የራሱና የደጋፊዎቹ ለማድረግ በሁሉም ዘርፍ እንቅስቃሴ ጀመረ።
በእነ አባይ ፀሐዬ ትዕዛዝና ቁጥጥር የሚንቀሳቀሱ ጳጳሳትን ወደ ውጪ በመላክ ቤተ ክርስቲያኗን ከነንብረቷ በቁጥጥር ሥር ለማዋል እንዲንቀሳቀሱ አደረገ።
አልበገሬዎቹ የቤተ ክርስቲያኑ አባላት ግን ለሁለት ዓመት በዓላማቸው ጸንተው በመታገል ጉዳዩን ለፍርድ ቤት በማቅረብ የመጀመሪያው ምዕራፍ የሆነውን ቤተ ክርስቲያኗን በእኩል የመጠቀም መብታቸው እንዲጠበቅላቸው አስፈረዱ።
በዚህ የተደናገጡት የወያኔ ሹማምንቶች የእንግሊዝን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ባለመቀበል የተቃውሞ ሰልፍ በማድረግ የሚቀለበስ መስሏቸው የወያኔው ጳጳስ ሳይቀሩ ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣት መሳቂያና መሳለቂያ ሆኑ።
በዚህም አላበቃም በሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ የሚመራው መንግሥት የሚቆጣጠረው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥንም አስነዋሪውን ሰላማዊ ሰልፍ ግንባር ቀደም ዜና በማድረግ አቀረበው።
ይህም ወያኔ በለንደን ደብረ ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ መግባቱን ለማመን ያዳግታቸው ለነበሩ አንዳንድ ግለሰቦች ተገቢ ማረጋገጫ ነበር።
የኢትዮጵያው ቴሌቪዥን ስለ ለንደን ደብረ ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ያሰራጨውን ዜና የሚከተለውን ሊንክ በመጫን ይመልከቱ።
በቅጥፈትና በክህደት የቆሸሸው የሃሰት ቋቱ ወያኔ፤ ሃገር ያወቀውን፤ ፀሐይ የሞቀውን ጉዳይ ዓይኑን በጨው ታጥቦ
• የእንግሊዝ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በቀረበለት ከእውነት የራቀ አቤቱታ ላይ ተመርኩዞ ፈረደ ይላል፤
• በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩትን የቤተ ክርስቲያኑን አባላት የተለየ ዓላማ የያዙ ጥቂት አባላት ናቸው ይላል፤
• ቀኖና ቤተ ክርስቲያን ተጣሰ፤ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ፈረሰ ይላል፤ (እግዚአብሔር ያሳያችሁ ወያኔ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተቆርቋሪ ሆኖ)
• ቤተ ክርስቲያኗ ከዓላማዋ በእጅጉ ለተለየ ተግባር ልትውል ነው ይላል፤ (ወያኔን የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ጉዳይ በእጅጉ አሳስቦት)
ውድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮችና ወዳጆች። ለሃይማኖታቸው፤ ለቤተ ክርስቲያናቸውና ለመብታቸው ጸንተው የታገሉት የለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አባላት ሃሰት የተጠናወተው ወያኔ እንደሚለው ሳይሆን እውነቱ ሌላ ስለሆነ አባላቱ በፍርድ ቤት ፍትሕ ካገኙ በኋላ ቤተ ክርስቲያናቸው ውስጥ በመግባት የሆሳዕና በዓልን ሲያከብሩ የሚያሳየውን ቪድዮ የሚከተለውን ሊንክ በመጫን ተመልከቱና ወያኔ የአጸያፊ ውሸትና ቅጥፈቱ ማሰራጫ ካደረገው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ካስተላለፈው ነጭ ፕሮፓጋንዳ ጋር በማነጻጸር እውነታውን ተረዱ። http://londondebretsion.org/
ከዚህም በማስከተል የሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (TPLF) ሹማምንቶችና ወኪሎች የለንደን ደብረ ጽዮን ቤተ ክርስቲያን አባላትን ከድተው ለወያኔ በባንዳነት ያደሩ ጥቂት ካህናትን በመያዝ የሚነዙት የሃሰት ፕሮፓጋንዳ ፋይዳ ቢስ ስለሆነባቸው በአሁኑ ወቅት ደግሞ በወያኔ ወኪሎች የሚመሩ አብያተ ክርስቲያናትን በማስተባበር በለንደን ደብረ ጽዮን ቤተ ክርስቲያን አባላት ላይ እንዲዘምቱ ለማድረግ አስተባባሪ ግብረ ኃይል አቋቁመው በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን በየ አብያተ ክርስቲያኑ በሚያሰሙት አዋጅ ለማረጋገጥ ተችሏል።
ቀጥሎ የተመለከተውን ሊንክ በመጫን የወያኔውን ሹመኛ ሙሉ ቃል ያድምጡ።
ከዚህ በማስከተልም ሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ መራሹ መንግሥት የዲያስፖራውን ኢትዮጵያዊ ትግል ለማዳከም ወደ ውጪ ሀገራት የሚልካቸው ካድሬዎቹና ባለሥልጣናቱ ምንም ሳይፈይዱ ተዋርደው እየተመለሱ ስለተቸገረ በአሁኑ ወቅት የተያያዘው ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳሳትንና የቤተ ክርስቲያን ሹማምንትን በማሰማራት በሃይማኖት ሽፋን እነሱ ያቃታቸውን ተግባር እንዲያከናውኑለት ማድረግ በመሆኑ በዚህ መሠረት በአሁኑ ወቅት አቡነ ገብረኤልና አቡነ ቀውጦዎስ የተባሉ ሁለት ጳጳሳት የወያኔ ባለሥልጣናትና ካድሬዎችን ሥራ ለማከናወን ለንደን ዩናትድ ኪንደም ገብተው ይገኛሉ።
St, Mary of London Deber Tsion latest
እንደ እግዚአብሔር ትዕዛዝና እንደ ክርስትና ሃይማኖት ቢሆን ኖሮ “የሚያስታርቁ ብፁአን ናቸው፤ የእግዚአብሔርም ልጅ ይባላሉና” (ማቴ፡ 5:9) ተብሎ እንደተገለፀው በክርስቲያኖች መካከል ችግር ሲፈጠር እነዚህ ሁለት ጳጳሳት ሰላምና እርቅን ለማምጣት በጸሎትና በልመና በአማላጅነትና በአስታራቂነት በደከሙና በጣሩ ነበር።
እነሱ ግን በፁእ የሚለውን ማዕረግ ከመያዝ ባለፈ ተግባር የለባቸውምና ለንደን ከገቡበት ጊዜ ጀምሮ ከዘረኛው የወያኔ አገዛዝ የተሰጣቸውን ተልዕኮ ለማሳካት ወደሚያመቿቸው የገብሬኤል እና የሥላሴ ቤተ ክርስቲያናት በመሄድ ከወያኔ ሹማምንቶች ጋር እጅና ጓንት በመሆን ሃይማኖትንና መንፈሳዊ አገልግሎትን በሽፋንነት በመጠቀም የሁለቱን ቤተ ክርስቲያናት አባላት በማስተባበር ላለፉት 24 ዓመታት ከማንኛቸውም የወያኔ ሥርዓት ተጽዕኖ ነጻ ሆና በኖረችው የለንደን ደብረ ጽዮን ቤተ ክርስቲያን እላይ የጥቃት ዘመቻ ከፍተው ይገኛሉ።
አቡነ ገብረኤልና አቡነ ቀውጦዎስ ለንደን ከሚኖሩ የወያኔ ካድሬዎችና የኤምባሲ ባለሥልጣናት ጋር በመሆን ካከናወኗቸው ወያኔያዊ ተግባራት ውስጥ፡
1ኛ) የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ህንጻ ተከራይተው ጳጳሳቱ በተገኙበት በሊቢያ በረሃ መስዋዕት ለሆኑት ኢትዮጵያኖች ጸሎተ ፍትሐት ይካሄዳልና ሃዘኑ የተሰማው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ይገኝ በማለት የማታለያ ጥሪ አሰራጩ።
በወገኖቹ ላይ የተፈጸመው አረመናዊ ድርጊት ያሳዘነውና ያስቆጨው ኢትዮጵያዊ ሃዘኑን ለመግለጽ በቦታው ላይ ሲገኝ እነሱ ግን የሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ አምባሳደር እና ሌሎች የወያኔ ባለሥልጣናትን የክብር እንግዳ በማድረግ በግፍ የፈሰሰውን የወገኖቻችንን ደም ስደትን በኢትዮጵያ አንግሶ ወገኖቻችንን የአረመኔዎችና የባህር ሰለባ በማድረግ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የአለም መዛበቻ ያደረገው የወያኔ አገዛዝ የፖለቲካ መጠቀሚያ መድረክ ሊያደርጉት ችለዋል።
በግፍ የፈሰሰው የኢትዮጵያውያንን ደም ጳጳሳቱ ከወያኔ ካድሬዎች ጋር በመሆን ለፖለቲካ ፍጆታ ካዋሉበት ሂደት የተወሰድ ምስል።
St, Mary of London Deber Tsion latest issueበዚህ ምስል ውስጥም ወያኔ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎችን በግፍ ሲገድልና ሲጨፈጭፍ፤ ሰብዓዊ መብታቸውን ገፎ በአረመኔነት ሲያስርና ሲገርፍ፤ ከዚህም አልፎ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ ሲገደሉ፤ ሴቶች ሲደፈሩና እንደውሻ ሲሳደዱ አንድም ነገር እንዳልተደረገ በማስተባበልና በኢትዮጵያም ውስጥ ነጻነትና ዲሞክራሲ ሞልቶ ተትረፍርፏል እያለ ለንደን ላይ ተቀምጦ የሚወሸክተው ሆድ አደሩ አምባሳደር ብርሃኑ ከበደ ለኢትዮጵያውያን ያዘነ መስሎ ከጳጳሳቱ ጎን በክብር ተቀምጦ ታዩታላችሁ።
2ኛ) አቡነ ገብረኤልና አቡነ ቀውጦዎስ በለንደን የሚገኙ በሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ወኪሎችና ካድሬዎችች የሚመሩ አብያተ ክርስቲያናትን በማስተባበር በስደት ሃገር የመሠረትናትን ቤተ ከርስቲያናችንን ለወያኔ አሳልፈን አንሰጥም በማለት በመታገል ላይ የሚገኙትን የለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንን አባላት ለማጥቃት የሚያስችል ገንዘብ ለማሰባሰብ ከ02/05/15-እስከ 05/05/15 የሚዘልቅ የፈንድ ሬዚን መርሃ ግብር በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።
3ኛ) እነዚሁ ሁለት ጳጳሳት ከዚህ ሁሉ በማለፍ የክርስቶስን መስቀል ተሸክመው የክርስቶስ መንገድ ከሆነው የሃይማኖቱ ሕግ የሰላም፤ የፍቅር፤ የእርቅና የይቅር ባይነት መንገድ ጨርሰው በመውጣት ውግዘትን ለፖለቲካ መሣሪያነት ለመጠቀም በመጣር ላይ ይገኛሉ።
ስለ ውግዘት ከተነሳ እነሱ ራሳቸው በስደት ላይ በሚገኘው ሕጋዊው ሲኖዶስና ቀደምት አባቶች እጅግ በጠነከረና በከረረ ውግዘት መወገዛቸውን ሁሉ ክርስቲያን የሚያውቀው ጉዳይ ነው። አሁን ላይ ግን ራሳቸው እንዳልተወገዙና እነሱም መልሰው እንዳላወገዙ ሁሉ የቀጥታም ሆነ የተዘዋዋሪ የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ አገዛዝ ተጽዕኖን አንቀበልም ያሉ የለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስ ማርያም ቤተ ክርስቲያን አባላትን እኛ የምንለውን ካልተከተላችሁና በወያኔ ጫና ሥር ካልዋላችሁ እናወግዛችኋለን በማለት ውግዘትን የጎሰኝነት ፖለቲካ መጠቀሚያ ለማድረግ በመጣር ላይ ይገኛሉ። ይህ እግዚኦ የሚያሰኝ ነገር አይደለም?
ይህ ሁሉ ግርግር እውነትን ከቦታዋ ባያነቃንቃትም ሆኖም ግን ጳጳሳቱ በዚህ ክርስቲያናዊ ያልሆነ ድርጊታቸው ተዋርደውና ተንቋሸው ሃይማኖታችንም ሆነ ቤተ ክርስቲያናችን መሣለቂያ ከምትሆን የማይሳነው እግዚአብሔር ልቦና ሰጥቶአቸው ከዚህ ተግባራቸው ይታቀቡ ዘንድ ልንጸልይላቸው ይገባል።
ወስብሓት ለእግዚአብሔር!!
ከለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አባላት።